IWNETLEHULLU1 Telegram 518
▣የነቢዩ ﷺ ስብዕና▣
ብዙ ግዜ ካፊሮች አውቀውም ይሁን ሳያውቁ ዶዒፍ ሀዲሶችን ከጉግል እየለቃቀሙ እና አንዳንድ ሶሒሕ ሀዲሶችን በትክክል ባለመረዳት የነቢዩ ስምን ሲያጎድፉ ይታያሉ።

"የውሻ ጩኸት ደመናን አይጎዳም!" ነውና

በነብያችን ﷺ ላይ የሚሳለቅ ራሱን እንጂ እሳቸውን ምንም ሊያደርጋቸው አይችልም።
የላካቸው አምላክ "መወሳትህን/ዝናህን ከፍ አደረግንልህ" ብሏቸዋል። ይሄው የዝናቸው ከፍ ማለትም ነው ዛሬ በርካታ ውሾችን እያስጮኻቸው ያለው።

በአላህ ፈቃድ ስለ ውዱ ነቢያችን ስብዕና የተወሰኑ ሀዲሶችን እናያለን

ውዱ ነቢያችን ከሁሉም የትልቅ ስነምግባር እና ጠባይ ባለቤት ነበሩ

-አላህ እንዲህ ይላል👇
وَإِنَّكَ لَعَلَىٰ خُلُقٍ عَظِيمٍ
(ሱረቱ አል-ቀለም - 4)
አንተም በታላቅ ጠባይ ላይ ነህ፡

وعن أنس رضي الله عنه قال‏: ‏ كان رسول الله صلى الله عليه وسلم أحسن الناس خلقاً ‏(‌‏(‏متفق عليه‏)‌‏)‌‏.‏
አነስ ረዲየሏሁ ዓንሁ እንዲህ ብሏል
“ነብዩ ﷺ ከሁሉም የላቀ ስነ-ምግባር የነበራቸው ነበሩ።”
📘Bukhari 3549 muslim 2310a

ውዷ ሚስታቸው ዓኢሻህም ስለ ነብዩ ﷺ ሥነ-ምግባር ስትነግረን፡-
كان خلقه القرآن (رواه مسلم)
“የነብዩ ﷺ ስነ-ምግባራቸው ቁርኣን ነበር” ትለናለች
📘Sahih Muslim 746a

عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ‏:‏ إِنَّمَا بُعِثْتُ لِأُتَمِّمَ صَالِحَ الأَخْلاق
አቢ ሁራይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“እኔ የተላኩት መልካም ሥነ-ምግባርን ላሟላ ነው”*።
📘 Adab al-mufrad 273

قال أَنَس رضي الله عنهَ :
« لَقَدْ خَدَمْتُ رَسُولَ اللَّهِ ﷺ عَشْرَ سِنِينَ ، فَوَاللَّهِ مَا قَالَ لِي : أُفٍّ قَطُّ ، وَلَمْ يَقُلْ لِشَيْءٍ فَعَلْتُهُ : لِمَ فَعَلْتَ كَذَا ، وَلا لِشَيْءٍ لَمْ أَفْعَلْهُ أَلا فَعَلْتَ كَذَا »
አነስ ረዲየሏሁ ዓንሁ እንዲህ ብሏል
"የአሏህ መልእክተኛን ﷺ አስር አመት አገልግያለሁ። ወላሂ! ፈፅሞ 'ኤጭ!' ብለውኝ አያውቁም። አንድንም ጉዳይ 'ለምን ይህን ሰራህ?'፣ 'እንዲህ ብትሰራ ኖሮ' ብለውኝ አያውቁም»
📘sahih muslim 2309

ውዱ ነቢያችን በጣም ለጋስ ነበሩ።

جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ مَا سُئِلَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم شَيْئًا قَطُّ فَقَالَ لاَ ‏.‏
ጃቢር(ረዲየሏሁ ዓንሁ) እንዲህ ብሏል
" የአላህ መልእክተኛ ﷺ አንድን ነገር እንዲሰጧቸው ተጠይቀው እምቢ አልሰጥም ብለው አያቁም።
📘Sahih Muslim 2311a

➠ ውዱ ነቢያችን ጠላቶቻቸው በነበሩ የመካ አጋሪዎች ሳይቀር ታማኙ ሙሐመድ ተብለው ይጠሩ ነበር።
በመካከላቸው ልዩነት በተፈጠረ ግዜ ታማኙ ሙሐመድ ያፋርደናል ብለው እንዳፋረዷቸው
📘musnad ahmad 15504 ተጠቅሷል

إِنَّا كَفَيْنَاكَ الْمُسْتَهْزِئِينَ
[ ሱረቱ አል-ሒጅር - 95 ]
ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል፡፡

🌴አላሁመ ሶሊ ዐላ ነቢይና ሙሐመድ 🌴
https://www.tgoop.com/iwnetlehullu1



tgoop.com/iwnetlehullu1/518
Create:
Last Update:

▣የነቢዩ ﷺ ስብዕና▣
ብዙ ግዜ ካፊሮች አውቀውም ይሁን ሳያውቁ ዶዒፍ ሀዲሶችን ከጉግል እየለቃቀሙ እና አንዳንድ ሶሒሕ ሀዲሶችን በትክክል ባለመረዳት የነቢዩ ስምን ሲያጎድፉ ይታያሉ።

