IHSAN_JOBS Telegram 134
አል-ቢር መስጂድና መድረሳ የቁርአን እና መሠረታዊ የዲን ትምህርት ኡስታዞች ይፈልጋል።

ተፈላጊ መስፈርቶች
1) ቁርአን በተጅዊድ አጥርታ የቀራች እና የተወሰነ ሂፍዝ ያላት።

2) መሠረታዊ የዲን ት/ቶች ማስተማር የምትችል ፣ በተለያዩ የዲን ትምህርት ዘርፎች አጫጭር (ሙኽተሰር) ኪታቦችን የምታስተምር።

3) ትክክለኛ ዓቂዳ እና መልካም ስነ-ምግባር ያላት።

4) ሸሪዐዊ አለባበስን የጠበቀች::

5) ሀላፊነቷን በትክክል ለመወጣት ዝግጁ፣ የመድረሳውን ህግና ደንብ የምታከብር።

በተጨማሪም
√አረብኛ  መፃፍ እና ማንበብ ብትችል ይመረጣል።

ፆታ : ሴት

የደርስ ሰዐት:ከ 9:30-12:00

መስፈርቱን የምታሟሉ እስከ ማክሰኞ  በሚቀጥሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል መመዝገብ ይኖርባችኃል።

+251982085874
+251940593839

በቴሌግራም
@ummu_assiyah

በአካል ለመምጣት: ከ 105 ወደ ቀራንዮ በሚወስደው መንገድ ላይ አንፎ ደንበል አልቢር መስጂድ።



tgoop.com/ihsan_jobs/134
Create:
Last Update:

አል-ቢር መስጂድና መድረሳ የቁርአን እና መሠረታዊ የዲን ትምህርት ኡስታዞች ይፈልጋል።

ተፈላጊ መስፈርቶች
1) ቁርአን በተጅዊድ አጥርታ የቀራች እና የተወሰነ ሂፍዝ ያላት።

2) መሠረታዊ የዲን ት/ቶች ማስተማር የምትችል ፣ በተለያዩ የዲን ትምህርት ዘርፎች አጫጭር (ሙኽተሰር) ኪታቦችን የምታስተምር።

3) ትክክለኛ ዓቂዳ እና መልካም ስነ-ምግባር ያላት።

4) ሸሪዐዊ አለባበስን የጠበቀች::

5) ሀላፊነቷን በትክክል ለመወጣት ዝግጁ፣ የመድረሳውን ህግና ደንብ የምታከብር።

በተጨማሪም
√አረብኛ  መፃፍ እና ማንበብ ብትችል ይመረጣል።

ፆታ : ሴት

የደርስ ሰዐት:ከ 9:30-12:00

መስፈርቱን የምታሟሉ እስከ ማክሰኞ  በሚቀጥሉት ስልክ ቁጥሮች በመደወል መመዝገብ ይኖርባችኃል።

+251982085874
+251940593839

በቴሌግራም
@ummu_assiyah

በአካል ለመምጣት: ከ 105 ወደ ቀራንዮ በሚወስደው መንገድ ላይ አንፎ ደንበል አልቢር መስጂድ።

BY ኢህሳን jobs Advertising


Share with your friend now:
tgoop.com/ihsan_jobs/134

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said. Telegram channels enable users to broadcast messages to multiple users simultaneously. Like on social media, users need to subscribe to your channel to get access to your content published by one or more administrators. The main design elements of your Telegram channel include a name, bio (brief description), and avatar. Your bio should be: Concise Each account can create up to 10 public channels
from us


Telegram ኢህሳን jobs Advertising
FROM American