ETHIO_TELECOM Telegram 6816
ኩባንያችን ከሻንዶንግ ሃይ-ስፒድ ግሩፕ ኩባንያ ጋር ከፍተኛ አቅም ያለዉ የመረጃ ቋት (Hyperscale Data Center) መገንባትን በተመለከተ ስትራቴጂያዊ ውይይት አደረገ።

በዛሬው ዕለት የኩባንያችን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ እና የሻንዶንግ ሃይ-ስፒድ ግሩፕ ኩባንያ ጀኔራል ማኔጀር ካይ ኩን ከፍተኛ አቅም ያለው የመረጃ ቋት (Hyperscale Data Center) ግንባታን በተመለከተ የሁለቱ ተቋማት ከፍተኛ ኃላፊዎች በተገኙበት ውይይት አድርገዋል። ጀነራል ማኔጀሩ ሻንዶንግ የኢትዮጵያን ዲጂታል መሠረተ ልማት ለማሳደግ ያለመ ስትራቴጂያዊ አጋርነት በመፍጠር ከኩባንያችን ጋር በዳታ ማዕከል ግንባታ እና ፋይናንስ አቅርቦት ላይ ለመተባበር ፈቃደኛ መሆኑን ገልጸዋል።

ይህም የኢትዮጵያን ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እውን ለማድረግ ወሳኝ ሚና የሚጫወት ከመሆኑ ባሻገር አስተማማኝ እና ሊሰፋ የሚችል የዲጂታል መሠረተ ልማት በማቅረብ የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታውን ለማፋጠን ያስችላል።

ኩባንያችን የዕድገት ስትራቴጂውን ለመደገፍ እና #ዲጂታል_ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ ያለመውን ራዕይ ለማራመድ ስልታዊ አጋርነቶችን መፈለጉን አጠናክሮ ቀጥሏል። እነዚህ አጋርነቶች የዲጂታል ስነ-ምህዳሩን ለመገንባትና ለማሳደግ፣ ዲጂታል አገልግሎቶችን ለማጎልበት እንዲሁም ለኢትዮጵያ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ወሳኝ የሆኑ መሠረተ ልማቶችን ለመገንባት በእጅጉ አስፈላጊ ናቸው።

#DigitalEthiopia #DigitalAfrica #GSMA #ITU #WorldBank #OECD #G6countries #HOPR #HoF #Shandong_Hi_Speed_Group



tgoop.com/ethio_telecom/6816
Create:
Last Update:

ኩባንያችን ከሻንዶንግ ሃይ-ስፒድ ግሩፕ ኩባንያ ጋር ከፍተኛ አቅም ያለዉ የመረጃ ቋት (Hyperscale Data Center) መገንባትን በተመለከተ ስትራቴጂያዊ ውይይት አደረገ።

በዛሬው ዕለት የኩባንያችን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ እና የሻንዶንግ ሃይ-ስፒድ ግሩፕ ኩባንያ ጀኔራል ማኔጀር ካይ ኩን ከፍተኛ አቅም ያለው የመረጃ ቋት (Hyperscale Data Center) ግንባታን በተመለከተ የሁለቱ ተቋማት ከፍተኛ ኃላፊዎች በተገኙበት ውይይት አድርገዋል። ጀነራል ማኔጀሩ ሻንዶንግ የኢትዮጵያን ዲጂታል መሠረተ ልማት ለማሳደግ ያለመ ስትራቴጂያዊ አጋርነት በመፍጠር ከኩባንያችን ጋር በዳታ ማዕከል ግንባታ እና ፋይናንስ አቅርቦት ላይ ለመተባበር ፈቃደኛ መሆኑን ገልጸዋል።

ይህም የኢትዮጵያን ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን እውን ለማድረግ ወሳኝ ሚና የሚጫወት ከመሆኑ ባሻገር አስተማማኝ እና ሊሰፋ የሚችል የዲጂታል መሠረተ ልማት በማቅረብ የዲጂታል ኢኮኖሚ ግንባታውን ለማፋጠን ያስችላል።

ኩባንያችን የዕድገት ስትራቴጂውን ለመደገፍ እና #ዲጂታል_ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ ያለመውን ራዕይ ለማራመድ ስልታዊ አጋርነቶችን መፈለጉን አጠናክሮ ቀጥሏል። እነዚህ አጋርነቶች የዲጂታል ስነ-ምህዳሩን ለመገንባትና ለማሳደግ፣ ዲጂታል አገልግሎቶችን ለማጎልበት እንዲሁም ለኢትዮጵያ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ወሳኝ የሆኑ መሠረተ ልማቶችን ለመገንባት በእጅጉ አስፈላጊ ናቸው።

#DigitalEthiopia #DigitalAfrica #GSMA #ITU #WorldBank #OECD #G6countries #HOPR #HoF #Shandong_Hi_Speed_Group

BY Ethio telecom









Share with your friend now:
tgoop.com/ethio_telecom/6816

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. With the sharp downturn in the crypto market, yelling has become a coping mechanism for many crypto traders. This screaming therapy became popular after the surge of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May or early June. Here, holders made incoherent groaning sounds in late-night Twitter spaces. They also role-played as urine-loving Goblin creatures. Don’t publish new content at nighttime. Since not all users disable notifications for the night, you risk inadvertently disturbing them. Telegram iOS app: In the “Chats” tab, click the new message icon in the right upper corner. Select “New Channel.”
from us


Telegram Ethio telecom
FROM American