በኮርዶቫ እና ነፍራህ ትምህርት ቤት አማካኝነት ረመዳንን በተመለከተ ለተማሪዎች የዳዕዋ ፕሮግራም ተካሄደ።
- ሀሩን ሚዲያ፣ የካቲት29/2017
በኮርዶቫ ነፍራህ ትምህርት ቤት አማካኝነት "የነገ ወጣቶች" በሚል ርዕስ ለተማሪዎቹ ረመዳንን የተመለከተ የዳዕዋ ፕሮግራም በዛሬው ዕለት ተካሂዷል።
በፕሮግራሙ ላይ የተለያዩ መሻይሆች እና ኡስታዞች ተገኝተው ለተማሪዎቹ ዳዕዋ ያደረጉ ሲሆን ረመዳንን እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም በኢስላማዊ ህይወታችን ላይ ከረመዳን በኋላም ቀጣይነት ያለው ኢባዳ የምንለማመድበት እና ራሳችንን የምናጠናክርበት ወር መሆኑም ተገልጿል።
ወጣቶች (ተማሪዎች) የነገ ሀገር ተረካቢ ዜጋ በመሆናቸው ጊዜያቸው በአግባቡ ሊጠቀሙበት እንደሚገባ እና በታላቁ የረመዳን ወር በሶሻል ሚዲያና በአልባሌ ቦታዎች ጊዜያቸውን ከማባከን ይልቅ በቁርአን እና በተለያዩ ኢባዳዎች መጠናከር እንደሚገባም ተገልጿል።
በሁለቱ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በተዘጋጀው የዳዕዋ ፕሮግራም ላይ ሸይኽ ሙሀመድ ሓሚዲን ተገኝተው ለተማሪዎቹ ጾምን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን ከተማሪዎቹ ለተነሱ የተለያዩ ጥያቄዎችም ምላሽ እና ማብራሪያ (ፈትዋ) ሰጥተዋል።
በፕሮግራሙ ላይ አዝናኝ ውድድሮች እና ለፕሮግራሙ መሳካት አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት የእውቅና ሰርተፍኬት የተሰጠ ሲሆን የዳዕዋ ፕሮግራሙ በቁርአን ተከፍቶ የመዝጊያ ስነስርአቱም በቁርአን ተጠናቋል።
© ሀሩን ሚዲያ
@islam_in_school
- ሀሩን ሚዲያ፣ የካቲት29/2017
በኮርዶቫ ነፍራህ ትምህርት ቤት አማካኝነት "የነገ ወጣቶች" በሚል ርዕስ ለተማሪዎቹ ረመዳንን የተመለከተ የዳዕዋ ፕሮግራም በዛሬው ዕለት ተካሂዷል።
በፕሮግራሙ ላይ የተለያዩ መሻይሆች እና ኡስታዞች ተገኝተው ለተማሪዎቹ ዳዕዋ ያደረጉ ሲሆን ረመዳንን እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም በኢስላማዊ ህይወታችን ላይ ከረመዳን በኋላም ቀጣይነት ያለው ኢባዳ የምንለማመድበት እና ራሳችንን የምናጠናክርበት ወር መሆኑም ተገልጿል።
ወጣቶች (ተማሪዎች) የነገ ሀገር ተረካቢ ዜጋ በመሆናቸው ጊዜያቸው በአግባቡ ሊጠቀሙበት እንደሚገባ እና በታላቁ የረመዳን ወር በሶሻል ሚዲያና በአልባሌ ቦታዎች ጊዜያቸውን ከማባከን ይልቅ በቁርአን እና በተለያዩ ኢባዳዎች መጠናከር እንደሚገባም ተገልጿል።
በሁለቱ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በተዘጋጀው የዳዕዋ ፕሮግራም ላይ ሸይኽ ሙሀመድ ሓሚዲን ተገኝተው ለተማሪዎቹ ጾምን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን ከተማሪዎቹ ለተነሱ የተለያዩ ጥያቄዎችም ምላሽ እና ማብራሪያ (ፈትዋ) ሰጥተዋል።
በፕሮግራሙ ላይ አዝናኝ ውድድሮች እና ለፕሮግራሙ መሳካት አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት የእውቅና ሰርተፍኬት የተሰጠ ሲሆን የዳዕዋ ፕሮግራሙ በቁርአን ተከፍቶ የመዝጊያ ስነስርአቱም በቁርአን ተጠናቋል።
© ሀሩን ሚዲያ
@islam_in_school
tgoop.com/islam_in_school/6330
Create:
Last Update:
Last Update:
