HARARIMASSMEDIAAGENCY Telegram 11284
ዜና እረፍት
*
የቀድሞ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ የነበሩት አቶ ሬድዋን አዱስ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ጥር 27/5/2017 ዓ/ም ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል።

አቶ ሬድዋን ከእናታቸው አይ አሲያ ከቢር ና ከአባታቸው አዱስ ኢብራሂም በ1959 የተወለዱ ሲሆን 1ኛ ና 2ተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንደጨረሱ በህግ ትምህርት ተምረው ተመርቀዋል።

አቶ ሬድዋን አዱስ በክልሉ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ እንዲሁም የሐረሪ ማረሚያ ኮሚሽን ኮሚነርና በተለያዩ የመንግስት ስራ ሐላፊነቶች ላይ ሆነው ህዝብንና መንግስትን በቅንነት አገልግለዋል።

አቶ ሬድዋን ባለትዳር ና የ3 ልጆች አባት ነበሩ።

ስራአተ ቀብራቸውም የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ የሐረሪ ጉባኤ አፈ ጉባኤ አቶ ሙሔዲን አህመድና የሐረሪ ክልል የብልፅግና ፖርቲ ፅ/ቤት ሐላፊ አቶ ጌቱ ወዬሳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በዛሬው እለት የተፈፅመ ሲሆን።

በአቶ ሬድዋን ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልፀው ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲሁም ለመላው የክልሉ ህዝብ መፅናናትን ተመኝተዋል።

27/5/2017



tgoop.com/hararimassmediaagency/11284
Create:
Last Update:

ዜና እረፍት
*
የቀድሞ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ የነበሩት አቶ ሬድዋን አዱስ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ጥር 27/5/2017 ዓ/ም ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል።

አቶ ሬድዋን ከእናታቸው አይ አሲያ ከቢር ና ከአባታቸው አዱስ ኢብራሂም በ1959 የተወለዱ ሲሆን 1ኛ ና 2ተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንደጨረሱ በህግ ትምህርት ተምረው ተመርቀዋል።

አቶ ሬድዋን አዱስ በክልሉ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ እንዲሁም የሐረሪ ማረሚያ ኮሚሽን ኮሚነርና በተለያዩ የመንግስት ስራ ሐላፊነቶች ላይ ሆነው ህዝብንና መንግስትን በቅንነት አገልግለዋል።

አቶ ሬድዋን ባለትዳር ና የ3 ልጆች አባት ነበሩ።

ስራአተ ቀብራቸውም የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ የሐረሪ ጉባኤ አፈ ጉባኤ አቶ ሙሔዲን አህመድና የሐረሪ ክልል የብልፅግና ፖርቲ ፅ/ቤት ሐላፊ አቶ ጌቱ ወዬሳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በዛሬው እለት የተፈፅመ ሲሆን።

በአቶ ሬድዋን ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልፀው ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲሁም ለመላው የክልሉ ህዝብ መፅናናትን ተመኝተዋል።

27/5/2017

BY Harari Mass Media Agency











Share with your friend now:
tgoop.com/hararimassmediaagency/11284

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Ng, who had pleaded not guilty to all charges, had been detained for more than 20 months. His channel was said to have contained around 120 messages and photos that incited others to vandalise pro-government shops and commit criminal damage targeting police stations. As of Thursday, the SUCK Channel had 34,146 subscribers, with only one message dated August 28, 2020. It was an announcement stating that police had removed all posts on the channel because its content “contravenes the laws of Hong Kong.” According to media reports, the privacy watchdog was considering “blacklisting” some online platforms that have repeatedly posted doxxing information, with sources saying most messages were shared on Telegram. Unlimited number of subscribers per channel Add up to 50 administrators
from us


Telegram Harari Mass Media Agency
FROM American