ISLAM_IN_SCHOOL Telegram 6331
በኮርዶቫ እና ነፍራህ ትምህርት ቤት አማካኝነት ረመዳንን በተመለከተ ለተማሪዎች የዳዕዋ ፕሮግራም ተካሄደ።

- ሀሩን ሚዲያ፣ የካቲት29/2017

በኮርዶቫ ነፍራህ ትምህርት ቤት አማካኝነት "የነገ ወጣቶች" በሚል ርዕስ ለተማሪዎቹ ረመዳንን የተመለከተ የዳዕዋ ፕሮግራም በዛሬው ዕለት ተካሂዷል።

በፕሮግራሙ ላይ የተለያዩ መሻይሆች እና ኡስታዞች ተገኝተው ለተማሪዎቹ ዳዕዋ ያደረጉ ሲሆን ረመዳንን እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም በኢስላማዊ ህይወታችን ላይ ከረመዳን በኋላም ቀጣይነት ያለው ኢባዳ የምንለማመድበት እና ራሳችንን የምናጠናክርበት ወር መሆኑም ተገልጿል።

ወጣቶች (ተማሪዎች) የነገ ሀገር ተረካቢ ዜጋ በመሆናቸው ጊዜያቸው በአግባቡ ሊጠቀሙበት እንደሚገባ እና በታላቁ የረመዳን ወር በሶሻል ሚዲያና በአልባሌ ቦታዎች ጊዜያቸውን ከማባከን ይልቅ በቁርአን እና በተለያዩ ኢባዳዎች መጠናከር እንደሚገባም ተገልጿል።

በሁለቱ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በተዘጋጀው የዳዕዋ ፕሮግራም ላይ ሸይኽ ሙሀመድ ሓሚዲን ተገኝተው ለተማሪዎቹ ጾምን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን ከተማሪዎቹ ለተነሱ የተለያዩ ጥያቄዎችም ምላሽ እና ማብራሪያ (ፈትዋ) ሰጥተዋል።

በፕሮግራሙ ላይ አዝናኝ ውድድሮች እና ለፕሮግራሙ መሳካት አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት የእውቅና ሰርተፍኬት የተሰጠ ሲሆን የዳዕዋ ፕሮግራሙ በቁርአን ተከፍቶ የመዝጊያ ስነስርአቱም በቁርአን ተጠናቋል።

© ሀሩን ሚዲያ

@islam_in_school



tgoop.com/islam_in_school/6331
Create:
Last Update:

በኮርዶቫ እና ነፍራህ ትምህርት ቤት አማካኝነት ረመዳንን በተመለከተ ለተማሪዎች የዳዕዋ ፕሮግራም ተካሄደ።

- ሀሩን ሚዲያ፣ የካቲት29/2017

በኮርዶቫ ነፍራህ ትምህርት ቤት አማካኝነት "የነገ ወጣቶች" በሚል ርዕስ ለተማሪዎቹ ረመዳንን የተመለከተ የዳዕዋ ፕሮግራም በዛሬው ዕለት ተካሂዷል።

በፕሮግራሙ ላይ የተለያዩ መሻይሆች እና ኡስታዞች ተገኝተው ለተማሪዎቹ ዳዕዋ ያደረጉ ሲሆን ረመዳንን እንደ መልካም አጋጣሚ በመጠቀም በኢስላማዊ ህይወታችን ላይ ከረመዳን በኋላም ቀጣይነት ያለው ኢባዳ የምንለማመድበት እና ራሳችንን የምናጠናክርበት ወር መሆኑም ተገልጿል።

ወጣቶች (ተማሪዎች) የነገ ሀገር ተረካቢ ዜጋ በመሆናቸው ጊዜያቸው በአግባቡ ሊጠቀሙበት እንደሚገባ እና በታላቁ የረመዳን ወር በሶሻል ሚዲያና በአልባሌ ቦታዎች ጊዜያቸውን ከማባከን ይልቅ በቁርአን እና በተለያዩ ኢባዳዎች መጠናከር እንደሚገባም ተገልጿል።

በሁለቱ ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች በተዘጋጀው የዳዕዋ ፕሮግራም ላይ ሸይኽ ሙሀመድ ሓሚዲን ተገኝተው ለተማሪዎቹ ጾምን በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡ ሲሆን ከተማሪዎቹ ለተነሱ የተለያዩ ጥያቄዎችም ምላሽ እና ማብራሪያ (ፈትዋ) ሰጥተዋል።

በፕሮግራሙ ላይ አዝናኝ ውድድሮች እና ለፕሮግራሙ መሳካት አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት የእውቅና ሰርተፍኬት የተሰጠ ሲሆን የዳዕዋ ፕሮግራሙ በቁርአን ተከፍቶ የመዝጊያ ስነስርአቱም በቁርአን ተጠናቋል።

© ሀሩን ሚዲያ

@islam_in_school

BY ISLAMIC SCHOOL️







Share with your friend now:
tgoop.com/islam_in_school/6331

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Over 33,000 people sent out over 1,000 doxxing messages in the group. Although the administrators tried to delete all of the messages, the posting speed was far too much for them to keep up. Concise Today, we will address Telegram channels and how to use them for maximum benefit. A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP. While the character limit is 255, try to fit into 200 characters. This way, users will be able to take in your text fast and efficiently. Reveal the essence of your channel and provide contact information. For example, you can add a bot name, link to your pricing plans, etc.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL️
FROM American