HARARIMASSMEDIAAGENCY Telegram 11286
ዜና እረፍት
*
የቀድሞ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ የነበሩት አቶ ሬድዋን አዱስ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ጥር 27/5/2017 ዓ/ም ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል።

አቶ ሬድዋን ከእናታቸው አይ አሲያ ከቢር ና ከአባታቸው አዱስ ኢብራሂም በ1959 የተወለዱ ሲሆን 1ኛ ና 2ተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንደጨረሱ በህግ ትምህርት ተምረው ተመርቀዋል።

አቶ ሬድዋን አዱስ በክልሉ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ እንዲሁም የሐረሪ ማረሚያ ኮሚሽን ኮሚነርና በተለያዩ የመንግስት ስራ ሐላፊነቶች ላይ ሆነው ህዝብንና መንግስትን በቅንነት አገልግለዋል።

አቶ ሬድዋን ባለትዳር ና የ3 ልጆች አባት ነበሩ።

ስራአተ ቀብራቸውም የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ የሐረሪ ጉባኤ አፈ ጉባኤ አቶ ሙሔዲን አህመድና የሐረሪ ክልል የብልፅግና ፖርቲ ፅ/ቤት ሐላፊ አቶ ጌቱ ወዬሳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በዛሬው እለት የተፈፅመ ሲሆን።

በአቶ ሬድዋን ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልፀው ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲሁም ለመላው የክልሉ ህዝብ መፅናናትን ተመኝተዋል።

27/5/2017



tgoop.com/hararimassmediaagency/11286
Create:
Last Update:

ዜና እረፍት
*
የቀድሞ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ የነበሩት አቶ ሬድዋን አዱስ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ ቆይተው ዛሬ ጥር 27/5/2017 ዓ/ም ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል።

አቶ ሬድዋን ከእናታቸው አይ አሲያ ከቢር ና ከአባታቸው አዱስ ኢብራሂም በ1959 የተወለዱ ሲሆን 1ኛ ና 2ተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንደጨረሱ በህግ ትምህርት ተምረው ተመርቀዋል።

አቶ ሬድዋን አዱስ በክልሉ የሐረሪ ጉባኤ ዋና አፈ ጉባኤ እንዲሁም የሐረሪ ማረሚያ ኮሚሽን ኮሚነርና በተለያዩ የመንግስት ስራ ሐላፊነቶች ላይ ሆነው ህዝብንና መንግስትን በቅንነት አገልግለዋል።

አቶ ሬድዋን ባለትዳር ና የ3 ልጆች አባት ነበሩ።

ስራአተ ቀብራቸውም የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ፣ የሐረሪ ጉባኤ አፈ ጉባኤ አቶ ሙሔዲን አህመድና የሐረሪ ክልል የብልፅግና ፖርቲ ፅ/ቤት ሐላፊ አቶ ጌቱ ወዬሳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በዛሬው እለት የተፈፅመ ሲሆን።

በአቶ ሬድዋን ህልፈት የተሰማቸውን ጥልቅ ሐዘን ገልፀው ለቤተሰቦቻቸውና ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እንዲሁም ለመላው የክልሉ ህዝብ መፅናናትን ተመኝተዋል።

27/5/2017

BY Harari Mass Media Agency











Share with your friend now:
tgoop.com/hararimassmediaagency/11286

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Deputy District Judge Peter Hui sentenced computer technician Ng Man-ho on Thursday, a month after the 27-year-old, who ran a Telegram group called SUCK Channel, was found guilty of seven charges of conspiring to incite others to commit illegal acts during the 2019 extradition bill protests and subsequent months. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Content is editable within two days of publishing With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." How to create a business channel on Telegram? (Tutorial)
from us


Telegram Harari Mass Media Agency
FROM American