HARARIMASSMEDIAAGENCY Telegram 11285
ዜና እረፍት
*
የቀድሞ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ የነበሩት አቶ ሬድዋን አዱስ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ጥር 27/5/2017 ዓ/ም ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል።

አቶ ሬድዋን ከእናታቸው አይ አሲያ ከቢር ና ከአባታቸው አዱስ ኢብራሂም በ1959 የተወለዱ ሲሆን 1ኛ ና 2ተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንደጨረሱ በህግ ትምህርት ተምረው ተመርቀዋል።

አቶ ሬድዋን አዱስ በክልሉ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ እንዲሁም የሐረሪ ማረሚያ ኮሚሽን ኮሚነርና በተለያዩ የመንግስት ስራ ሐላፊነቶች ላይ ሆነው ህዝብንና መንግስትን በቅንነት አገልግለዋል።

አቶ ሬድዋን ባለትዳር ና የ3 ልጆች አባት ነበሩ።

ስራአተ ቀብራቸውም የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ የሐረሪ ጉባኤ አፈ ጉባኤ አቶ ሙሔዲን አህመድና የሐረሪ ክልል የብልፅግና ፖርቲ ፅ/ቤት ሐላፊ አቶ ጌቱ ወዬሳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በዛሬው እለት የተፈፅመ ሲሆን።

በአቶ ሬድዋን ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልፀው ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲሁም ለመላው የክልሉ ህዝብ መፅናናትን ተመኝተዋል።

27/5/2017



tgoop.com/hararimassmediaagency/11285
Create:
Last Update:

ዜና እረፍት
*
የቀድሞ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ የነበሩት አቶ ሬድዋን አዱስ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ጥር 27/5/2017 ዓ/ም ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል።

አቶ ሬድዋን ከእናታቸው አይ አሲያ ከቢር ና ከአባታቸው አዱስ ኢብራሂም በ1959 የተወለዱ ሲሆን 1ኛ ና 2ተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንደጨረሱ በህግ ትምህርት ተምረው ተመርቀዋል።

አቶ ሬድዋን አዱስ በክልሉ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ እንዲሁም የሐረሪ ማረሚያ ኮሚሽን ኮሚነርና በተለያዩ የመንግስት ስራ ሐላፊነቶች ላይ ሆነው ህዝብንና መንግስትን በቅንነት አገልግለዋል።

አቶ ሬድዋን ባለትዳር ና የ3 ልጆች አባት ነበሩ።

ስራአተ ቀብራቸውም የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ የሐረሪ ጉባኤ አፈ ጉባኤ አቶ ሙሔዲን አህመድና የሐረሪ ክልል የብልፅግና ፖርቲ ፅ/ቤት ሐላፊ አቶ ጌቱ ወዬሳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በዛሬው እለት የተፈፅመ ሲሆን።

በአቶ ሬድዋን ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልፀው ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲሁም ለመላው የክልሉ ህዝብ መፅናናትን ተመኝተዋል።

27/5/2017

BY Harari Mass Media Agency











Share with your friend now:
tgoop.com/hararimassmediaagency/11285

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.! Telegram is a leading cloud-based instant messages platform. It became popular in recent years for its privacy, speed, voice and video quality, and other unmatched features over its main competitor Whatsapp. Channel login must contain 5-32 characters Telegram iOS app: In the “Chats” tab, click the new message icon in the right upper corner. Select “New Channel.” Some Telegram Channels content management tips
from us


Telegram Harari Mass Media Agency
FROM American