ዜና እረፍት
*
የቀድሞ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ የነበሩት አቶ ሬድዋን አዱስ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ጥር 27/5/2017 ዓ/ም ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል።
አቶ ሬድዋን ከእናታቸው አይ አሲያ ከቢር ና ከአባታቸው አዱስ ኢብራሂም በ1959 የተወለዱ ሲሆን 1ኛ ና 2ተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንደጨረሱ በህግ ትምህርት ተምረው ተመርቀዋል።
አቶ ሬድዋን አዱስ በክልሉ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ እንዲሁም የሐረሪ ማረሚያ ኮሚሽን ኮሚነርና በተለያዩ የመንግስት ስራ ሐላፊነቶች ላይ ሆነው ህዝብንና መንግስትን በቅንነት አገልግለዋል።
አቶ ሬድዋን ባለትዳር ና የ3 ልጆች አባት ነበሩ።
ስራአተ ቀብራቸውም የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ የሐረሪ ጉባኤ አፈ ጉባኤ አቶ ሙሔዲን አህመድና የሐረሪ ክልል የብልፅግና ፖርቲ ፅ/ቤት ሐላፊ አቶ ጌቱ ወዬሳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በዛሬው እለት የተፈፅመ ሲሆን።
በአቶ ሬድዋን ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልፀው ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲሁም ለመላው የክልሉ ህዝብ መፅናናትን ተመኝተዋል።
27/5/2017
*
የቀድሞ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ የነበሩት አቶ ሬድዋን አዱስ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ጥር 27/5/2017 ዓ/ም ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል።
አቶ ሬድዋን ከእናታቸው አይ አሲያ ከቢር ና ከአባታቸው አዱስ ኢብራሂም በ1959 የተወለዱ ሲሆን 1ኛ ና 2ተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንደጨረሱ በህግ ትምህርት ተምረው ተመርቀዋል።
አቶ ሬድዋን አዱስ በክልሉ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ እንዲሁም የሐረሪ ማረሚያ ኮሚሽን ኮሚነርና በተለያዩ የመንግስት ስራ ሐላፊነቶች ላይ ሆነው ህዝብንና መንግስትን በቅንነት አገልግለዋል።
አቶ ሬድዋን ባለትዳር ና የ3 ልጆች አባት ነበሩ።
ስራአተ ቀብራቸውም የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ የሐረሪ ጉባኤ አፈ ጉባኤ አቶ ሙሔዲን አህመድና የሐረሪ ክልል የብልፅግና ፖርቲ ፅ/ቤት ሐላፊ አቶ ጌቱ ወዬሳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በዛሬው እለት የተፈፅመ ሲሆን።
በአቶ ሬድዋን ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልፀው ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲሁም ለመላው የክልሉ ህዝብ መፅናናትን ተመኝተዋል።
27/5/2017
tgoop.com/hararimassmediaagency/11279
Create:
Last Update:
Last Update:
ዜና እረፍት
*
የቀድሞ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ የነበሩት አቶ ሬድዋን አዱስ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ጥር 27/5/2017 ዓ/ም ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል።
አቶ ሬድዋን ከእናታቸው አይ አሲያ ከቢር ና ከአባታቸው አዱስ ኢብራሂም በ1959 የተወለዱ ሲሆን 1ኛ ና 2ተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንደጨረሱ በህግ ትምህርት ተምረው ተመርቀዋል።
አቶ ሬድዋን አዱስ በክልሉ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ እንዲሁም የሐረሪ ማረሚያ ኮሚሽን ኮሚነርና በተለያዩ የመንግስት ስራ ሐላፊነቶች ላይ ሆነው ህዝብንና መንግስትን በቅንነት አገልግለዋል።
አቶ ሬድዋን ባለትዳር ና የ3 ልጆች አባት ነበሩ።
ስራአተ ቀብራቸውም የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ የሐረሪ ጉባኤ አፈ ጉባኤ አቶ ሙሔዲን አህመድና የሐረሪ ክልል የብልፅግና ፖርቲ ፅ/ቤት ሐላፊ አቶ ጌቱ ወዬሳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በዛሬው እለት የተፈፅመ ሲሆን።
በአቶ ሬድዋን ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልፀው ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲሁም ለመላው የክልሉ ህዝብ መፅናናትን ተመኝተዋል።
27/5/2017
*
የቀድሞ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ የነበሩት አቶ ሬድዋን አዱስ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ጥር 27/5/2017 ዓ/ም ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል።
አቶ ሬድዋን ከእናታቸው አይ አሲያ ከቢር ና ከአባታቸው አዱስ ኢብራሂም በ1959 የተወለዱ ሲሆን 1ኛ ና 2ተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንደጨረሱ በህግ ትምህርት ተምረው ተመርቀዋል።
አቶ ሬድዋን አዱስ በክልሉ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ እንዲሁም የሐረሪ ማረሚያ ኮሚሽን ኮሚነርና በተለያዩ የመንግስት ስራ ሐላፊነቶች ላይ ሆነው ህዝብንና መንግስትን በቅንነት አገልግለዋል።
አቶ ሬድዋን ባለትዳር ና የ3 ልጆች አባት ነበሩ።
ስራአተ ቀብራቸውም የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ የሐረሪ ጉባኤ አፈ ጉባኤ አቶ ሙሔዲን አህመድና የሐረሪ ክልል የብልፅግና ፖርቲ ፅ/ቤት ሐላፊ አቶ ጌቱ ወዬሳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በዛሬው እለት የተፈፅመ ሲሆን።
በአቶ ሬድዋን ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልፀው ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲሁም ለመላው የክልሉ ህዝብ መፅናናትን ተመኝተዋል።
27/5/2017
BY Harari Mass Media Agency
Share with your friend now:
tgoop.com/hararimassmediaagency/11279