ISLAM_IN_SCHOOL Telegram 6336
ዛሬ ይጠናቀቃል!

ሀገር አቀፍ የ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የአመልካቾች ምዝገባ ዛሬ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ያበቃል፡፡

በቀሩት ሰዓታት ምዝገባዎን ያድርጉ!

የመመዝገቢያ ሊንክ፦
https://ngat.ethernet.edu.et/registration

የመፈተኛ 'User Name' እና 'Password' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ሲሆን፤ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈፀም ይጠበቅባችኋል፡፡

ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ በቀጣይ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል፡፡

@islam_in_school



tgoop.com/islam_in_school/6336
Create:
Last Update:

ዛሬ ይጠናቀቃል!

ሀገር አቀፍ የ2017 ዓ.ም የድኅረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) የአመልካቾች ምዝገባ ዛሬ መጋቢት 1/2017 ዓ.ም ማታ 12፡00 ሰዓት ያበቃል፡፡

በቀሩት ሰዓታት ምዝገባዎን ያድርጉ!

የመመዝገቢያ ሊንክ፦
https://ngat.ethernet.edu.et/registration

የመፈተኛ 'User Name' እና 'Password' በመመዝገቢያ ፖርታል በኩል የሚላክ ሲሆን፤ የመመዝገቢያ ክፍያ ብር 750 በቴሌብር በኩል ብቻ መፈፀም ይጠበቅባችኋል፡፡

ፈተናው የሚሰጥበት ጊዜ በቀጣይ ይፋ እንደሚደረግ ትምህርት ሚኒስቴር መግለፁ ይታወሳል፡፡

@islam_in_school

BY ISLAMIC SCHOOL️


Share with your friend now:
tgoop.com/islam_in_school/6336

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A new window will come up. Enter your channel name and bio. (See the character limits above.) Click “Create.” 3How to create a Telegram channel? ZDNET RECOMMENDS A Hong Kong protester with a petrol bomb. File photo: Dylan Hollingsworth/HKFP. Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week.
from us


Telegram ISLAMIC SCHOOL️
FROM American