GETEM Telegram 15422
አሚን አሚን አሚን

እስኪ ልነሳና እንዝርቴን ላስላዉ
ምን ያቦዝነዋል ፈትሎ አዳሪ ሰዉ
እንደ ጊዜው ክፋት
እንደሰዉ ክዳት
እንደኔ አንድ መሆን
ምን ይበጀኝ ነበር አንተ ከኔ ባትሆን።
የዘመናችን ሰው ምንኛ ተጎዳ
በአፉ እየወደደ በሆዱ እየከዳ፤
እኔማ ረግሜ ምንኛ ልጎዳው
እሱም ይውደድና ያመነው ሰው ይክዳው።
አሚን አሚን እማዋየው አሚን
ጌትዬ እጄን አውዛው
እጁ የወዛ ነው ሚዜው የሚበዛው።
የወሎ ደመና አይጥልም ከየጁ
ገልግለኝ ህመሜን ከነእግዴ ልጁ።
ብሶቴ ችግሬ ገለል በል ከፊቴ
እግሬን ልዘርጋበት
አሞኛል ጉልበቴን የኮረተምኩበት።
አቤት አቤት አቤት

እማማ ዚነት🖤

@getem
@getem



tgoop.com/getem/15422
Create:
Last Update:

አሚን አሚን አሚን

እስኪ ልነሳና እንዝርቴን ላስላዉ
ምን ያቦዝነዋል ፈትሎ አዳሪ ሰዉ
እንደ ጊዜው ክፋት
እንደሰዉ ክዳት
እንደኔ አንድ መሆን
ምን ይበጀኝ ነበር አንተ ከኔ ባትሆን።
የዘመናችን ሰው ምንኛ ተጎዳ
በአፉ እየወደደ በሆዱ እየከዳ፤
እኔማ ረግሜ ምንኛ ልጎዳው
እሱም ይውደድና ያመነው ሰው ይክዳው።
አሚን አሚን እማዋየው አሚን
ጌትዬ እጄን አውዛው
እጁ የወዛ ነው ሚዜው የሚበዛው።
የወሎ ደመና አይጥልም ከየጁ
ገልግለኝ ህመሜን ከነእግዴ ልጁ።
ብሶቴ ችግሬ ገለል በል ከፊቴ
እግሬን ልዘርጋበት
አሞኛል ጉልበቴን የኮረተምኩበት።
አቤት አቤት አቤት

እማማ ዚነት🖤

@getem
@getem

BY ግጥም ብቻ 📘


Share with your friend now:
tgoop.com/getem/15422

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

3How to create a Telegram channel? Some Telegram Channels content management tips A Hong Kong protester with a petrol bomb. File photo: Dylan Hollingsworth/HKFP. On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information. It’s yet another bloodbath on Satoshi Street. As of press time, Bitcoin (BTC) and the broader cryptocurrency market have corrected another 10 percent amid a massive sell-off. Ethereum (EHT) is down a staggering 15 percent moving close to $1,000, down more than 42 percent on the weekly chart.
from us


Telegram ግጥም ብቻ 📘
FROM American