INFOBYJOSS Telegram 1645
የማምሻ ወግ...!

ፊታውራሪው ያወጓችሗል

፩(₁).«ኢትዮጵያ ማርቆስ አባቴ እስክንድሪያ እናቴ ብላ አምና የሃይማኖት ክርክር በተነሳ ቁጥር ስትሠለፍ የኖረችው  ከእስክንድሪያው ፓትሪያርክ ጎን መሆኑን ታሪክ ይመሰክራል።

፪(₂).«ሀገራችንን ግራኝ በወረረ ጊዜ ካቶሊካዊ የሆኑት የፖርቹጋል ሰዎች ለእርዳታ መጥተው ታላቅ መሥዋዕት በመክፈል ሲረዱን የግብጽ እስላማዊ መንግስት ከቱርክ ጋር ሆኖ ግራኝን ሲረዳ እንደነበረ ታሪኩ ይመሰክራል።»

፫(₃).«አፄ ምኒልክ ሀገራቸውን በስልጣኔ ለመምራት አስበው አዲስ አበባ የዳግማዊ ምኒልክን ትምህርት ቤት ሲከፍቱ ግብፆች በሃይማኖት አስታከው እኛ እናስተምራለን ብለው የትምህርት ቤቱን አስተዳደር ሥራ ሥልጣን ከጨበጡ በኋላ በፈረንሳዊ ና በእንግሊዝኛ ቋንቋ የሚሰጠው ትምሕርት በመጠኑ ከማንበብና ከመፃፍ ደረጃ እንዳያልፍ ወስነው ተማሪ ቤቱ ሲሠራ በአንድ ዓይነት ፕላንና መሠረት አብሮ ተሠርቶ ጣራው ተከድኖ፣የጣራው ፕላፎንና የመሬቱ ወለል በሳንቃ ማልበስና ማንጠፍ መዝጊያ እና መስኮት መግጠም ሲቀረው ሥራው ቆሞ የእርግቦች መኖሪያ ሆነው የኖሩትን ሁለት ክፍሎች ማስጨረስና በሥራ ላይ ማዋል ይመስል በቸልተኝነት ማኖራቸው የትምሕርቱንም አሰጣጥ በዘመናዊ እቅድ ባለመምራታቸው በአባይ ጅረት ምክንያት ኢትዮጵያ ሠልጥና ኃይል እንዳታገኝ የሚመኘውን የሀገራቸው እስላማዊ መንግሥት ሲአደርገው የኖረውን የቁጥጥር ፖሊሲ ሲጠብቁ እንደነበረ ያሳያል።»

በአባይ ጅረት ምክንያት ኢትዮጵያ ሠልጥና ኃይል እንዳታገኝ የሚመኘው የግብጽ መንግሥት፣ፊታውራሪ አርአያ ሥላሴ ዘለቀ፣ከገጽ 14—15 የተቆነጠረ!

ወጉን ያጋራችሁ ሰውየ @gazetaw1 ውስጥ አለ!



tgoop.com/infobyjoss/1645
Create:
Last Update:

የማምሻ ወግ...!

ፊታውራሪው ያወጓችሗል

፩(₁).«ኢትዮጵያ ማርቆስ አባቴ እስክንድሪያ እናቴ ብላ አምና የሃይማኖት ክርክር በተነሳ ቁጥር ስትሠለፍ የኖረችው  ከእስክንድሪያው ፓትሪያርክ ጎን መሆኑን ታሪክ ይመሰክራል።

፪(₂).«ሀገራችንን ግራኝ በወረረ ጊዜ ካቶሊካዊ የሆኑት የፖርቹጋል ሰዎች ለእርዳታ መጥተው ታላቅ መሥዋዕት በመክፈል ሲረዱን የግብጽ እስላማዊ መንግስት ከቱርክ ጋር ሆኖ ግራኝን ሲረዳ እንደነበረ ታሪኩ ይመሰክራል።»

፫(₃).«አፄ ምኒልክ ሀገራቸውን በስልጣኔ ለመምራት አስበው አዲስ አበባ የዳግማዊ ምኒልክን ትምህርት ቤት ሲከፍቱ ግብፆች በሃይማኖት አስታከው እኛ እናስተምራለን ብለው የትምህርት ቤቱን አስተዳደር ሥራ ሥልጣን ከጨበጡ በኋላ በፈረንሳዊ ና በእንግሊዝኛ ቋንቋ የሚሰጠው ትምሕርት በመጠኑ ከማንበብና ከመፃፍ ደረጃ እንዳያልፍ ወስነው ተማሪ ቤቱ ሲሠራ በአንድ ዓይነት ፕላንና መሠረት አብሮ ተሠርቶ ጣራው ተከድኖ፣የጣራው ፕላፎንና የመሬቱ ወለል በሳንቃ ማልበስና ማንጠፍ መዝጊያ እና መስኮት መግጠም ሲቀረው ሥራው ቆሞ የእርግቦች መኖሪያ ሆነው የኖሩትን ሁለት ክፍሎች ማስጨረስና በሥራ ላይ ማዋል ይመስል በቸልተኝነት ማኖራቸው የትምሕርቱንም አሰጣጥ በዘመናዊ እቅድ ባለመምራታቸው በአባይ ጅረት ምክንያት ኢትዮጵያ ሠልጥና ኃይል እንዳታገኝ የሚመኘውን የሀገራቸው እስላማዊ መንግሥት ሲአደርገው የኖረውን የቁጥጥር ፖሊሲ ሲጠብቁ እንደነበረ ያሳያል።»

በአባይ ጅረት ምክንያት ኢትዮጵያ ሠልጥና ኃይል እንዳታገኝ የሚመኘው የግብጽ መንግሥት፣ፊታውራሪ አርአያ ሥላሴ ዘለቀ፣ከገጽ 14—15 የተቆነጠረ!

ወጉን ያጋራችሁ ሰውየ @gazetaw1 ውስጥ አለ!

BY JBC voice🔊📢


Share with your friend now:
tgoop.com/infobyjoss/1645

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

For crypto enthusiasts, there was the “gm” app, a self-described “meme app” which only allowed users to greet each other with “gm,” or “good morning,” a common acronym thrown around on Crypto Twitter and Discord. But the gm app was shut down back in September after a hacker reportedly gained access to user data. 4How to customize a Telegram channel? Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content. A Hong Kong protester with a petrol bomb. File photo: Dylan Hollingsworth/HKFP. While some crypto traders move toward screaming as a coping mechanism, many mental health experts have argued that “scream therapy” is pseudoscience. Scientific research or no, it obviously feels good.
from us


Telegram JBC voice🔊📢
FROM American