FNOTEAEMRO Telegram 369
በሰማይ ሰልፍ ሆነ ውጊያው ተጀመረ
በሚከኤል ነገድ ሳጥናኤል አፈረ
ያቃጥላል ክንፉ የጠላትን ሰፈር
አያልቅም ቢወራ የሚካኤል ነገር
ዘንዶው ተወርውሮ ከምድር ወደቀ
የቀድሞውም እባብ በክንዱ ደቀቀ
ሚካኤል ሲነሳ ከሳሽ ይሸበራል
በአይለ መስቀሉ ተሰብሮ ተጥሏል
ዳቢሎስ አልቻለም ሚካኤል ፊት መቆም
በተማመነበት በነገዱ አልዳለም
የሰማዩን ስፍራ ለቀቀ ተመቶ
ሳጥናኤል ጨለመ ሚካኤል አብርቶ
የሐሴት አባቷ ዛሬ ስፍራ አቷል
መላካዊው አይሉን በትቢት ተነጥቋል
ሆኗል ምድረ በዳ እጅግ ተቅበዝብዞ
አብረው የወደቁት ነገዶቹን ይዞ
ስሙን እንጠራለን አይሉን እንዲሰጠን
የማሸነፊያውን ክብሩን እንዲያለብሰን
በመንገዳችን ላይ ሚካኤል ስላለ
ሁሉንም አለፍነው በእርሱ እየቀለለ
ቅዱስ ሚካኤል ከሚመጣብን ክፉ ነገር ይጠብቀን🙏



tgoop.com/fnoteAemro/369
Create:
Last Update:

በሰማይ ሰልፍ ሆነ ውጊያው ተጀመረ
በሚከኤል ነገድ ሳጥናኤል አፈረ
ያቃጥላል ክንፉ የጠላትን ሰፈር
አያልቅም ቢወራ የሚካኤል ነገር
ዘንዶው ተወርውሮ ከምድር ወደቀ
የቀድሞውም እባብ በክንዱ ደቀቀ
ሚካኤል ሲነሳ ከሳሽ ይሸበራል
በአይለ መስቀሉ ተሰብሮ ተጥሏል
ዳቢሎስ አልቻለም ሚካኤል ፊት መቆም
በተማመነበት በነገዱ አልዳለም
የሰማዩን ስፍራ ለቀቀ ተመቶ
ሳጥናኤል ጨለመ ሚካኤል አብርቶ
የሐሴት አባቷ ዛሬ ስፍራ አቷል
መላካዊው አይሉን በትቢት ተነጥቋል
ሆኗል ምድረ በዳ እጅግ ተቅበዝብዞ
አብረው የወደቁት ነገዶቹን ይዞ
ስሙን እንጠራለን አይሉን እንዲሰጠን
የማሸነፊያውን ክብሩን እንዲያለብሰን
በመንገዳችን ላይ ሚካኤል ስላለ
ሁሉንም አለፍነው በእርሱ እየቀለለ
ቅዱስ ሚካኤል ከሚመጣብን ክፉ ነገር ይጠብቀን🙏

BY ኰኲሐ ሃይማኖት




Share with your friend now:
tgoop.com/fnoteAemro/369

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Clear Avoid compound hashtags that consist of several words. If you have a hashtag like #marketingnewsinusa, split it into smaller hashtags: “#marketing, #news, #usa. Concise Don’t publish new content at nighttime. Since not all users disable notifications for the night, you risk inadvertently disturbing them. Telegram channels fall into two types:
from us


Telegram ኰኲሐ ሃይማኖት
FROM American