HARARIMASSMEDIAAGENCY Telegram 11300
ታንዛኒያ ባለፈው የምርት ዘመን በበቆሎ አምራች ከሆኑ አፍሪካ ሀገራት ተርታ ሁለተኛ ደረጃ ያዘች ።
*****
ከዚህ በፊት ናይጄሪያ በሁለተኝነት ትቀመጥ የነበረች ሀገር ብትሆንም አሁን ግን ስፍራዋ በታዛኒያ ተነጥቃለች።

ዘ ሲትዝን እንደ ዘገበው ከሆነ ከደበቡ አፍሪካ በመቀጠል በሁለተኝነት የተቀመጠችው ታንዛኒያ እ.ኤ.አ ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት ማለትም  2023 /24 የምርት ዘመን 11.7 ሚሊዮን ቶን የበቆሎ ምርት ማምረት መቻሏን የሀገሪቱ ግብርና ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል ።

ካለፈው የምርት ዓመት በፊት ቀድሞ ከነበረው ምርት ጋር ሲነፃፃር 6.4 ቶን ብልጫ አለው ተብሏል ።

ሀገሪቱ ለበቆሎ ምርት  መሻሻል ባደረገችው የማደበሪያ ድጎማ ፣ የማሽነሪ እንዲሁም ምርቱን ለገበያ ለማቅረብ የሚያስችሉ የመሰረተ ልማት ዝርጋታዎች ማሻሻል በመቻሏ የመጣ ለውጥ ነው ተብሏል።

የበቆሎን ምርትማት ከሚቀንሱት መካከል አንዱ በቆሎን የሚመገቡ ፀረ ሰብል የሆኑ የተለያዩ ነብሳቶች ናቸው የሚለው የዓለም አቀፍ ግብርና ትስስር ድርጅት ፤ ታንዛኒያ ከጅምሩ ይህንን ለመከላከል በሰራቸው ስራ ጥሩ ውጤት አስመዝግባለች ብሏል።

በሩሲያና በዩኩሬን ጦርነት ምክንያት የማዳበሪያ ዋጋ መናር ለአፍሪካ ገበሬዎች የምርት ዓመቱን ያከበደ ቢሆንም እንደ ታንዛኒያ ያሉ ሀገራት  ድጎማ በማድረግ ብቻ ችግሩን መቋቋም ችለዋል ብሏል ድርጅቱ።

በአፍሪካ ቀዳሚ የበቆሎ አምራች ሀገር  በመሆን በዓመት ከ17 ሚሊዮን ቶን በላይ በማምረት ደበብ አፍሪካ ስትመራ ታንዛኒያ እና ናይጄሪያ ተለዋዋጭ ምርትን በየዓመቱ በማስመዝገብ የሁለተኛኝት ደረጃው ላይ ተፈራርቀው  ይቀመጣሉ ።

የተለያዩ ማመለከቻዎች እንደሚጠቀሙት  ደግሞ ኢትዮጵያ እና ግብፅ ተከታዮቹን ደረጃዎች ይይዛሉ ።

በዓለማችን ከፍተኛ የበቆሎ አምራች ሀገር አሜሪካ ናት ። የዓለምን 32 እጅ ምርት ወደ  ጎተራዎ ተስገባለች ። ቻይና እና ብራዚል ሁለተኛ እና ሶስተኛ ደረጃን  ይይዛሉ ። በምስጋናው  ሀይሉ

28 05 17



tgoop.com/hararimassmediaagency/11300
Create:
Last Update:

ታንዛኒያ ባለፈው የምርት ዘመን በበቆሎ አምራች ከሆኑ አፍሪካ ሀገራት ተርታ ሁለተኛ ደረጃ ያዘች ።
*****
ከዚህ በፊት ናይጄሪያ በሁለተኝነት ትቀመጥ የነበረች ሀገር ብትሆንም አሁን ግን ስፍራዋ በታዛኒያ ተነጥቃለች።

ዘ ሲትዝን እንደ ዘገበው ከሆነ ከደበቡ አፍሪካ በመቀጠል በሁለተኝነት የተቀመጠችው ታንዛኒያ እ.ኤ.አ ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመት ማለትም  2023 /24 የምርት ዘመን 11.7 ሚሊዮን ቶን የበቆሎ ምርት ማምረት መቻሏን የሀገሪቱ ግብርና ሚኒስቴር ይፋ አድርጓል ።

ካለፈው የምርት ዓመት በፊት ቀድሞ ከነበረው ምርት ጋር ሲነፃፃር 6.4 ቶን ብልጫ አለው ተብሏል ።

ሀገሪቱ ለበቆሎ ምርት  መሻሻል ባደረገችው የማደበሪያ ድጎማ ፣ የማሽነሪ እንዲሁም ምርቱን ለገበያ ለማቅረብ የሚያስችሉ የመሰረተ ልማት ዝርጋታዎች ማሻሻል በመቻሏ የመጣ ለውጥ ነው ተብሏል።

የበቆሎን ምርትማት ከሚቀንሱት መካከል አንዱ በቆሎን የሚመገቡ ፀረ ሰብል የሆኑ የተለያዩ ነብሳቶች ናቸው የሚለው የዓለም አቀፍ ግብርና ትስስር ድርጅት ፤ ታንዛኒያ ከጅምሩ ይህንን ለመከላከል በሰራቸው ስራ ጥሩ ውጤት አስመዝግባለች ብሏል።

በሩሲያና በዩኩሬን ጦርነት ምክንያት የማዳበሪያ ዋጋ መናር ለአፍሪካ ገበሬዎች የምርት ዓመቱን ያከበደ ቢሆንም እንደ ታንዛኒያ ያሉ ሀገራት  ድጎማ በማድረግ ብቻ ችግሩን መቋቋም ችለዋል ብሏል ድርጅቱ።

በአፍሪካ ቀዳሚ የበቆሎ አምራች ሀገር  በመሆን በዓመት ከ17 ሚሊዮን ቶን በላይ በማምረት ደበብ አፍሪካ ስትመራ ታንዛኒያ እና ናይጄሪያ ተለዋዋጭ ምርትን በየዓመቱ በማስመዝገብ የሁለተኛኝት ደረጃው ላይ ተፈራርቀው  ይቀመጣሉ ።

የተለያዩ ማመለከቻዎች እንደሚጠቀሙት  ደግሞ ኢትዮጵያ እና ግብፅ ተከታዮቹን ደረጃዎች ይይዛሉ ።

በዓለማችን ከፍተኛ የበቆሎ አምራች ሀገር አሜሪካ ናት ። የዓለምን 32 እጅ ምርት ወደ  ጎተራዎ ተስገባለች ። ቻይና እና ብራዚል ሁለተኛ እና ሶስተኛ ደረጃን  ይይዛሉ ። በምስጋናው  ሀይሉ

28 05 17

BY Harari Mass Media Agency


Share with your friend now:
tgoop.com/hararimassmediaagency/11300

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." With Bitcoin down 30% in the past week, some crypto traders have taken to Telegram to “voice” their feelings. Don’t publish new content at nighttime. Since not all users disable notifications for the night, you risk inadvertently disturbing them. Users are more open to new information on workdays rather than weekends. Public channels are public to the internet, regardless of whether or not they are subscribed. A public channel is displayed in search results and has a short address (link).
from us


Telegram Harari Mass Media Agency
FROM American