HAMREEL Telegram 4251
" የመንፈሳዊነት ግቡ፤ የአገልጋይነት ልኩ፤ የክርስትናችንም ጥጉ ወደ እግዚአብሔር መድረስ፣ እግዚአብሔርን ማግኘትና ከእግዚአብሔር ጋር መሆን ነው! "
.
“እናንተ በመጽሐፍት የዘለዓለም ሕይወት እንዳላችኹ ይመስላችኋልና፥ እነርሱን ትመረምራላችኹ፤ እነርሱም ስለ እኔ የሚመሰክሩ ናቸው፤ ነገር ግን፥ ሕይወት እንዲኾንላችኹ ወደ እኔ ልትመጡ አትወዱም።” ዮሐ 5፤39-40
.
የመንፈሳዊነት ግቡ፤ የአገልጋይነት ልኩ፤ የክርስትናችንም ጥጉ ወደ እግዚአብሔር መድረስ፣ እግዚአብሔርን ማግኘትና ከእግዚአብሔር ጋር መሆን ነው!!!
.
ክርስቲያኖች የሆንነው እግዚአብሔርን ለማግኘትና ከእግዚአብሔር ጋር ለመሆን ነው!
.
መጽሐፍ ቅዱስ የምናነበውና ቅዱሳት መጽሐፍትን የምንመረምረው እግዚአብሔርን ለማግኘትና ከእግዚአብሔር ጋር ለመሆን ነው!
.
ቤተ ክርስቲያን የምንሔደው፤ ቅዳሴ የምንቀድሰውና የምናስቀድሰው፣ ማኅሌት የምንቆመው፣ በሥርዐተ አምልኮው ውስጥ የምንሳተፈው . . . እግዚአብሔርን ለማግኘትና ከእግዚአብሔር ጋር ለመሆን ነው!
.
የምንማረውም ሆነ የምናስተምረው፤ ጉባዔ የምንዘረጋውና በጉባዔም የምንታደመው፤ የምንዘምረውና የምናገለግለው . . . ታቦት የኖረን፣ በታቦቱ መስዋዕት የምንሰዋው፣ ታቦት አክብረን በዓለ ንግሥ የምናነግሠው . . . እግዚአብሔርን ለማግኘትና ከእግዚአብሔር ጋር ለመሆን ነው!
.
መብዐ የምናገባው፣ ጳጳሳትና ከህናት ያስፈለጉን፣ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን የኖረን፣ ገዳማትን የመሠረትነው፣ ቤተ ክህነት የሚባል መዋቅር የፈጠርነው፣ ሰበካ ጉባኤ የሚባል ሥርዓት የዘረጋነው፣ ሰንበት ትምህርት ቤቶችን ያቋቋምነው፣ ማኅበረ ቅዱሳን የሚባል ማኅበር እንዲኖረን የተደረገው፣ ሌሎች ማኅበራትን የፈጠርነው . . . እግዚአብሔርን ለማግኘትና ከእግዚአብሔር ጋር ለመሆን ነው!
.
ባሉን ነገሮችና በምንሳተፍባቸው አገልግሎቶች ሁሉ እግዚአብሔርን ማግኘት ካልቻልንና ከእግዚአብሔር ጋር ካልሆንበት ጥቅሙ ምንድን ነው? በትምህርታችንም ሆነ በሥርዐተ አምልኳችን እግአብሔርን ካልሆነ በቀር ምን ልናተርፍበት እንችላለን?
.
የትምህርታችንም ሆነ የሥርዐተ አምልኳችን ማዕከሉ ወደ እግዚአብሔር መድረስ ነው! የክርስትናችን መሠረታዊ አላማና የአገልግሎታችን ዋነኛ ተልዕኮ እግዚአብሔርን ማግኘትና ከእግዚአብሔር ጋር መሆን ነው! . . . እግዚአብሔርን ካላገኘንበትና ወደ እግዚአብሔር ካልቀረብንበት፤ እግዚአብሔርንም ካላገኘንበት ክርስትናችን፣ አገልግሎታችን፣ የቤተ ክርስቲያን ልጅነታችን፣ ልዩ ልዩ ተሳትፏችን . . . ፋይዳው ምንድን ነው!
.
“እናንተ በመጽሐፍት የዘለዓለም ሕይወት እንዳላችኹ ይመስላችኋልና፥ እነርሱን ትመረምራላችኹ፤ እነርሱም ስለ እኔ የሚመሰክሩ ናቸው፤ ነገር ግን፥ ሕይወት እንዲኾንላችኹ ወደ እኔ ልትመጡ አትወዱም።” ዮሐ 5፤39-40 ተብሎ እንደተጻፈ ክርስትና ወደ እግዚአብሔር መምጣት፤ ወደ ክርስቶስም መድረስ ነው!!! ሕይወት እንዲሆንልን፤ እንዲበዛልንም ወደ እግዚአብሔር እንምጣ፤ ወደ ክርስቶስም እንድረስ፤ ከእግዚአብሔር ጋር እንሁን፤ እንደቃሉ እናድርግ፤ እንደተማርነው እንኑር፤ ከፈቃዱም ጋር ውለን እንደር!!!



tgoop.com/hamreel/4251
Create:
Last Update:

