tgoop.com/fanatelevision/88142
Create:
Last Update:
Last Update:
በአማራ ክልል ከ12 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የመስኖ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ከ12 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመስኖ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ መሆኑን የክልሉ መስኖና ቆላማ አካባቢዎች ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ዳኝነት ፈንታ (ዶ/ር ኢ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደተናገሩት ÷በክልሉ 12 ቢሊየን ብር ወጪ የሚደረግባቸው 158 ፕሮጀክቶች እየተሰሩ ነው። በዚህ አመት 95 ፕሮጀክቶችን ወደ ስራ…
https://www.fanabc.com/archives/279787
BY FBC (Fana Broadcasting Corporate)
Share with your friend now:
tgoop.com/fanatelevision/88142