FKER12 Telegram 1779
#ስለ_ፍቅር (sele fkr)❤️
Photo
ዛንዛኒንን ነው የምጠራልህ ፡ ሲባል የማይፈራ ህጻን የለም ።
......
የዚህ ልጅ እናት ፡ ይህንን ህጻን የገኘችው ፡ ከአመታት የልጅ ናፍቆት በኋላ ነው ። ከሱ በፊት አምስት ልጅ ወልዳ በሞት አጥታቸዋለች ። እና በመጨረሻ ግን አንድ ልጅ ወለደች ።
ዛንዛኒ ስልት ስም አወጣችለት ። ሆኖም የወለደችው ልጅ ፡ ከሌላው ሰውነቱ አንጻር ሲታይ የጭንቅላቱ መጠን አነስተኛ ነበር ።
ይህም ገፅታው የተለየ አይነት መልክ ይሰጠው ጀመር ።
......
ይህም ገፅታው በመንደሩ ሰወች እንዲያገሉት ምክንያት ሆነበት ። በመንደሩ ውስጥ ህጻናት ሲጫወቱ አይቶ አብሮ ለመጫወት ሲጠጋ ፡ የያዙትን መጫወቻ ጥለው ይሮጣሉ ። ወላጆች ልጆቻቸው ሲያጠፉ ፡ ዛንዛኒን ነው የምጠራልህ በማለት ልጆቻቸውን ያስፈራሩበት ጀመር ።
ይህ የማግለል ነገር በዚህ አላበቃም ። የመንደሩ ሰወች ሲያዩት ጦጣው እያሉ ይሰድቡት ፡ ጀመር ።
ብቸኛ ፍቅር የምትሰጠው ፡ እናቱ ነበረች ። ዛንዛሚ ኤሊ ፡ በእድሜ እያደገ መጥቶ ፡ ትምህርት ቤት የሚገባበት ጊዜ ደረሰ ።
እናቱ ይዛው በአካባቢው ወደሚገኘው ት/ቤት ይዛው ሄደች ።
ሆኖም የመገለሉ ደረጃ ከፍተኛ ሆኖ ነበርና ፡ ወደትምህርት ቤት ለመሄድ ሲሞክር ፡ ተማሪዎች ከጦጣ ጋርማ አንማርም እያሉ ሰላም ነሱት ።
....
ይህ የማግለልና የጥላቻ ሁኔታ ፡ እየባሰ ሲነጣም ፡ ሁሉን ነገር ተወላቸውና ፡ ጫካ ገባና ፡ ውሎው እዛ ሆነ ። ዛፍ ለዛፍ እየተንጠላጠለ ዱር ውሎ ይገባል ።
.......
እናትና ልጅ ፡ በዚህ ሁኔታ ፡ የመንደሩ ሰው አግልሏቸው ፡ ለአመታት ኖሩ ። ሆኖም ግን ታሪክ ሊለወጥ ግድ ሆነና ፡ ይህንን የዛንዛኒን ሁኔታ የሰማ አንድ የአፍሪማክስ ቴሌቪዥን ጋዜጠኛ ወደ መንደራቸው መጥቶ ፡ የደረሰባቸውን መገለልና ፡ የድህነት ህይወታቸውን በተመለከተ ፡ አንድ ሰፊ ዶክመንተሪ ተሰርቶ በቴሌቪዥን ተላለፈ ።

ይህ የቴሌቪዥን ፕሮግራም ሚሊዮኖች ተመለከቱት ። ከቀናት በኋላም ዛንዛኒ ኤሊንና እናቱን ለመርዳት የጎ ፈንድ ሚ አካውንት ተከፈተ ።
.......
በአውሮፓ አሜሪካና አፍሪካ የሚገኙ ፡ ፕሮግራሙን የተከታተሉ ሁሉ ፡ ለዚህ ቤተሰብ ደግነታቸውን አሳይተው ብዙ ገንዘብ ተሰበሰበ ።
........
ህይወታቸው ተቀየረ ። ዘመናዊ ቤት ተገነባላቸው ። ለእናትየው የስራ እድል ተከፈተላት ።
ያ ፡ ጦጣው እየተባለ ጫካ የሚውለው ዛንዛኒ ኤሊ ፡ ለአመታት አብራው ያረጀችውን አሮጌ ልብስ ጣለ ። በደርዘን የሚቆጠሩ ዘመናዊ ልብሶችና ጫማዎች እየቀያየረ የሚለብስ ፡ ዘናጭ ሰው ሆነ ።
ትምህርት ቤት ገባ ። አስጠኚ ተቀጠረለት ። ትምህርት ቤት የሚሄደው በሹፌር ነው ። አሁን ያ የድሮው ማግለል የለም ።
የመንደሩ ልጆች ፡ ብስክሌት እንዲያስነዳቸው የሚከቡት ። ከሱ ጋር ለመጫወት በልጆች የሚከበብ ሰው ሆኗል .
ይህን በተመለከተ እናትየው ስትናገር ፡ ፈጣሪ አንድ ቀን ታሪካችንን እንደሚለውጠው አምን ነበር ብላለች ።
.......
ደጋግና ፡ መልካም አሳቢ ሰወች እስካሉ ድረስ ተባብረው የማይቀይሩት ነገር የለም ።

©በዋሲሁን ተስፋዬ



tgoop.com/fker12/1779
Create:
Last Update:

ዛንዛኒንን ነው የምጠራልህ ፡ ሲባል የማይፈራ ህጻን የለም ።
......
የዚህ ልጅ እናት ፡ ይህንን ህጻን የገኘችው ፡ ከአመታት የልጅ ናፍቆት በኋላ ነው ። ከሱ በፊት አምስት ልጅ ወልዳ በሞት አጥታቸዋለች ። እና በመጨረሻ ግን አንድ ልጅ ወለደች ።
ዛንዛኒ ስልት ስም አወጣችለት ። ሆኖም የወለደችው ልጅ ፡ ከሌላው ሰውነቱ አንጻር ሲታይ የጭንቅላቱ መጠን አነስተኛ ነበር ።
ይህም ገፅታው የተለየ አይነት መልክ ይሰጠው ጀመር ።
......
ይህም ገፅታው በመንደሩ ሰወች እንዲያገሉት ምክንያት ሆነበት ። በመንደሩ ውስጥ ህጻናት ሲጫወቱ አይቶ አብሮ ለመጫወት ሲጠጋ ፡ የያዙትን መጫወቻ ጥለው ይሮጣሉ ። ወላጆች ልጆቻቸው ሲያጠፉ ፡ ዛንዛኒን ነው የምጠራልህ በማለት ልጆቻቸውን ያስፈራሩበት ጀመር ።
ይህ የማግለል ነገር በዚህ አላበቃም ። የመንደሩ ሰወች ሲያዩት ጦጣው እያሉ ይሰድቡት ፡ ጀመር ።
ብቸኛ ፍቅር የምትሰጠው ፡ እናቱ ነበረች ። ዛንዛሚ ኤሊ ፡ በእድሜ እያደገ መጥቶ ፡ ትምህርት ቤት የሚገባበት ጊዜ ደረሰ ።
እናቱ ይዛው በአካባቢው ወደሚገኘው ት/ቤት ይዛው ሄደች ።
ሆኖም የመገለሉ ደረጃ ከፍተኛ ሆኖ ነበርና ፡ ወደትምህርት ቤት ለመሄድ ሲሞክር ፡ ተማሪዎች ከጦጣ ጋርማ አንማርም እያሉ ሰላም ነሱት ።
....
ይህ የማግለልና የጥላቻ ሁኔታ ፡ እየባሰ ሲነጣም ፡ ሁሉን ነገር ተወላቸውና ፡ ጫካ ገባና ፡ ውሎው እዛ ሆነ ። ዛፍ ለዛፍ እየተንጠላጠለ ዱር ውሎ ይገባል ።
.......
እናትና ልጅ ፡ በዚህ ሁኔታ ፡ የመንደሩ ሰው አግልሏቸው ፡ ለአመታት ኖሩ ። ሆኖም ግን ታሪክ ሊለወጥ ግድ ሆነና ፡ ይህንን የዛንዛኒን ሁኔታ የሰማ አንድ የአፍሪማክስ ቴሌቪዥን ጋዜጠኛ ወደ መንደራቸው መጥቶ ፡ የደረሰባቸውን መገለልና ፡ የድህነት ህይወታቸውን በተመለከተ ፡ አንድ ሰፊ ዶክመንተሪ ተሰርቶ በቴሌቪዥን ተላለፈ ።

ይህ የቴሌቪዥን ፕሮግራም ሚሊዮኖች ተመለከቱት ። ከቀናት በኋላም ዛንዛኒ ኤሊንና እናቱን ለመርዳት የጎ ፈንድ ሚ አካውንት ተከፈተ ።
.......
በአውሮፓ አሜሪካና አፍሪካ የሚገኙ ፡ ፕሮግራሙን የተከታተሉ ሁሉ ፡ ለዚህ ቤተሰብ ደግነታቸውን አሳይተው ብዙ ገንዘብ ተሰበሰበ ።
........
ህይወታቸው ተቀየረ ። ዘመናዊ ቤት ተገነባላቸው ። ለእናትየው የስራ እድል ተከፈተላት ።
ያ ፡ ጦጣው እየተባለ ጫካ የሚውለው ዛንዛኒ ኤሊ ፡ ለአመታት አብራው ያረጀችውን አሮጌ ልብስ ጣለ ። በደርዘን የሚቆጠሩ ዘመናዊ ልብሶችና ጫማዎች እየቀያየረ የሚለብስ ፡ ዘናጭ ሰው ሆነ ።
ትምህርት ቤት ገባ ። አስጠኚ ተቀጠረለት ። ትምህርት ቤት የሚሄደው በሹፌር ነው ። አሁን ያ የድሮው ማግለል የለም ።
የመንደሩ ልጆች ፡ ብስክሌት እንዲያስነዳቸው የሚከቡት ። ከሱ ጋር ለመጫወት በልጆች የሚከበብ ሰው ሆኗል .
ይህን በተመለከተ እናትየው ስትናገር ፡ ፈጣሪ አንድ ቀን ታሪካችንን እንደሚለውጠው አምን ነበር ብላለች ።
.......
ደጋግና ፡ መልካም አሳቢ ሰወች እስካሉ ድረስ ተባብረው የማይቀይሩት ነገር የለም ።

©በዋሲሁን ተስፋዬ

BY #ስለ_ፍቅር (sele fkr)❤️




Share with your friend now:
tgoop.com/fker12/1779

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Earlier, crypto enthusiasts had created a self-described “meme app” dubbed “gm” app wherein users would greet each other with “gm” or “good morning” messages. However, in September 2021, the gm app was down after a hacker reportedly gained access to the user data. To upload a logo, click the Menu icon and select “Manage Channel.” In a new window, hit the Camera icon. Informative Commenting about the court's concerns about the spread of false information related to the elections, Minister Fachin noted Brazil is "facing circumstances that could put Brazil's democracy at risk." During the meeting, the information technology secretary at the TSE, Julio Valente, put forward a list of requests the court believes will disinformation. The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said.
from us


Telegram #ስለ_ፍቅር (sele fkr)❤️
FROM American