በኮርዶቫ እና ነፍራህ ትምህርት ቤት አማካኝነት ረመዳንን በተመለከተ ለተማሪዎች የዳዕዋ ፕሮግራም ተካሄደ።
- ሀሩን ሚዲያ፣ የካቲት29/2017
በኮርዶቫ ነፍራህ ትምህርት ቤት አማካኝነት "የነገ ወጣቶች" በሚል ርዕስ ለተማሪዎቹ ረመዳንን የተመለከተ የዳዕዋ ፕሮግራም በዛሬው ዕለት ተካሂዷል።
በፕሮግራሙ ላይ የተለያዩ መሻይሆች እና ኡስታዞች ተገኝተው ለተማሪዎቹ ዳዕዋ ያደረጉ ሲሆን ረመዳንን እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም በኢስላማዊ ህይወታችን ላይ ከረመዳን በኋላም ቀጣይነት ያለው ኢባዳ የምንለማመድበት እና ራሳችንን የምናጠናክርበት ወር መሆኑም ተገልጿል።
ወጣቶች (ተማሪዎች) የነገ ሀገር ተረካቢ ዜጋ በመሆናቸው ጊዜያቸው በአግባቡ ሊጠቀሙበት እንደሚገባ እና በታላቁ የረመዳን ወር በሶሻል ሚዲያና በአልባሌ ቦታዎች ጊዜያቸውን ከማባከን ይልቅ በቁርአን እና በተለያዩ ኢባዳዎች መጠናከር እንደሚገባም ተገልጿል።
በሁለቱ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በተዘጋጀው የዳዕዋ ፕሮግራም ላይ ሸይኽ ሙሀመድ ሓሚዲን ተገኝተው ለተማሪዎቹ ጾምን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን ከተማሪዎቹ ለተነሱ የተለያዩ ጥያቄዎችም ምላሽ እና ማብራሪያ (ፈትዋ) ሰጥተዋል።
በፕሮግራሙ ላይ አዝናኝ ውድድሮች እና ለፕሮግራሙ መሳካት አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት የእውቅና ሰርተፍኬት የተሰጠ ሲሆን የዳዕዋ ፕሮግራሙ በቁርአን ተከፍቶ የመዝጊያ ስነስርአቱም በቁርአን ተጠናቋል።
© ሀሩን ሚዲያ
@islam_in_school
- ሀሩን ሚዲያ፣ የካቲት29/2017
በኮርዶቫ ነፍራህ ትምህርት ቤት አማካኝነት "የነገ ወጣቶች" በሚል ርዕስ ለተማሪዎቹ ረመዳንን የተመለከተ የዳዕዋ ፕሮግራም በዛሬው ዕለት ተካሂዷል።
በፕሮግራሙ ላይ የተለያዩ መሻይሆች እና ኡስታዞች ተገኝተው ለተማሪዎቹ ዳዕዋ ያደረጉ ሲሆን ረመዳንን እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም በኢስላማዊ ህይወታችን ላይ ከረመዳን በኋላም ቀጣይነት ያለው ኢባዳ የምንለማመድበት እና ራሳችንን የምናጠናክርበት ወር መሆኑም ተገልጿል።
ወጣቶች (ተማሪዎች) የነገ ሀገር ተረካቢ ዜጋ በመሆናቸው ጊዜያቸው በአግባቡ ሊጠቀሙበት እንደሚገባ እና በታላቁ የረመዳን ወር በሶሻል ሚዲያና በአልባሌ ቦታዎች ጊዜያቸውን ከማባከን ይልቅ በቁርአን እና በተለያዩ ኢባዳዎች መጠናከር እንደሚገባም ተገልጿል።
በሁለቱ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በተዘጋጀው የዳዕዋ ፕሮግራም ላይ ሸይኽ ሙሀመድ ሓሚዲን ተገኝተው ለተማሪዎቹ ጾምን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን ከተማሪዎቹ ለተነሱ የተለያዩ ጥያቄዎችም ምላሽ እና ማብራሪያ (ፈትዋ) ሰጥተዋል።
በፕሮግራሙ ላይ አዝናኝ ውድድሮች እና ለፕሮግራሙ መሳካት አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት የእውቅና ሰርተፍኬት የተሰጠ ሲሆን የዳዕዋ ፕሮግራሙ በቁርአን ተከፍቶ የመዝጊያ ስነስርአቱም በቁርአን ተጠናቋል።
© ሀሩን ሚዲያ
@islam_in_school
BY ISLAMIC SCHOOL️




Share with your friend now:
tgoop.com/islam_in_school/6330