" የመንፈሳዊነት ግቡ፤ የአገልጋይነት ልኩ፤ የክርስትናችንም ጥጉ ወደ እግዚአብሔር መድረስ፣ እግዚአብሔርን ማግኘትና ከእግዚአብሔር ጋር መሆን ነው! "
.
“እናንተ በመጽሐፍት የዘለዓለም ሕይወት እንዳላችኹ ይመስላችኋልና፥ እነርሱን ትመረምራላችኹ፤ እነርሱም ስለ እኔ የሚመሰክሩ ናቸው፤ ነገር ግን፥ ሕይወት እንዲኾንላችኹ ወደ እኔ ልትመጡ አትወዱም።” ዮሐ 5፤39-40
.
የመንፈሳዊነት ግቡ፤ የአገልጋይነት ልኩ፤ የክርስትናችንም ጥጉ ወደ እግዚአብሔር መድረስ፣ እግዚአብሔርን ማግኘትና ከእግዚአብሔር ጋር መሆን ነው!!!
.
ክርስቲያኖች የሆንነው እግዚአብሔርን ለማግኘትና ከእግዚአብሔር ጋር ለመሆን ነው!
.
መጽሐፍ ቅዱስ የምናነበውና ቅዱሳት መጽሐፍትን የምንመረምረው እግዚአብሔርን ለማግኘትና ከእግዚአብሔር ጋር ለመሆን ነው!
.
ቤተ ክርስቲያን የምንሔደው፤ ቅዳሴ የምንቀድሰውና የምናስቀድሰው፣ ማኅሌት የምንቆመው፣ በሥርዐተ አምልኮው ውስጥ የምንሳተፈው . . . እግዚአብሔርን ለማግኘትና ከእግዚአብሔር ጋር ለመሆን ነው!
.
የምንማረውም ሆነ የምናስተምረው፤ ጉባዔ የምንዘረጋውና በጉባዔም የምንታደመው፤ የምንዘምረውና የምናገለግለው . . . ታቦት የኖረን፣ በታቦቱ መስዋዕት የምንሰዋው፣ ታቦት አክብረን በዓለ ንግሥ የምናነግሠው . . . እግዚአብሔርን ለማግኘትና ከእግዚአብሔር ጋር ለመሆን ነው!
.
መብዐ የምናገባው፣ ጳጳሳትና ከህናት ያስፈለጉን፣ ሕንፃ ቤተ ክርስቲያን የኖረን፣ ገዳማትን የመሠረትነው፣ ቤተ ክህነት የሚባል መዋቅር የፈጠርነው፣ ሰበካ ጉባኤ የሚባል ሥርዓት የዘረጋነው፣ ሰንበት ትምህርት ቤቶችን ያቋቋምነው፣ ማኅበረ ቅዱሳን የሚባል ማኅበር እንዲኖረን የተደረገው፣ ሌሎች ማኅበራትን የፈጠርነው . . . እግዚአብሔርን ለማግኘትና ከእግዚአብሔር ጋር ለመሆን ነው!
.
ባሉን ነገሮችና በምንሳተፍባቸው አገልግሎቶች ሁሉ እግዚአብሔርን ማግኘት ካልቻልንና ከእግዚአብሔር ጋር ካልሆንበት ጥቅሙ ምንድን ነው? በትምህርታችንም ሆነ በሥርዐተ አምልኳችን እግአብሔርን ካልሆነ በቀር ምን ልናተርፍበት እንችላለን?
.
የትምህርታችንም ሆነ የሥርዐተ አምልኳችን ማዕከሉ ወደ እግዚአብሔር መድረስ ነው! የክርስትናችን መሠረታዊ አላማና የአገልግሎታችን ዋነኛ ተልዕኮ እግዚአብሔርን ማግኘትና ከእግዚአብሔር ጋር መሆን ነው! . . . እግዚአብሔርን ካላገኘንበትና ወደ እግዚአብሔር ካልቀረብንበት፤ እግዚአብሔርንም ካላገኘንበት ክርስትናችን፣ አገልግሎታችን፣ የቤተ ክርስቲያን ልጅነታችን፣ ልዩ ልዩ ተሳትፏችን . . . ፋይዳው ምንድን ነው!
.
“እናንተ በመጽሐፍት የዘለዓለም ሕይወት እንዳላችኹ ይመስላችኋልና፥ እነርሱን ትመረምራላችኹ፤ እነርሱም ስለ እኔ የሚመሰክሩ ናቸው፤ ነገር ግን፥ ሕይወት እንዲኾንላችኹ ወደ እኔ ልትመጡ አትወዱም።” ዮሐ 5፤39-40 ተብሎ እንደተጻፈ ክርስትና ወደ እግዚአብሔር መምጣት፤ ወደ ክርስቶስም መድረስ ነው!!! ሕይወት እንዲሆንልን፤ እንዲበዛልንም ወደ እግዚአብሔር እንምጣ፤ ወደ ክርስቶስም እንድረስ፤ ከእግዚአብሔር ጋር እንሁን፤ እንደቃሉ እናድርግ፤ እንደተማርነው እንኑር፤ ከፈቃዱም ጋር ውለን እንደር!!!

BY የኖህ መርከብ ዘኦርቶዶክስ ተዋህዶ


Share with your friend now:
tgoop.com/hamreel/4251

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Some Telegram Channels content management tips How to Create a Private or Public Channel on Telegram? “[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Commenting about the court's concerns about the spread of false information related to the elections, Minister Fachin noted Brazil is "facing circumstances that could put Brazil's democracy at risk." During the meeting, the information technology secretary at the TSE, Julio Valente, put forward a list of requests the court believes will disinformation.
from us


Telegram የኖህ መርከብ ዘኦርቶዶክስ ተዋህዶ
FROM American