FNOTEAEMRO Telegram 284
ማኅሌተ ጽጌ ትርጓሜ
2/ ሰላምኪ ማርያም አብቆለት ዕፀ ትእምርት
ወአውጽአት ጽጌ እም አፈ ምውት
ማርያም ሰላምታሽ የታምር እንጨትን አበቀለች
ከሞተ ሰው አፍ አበባን አወጣች
🌻🌹🌷💐🍀ስቅለት ከሞተ ሰው መቃብር ላይ የበቀለች የእንጨቷ ስምና ታሪክ🌼🌸🌺🍀💐🌹🌻
አንድ ድሀ የዕለት ምግቡን እየሰረቀ የሚበላ ነበር ነገር ግን እመቤታችን ድንግል ማርያምን ይወዳትና ብዙ ግዜ ሰላምታዋን ያቀርብላት ነበር።
ከዕለታት አንድ ቀን የዚያች አገር ሰዎች በግፍ ሰቀሉት ተሰቅሎ እያለ ነፍሱ እስከወጣች(ከስጋው እስከተለየች) ድረስ የእመቤታችንን ሰላምታ አላቋረጠም።
በዚያች አገር ላለው ኤጲስቆጶስ አስቀድማ እመቤታችን እንደ ነገረችው በክርስቲያኖች መቃብር መካከል አስቀበረው ከ4 ቀን በኋላም ስሟ ፈርከሊሳ የምትባል ትንሽ እንጨት ከመቃብሩ ላይ በቀለች ቁመቷ አንድ ክንድ ያህል ነበር።
መልኳም ያማረ ቅጠሏም ለምለም ሲሆን አበቦቿም እንደ ብር ነጭ ነበሩ።
በቅጠሎቿም ውስጥ ወርቅ በመሰለ ቀለም የእመቤታችን የድንግል ማርያም ሰላምታ ተጽፎ ይታይ ነበር ሁሎችም አደነቁ ለኤጲስቆጶሱም ያዩትን ታምር ሁሉ ነገሩት መቃብሩንም ይቆፍሩ ዘንድ ያች እንጨትም ከየት እንደመጣችና ሥሯን ያዩ ዘንድ አዘዛቸው እንደአዘዛቸውም መቃብሩን በቆፈሩ ግዜ ከመቃብሩ ወደላይ ወጥታ ያች ዕንጨት አበባን አብባ ተገኘች ስለዚህ እግዚአብሔርንና እመቤታችንን ፈጽመው አመስግነዋልና። ይቀጥላል ....
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።



tgoop.com/fnoteAemro/284
Create:
Last Update:

ማኅሌተ ጽጌ ትርጓሜ
2/ ሰላምኪ ማርያም አብቆለት ዕፀ ትእምርት
ወአውጽአት ጽጌ እም አፈ ምውት
ማርያም ሰላምታሽ የታምር እንጨትን አበቀለች
ከሞተ ሰው አፍ አበባን አወጣች
🌻🌹🌷💐🍀ስቅለት ከሞተ ሰው መቃብር ላይ የበቀለች የእንጨቷ ስምና ታሪክ🌼🌸🌺🍀💐🌹🌻
አንድ ድሀ የዕለት ምግቡን እየሰረቀ የሚበላ ነበር ነገር ግን እመቤታችን ድንግል ማርያምን ይወዳትና ብዙ ግዜ ሰላምታዋን ያቀርብላት ነበር።
ከዕለታት አንድ ቀን የዚያች አገር ሰዎች በግፍ ሰቀሉት ተሰቅሎ እያለ ነፍሱ እስከወጣች(ከስጋው እስከተለየች) ድረስ የእመቤታችንን ሰላምታ አላቋረጠም።
በዚያች አገር ላለው ኤጲስቆጶስ አስቀድማ እመቤታችን እንደ ነገረችው በክርስቲያኖች መቃብር መካከል አስቀበረው ከ4 ቀን በኋላም ስሟ ፈርከሊሳ የምትባል ትንሽ እንጨት ከመቃብሩ ላይ በቀለች ቁመቷ አንድ ክንድ ያህል ነበር።
መልኳም ያማረ ቅጠሏም ለምለም ሲሆን አበቦቿም እንደ ብር ነጭ ነበሩ።
በቅጠሎቿም ውስጥ ወርቅ በመሰለ ቀለም የእመቤታችን የድንግል ማርያም ሰላምታ ተጽፎ ይታይ ነበር ሁሎችም አደነቁ ለኤጲስቆጶሱም ያዩትን ታምር ሁሉ ነገሩት መቃብሩንም ይቆፍሩ ዘንድ ያች እንጨትም ከየት እንደመጣችና ሥሯን ያዩ ዘንድ አዘዛቸው እንደአዘዛቸውም መቃብሩን በቆፈሩ ግዜ ከመቃብሩ ወደላይ ወጥታ ያች ዕንጨት አበባን አብባ ተገኘች ስለዚህ እግዚአብሔርንና እመቤታችንን ፈጽመው አመስግነዋልና። ይቀጥላል ....
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።

BY ኰኲሐ ሃይማኖት


Share with your friend now:
tgoop.com/fnoteAemro/284

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.” Healing through screaming therapy There have been several contributions to the group with members posting voice notes of screaming, yelling, groaning, and wailing in different rhythms and pitches. Calling out the “degenerate” community or the crypto obsessives that engage in high-risk trading, Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared this group on his Twitter. He wrote: “hey degen, are you stressed? Just let it out all out. Voice only tg channel for screaming”. “[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said. Public channels are public to the internet, regardless of whether or not they are subscribed. A public channel is displayed in search results and has a short address (link).
from us


Telegram ኰኲሐ ሃይማኖት
FROM American