tgoop.com/fanatelevision/88147
Create:
Last Update:
Last Update:
የኢትዮጵያ መንግስት በቱርክ በእሳት አደጋ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገለፀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በቱርክ ቦሉ ግዛት በተከሰተ የእሳት አደጋ በደረሰው ጉዳት የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጿል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው የሀዘን መግለጫ በአደጋው ህይወታቸውን ስላጡት ዜጎች የተሰማውን ጥልቅ ሀዘን ገልጾ፤ ጉዳት የደረሰባቸውም በቶሎ እንዲያገግሙ መልካም ምኞቱን ገልጿል፡፡ በዚህ አስቸጋሪ ወቅትም ኢትዮጵያ ከቱርክ መንግሥት እና ህዝብ ጎን እንደምትቆም…
https://www.fanabc.com/archives/279798
BY FBC (Fana Broadcasting Corporate)
Share with your friend now:
tgoop.com/fanatelevision/88147