"የውሻ ጩኸት ደመናን አይጎዳም!" ነውና

በነብያችን ﷺ ላይ የሚሳለቅ ራሱን እንጂ እሳቸውን ምንም ሊያደርጋቸው አይችልም።
የላካቸው አምላክ "መወሳትህን/ዝናህን ከፍ አደረግንልህ" ብሏቸዋል። ይሄው የዝናቸው ከፍ ማለትም ነው ዛሬ በርካታ ውሾችን እያስጮኻቸው ያለው።

በአላህ ፈቃድ ስለ ውዱ ነቢያችን ስብዕና የተወሰኑ ሀዲሶችን እናያለን

ውዱ ነቢያችን ከሁሉም የትልቅ ስነምግባር እና ጠባይ ባለቤት ነበሩ

-አላህ እንዲህ ይላል👇
وَإِنَّكَ لَعَلَىٰ خُلُقٍ عَظِيمٍ
(ሱረቱ አል-ቀለም - 4)
አንተም በታላቅ ጠባይ ላይ ነህ፡

وعن أنس رضي الله عنه قال‏: ‏ كان رسول الله صلى الله عليه وسلم أحسن الناس خلقاً ‏(‌‏(‏متفق عليه‏)‌‏)‌‏.‏
አነስ ረዲየሏሁ ዓንሁ እንዲህ ብሏል
“ነብዩ ﷺ ከሁሉም የላቀ ስነ-ምግባር የነበራቸው ነበሩ።”
📘Bukhari 3549 muslim 2310a

ውዷ ሚስታቸው ዓኢሻህም ስለ ነብዩ ﷺ ሥነ-ምግባር ስትነግረን፡-
كان خلقه القرآن (رواه مسلم)
“የነብዩ ﷺ ስነ-ምግባራቸው ቁርኣን ነበር” ትለናለች
📘Sahih Muslim 746a

عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، أَنَّ رَسُولَ اللهِ صلى الله عليه وسلم قَالَ‏:‏ إِنَّمَا بُعِثْتُ لِأُتَمِّمَ صَالِحَ الأَخْلاق
አቢ ሁራይራህ እንደተረከው፦ “የአላህ መልእክተኛ”ﷺ” እንዲህ አሉ፦ *“እኔ የተላኩት መልካም ሥነ-ምግባርን ላሟላ ነው”*።
📘 Adab al-mufrad 273

قال أَنَس رضي الله عنهَ :
« لَقَدْ خَدَمْتُ رَسُولَ اللَّهِ ﷺ عَشْرَ سِنِينَ ، فَوَاللَّهِ مَا قَالَ لِي : أُفٍّ قَطُّ ، وَلَمْ يَقُلْ لِشَيْءٍ فَعَلْتُهُ : لِمَ فَعَلْتَ كَذَا ، وَلا لِشَيْءٍ لَمْ أَفْعَلْهُ أَلا فَعَلْتَ كَذَا »
አነስ ረዲየሏሁ ዓንሁ እንዲህ ብሏል
"የአሏህ መልእክተኛን ﷺ አስር አመት አገልግያለሁ። ወላሂ! ፈፅሞ 'ኤጭ!' ብለውኝ አያውቁም። አንድንም ጉዳይ 'ለምን ይህን ሰራህ?'፣ 'እንዲህ ብትሰራ ኖሮ' ብለውኝ አያውቁም»
📘sahih muslim 2309

ውዱ ነቢያችን በጣም ለጋስ ነበሩ።

جَابِرَ بْنَ عَبْدِ اللَّهِ، قَالَ مَا سُئِلَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم شَيْئًا قَطُّ فَقَالَ لاَ ‏.‏
ጃቢር(ረዲየሏሁ ዓንሁ) እንዲህ ብሏል
" የአላህ መልእክተኛ ﷺ አንድን ነገር እንዲሰጧቸው ተጠይቀው እምቢ አልሰጥም ብለው አያቁም።
📘Sahih Muslim 2311a

➠ ውዱ ነቢያችን ጠላቶቻቸው በነበሩ የመካ አጋሪዎች ሳይቀር ታማኙ ሙሐመድ ተብለው ይጠሩ ነበር።
በመካከላቸው ልዩነት በተፈጠረ ግዜ ታማኙ ሙሐመድ ያፋርደናል ብለው እንዳፋረዷቸው
📘musnad ahmad 15504 ተጠቅሷል

إِنَّا كَفَيْنَاكَ الْمُسْتَهْزِئِينَ
[ ሱረቱ አል-ሒጅር - 95 ]
ተሳላቂዎችን ሁሉ እኛ በቅተንሃል፡፡

🌴አላሁመ ሶሊ ዐላ ነቢይና ሙሐመድ 🌴
https://www.tgoop.com/iwnetlehullu1

BY የኢስላም እውነት ለሁሉ Truth for all


Share with your friend now:
tgoop.com/iwnetlehullu1/518

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Matt Hussey, editorial director of NEAR Protocol (and former editor-in-chief of Decrypt) responded to the news of the Telegram group with “#meIRL.” 2How to set up a Telegram channel? (A step-by-step tutorial) With the sharp downturn in the crypto market, yelling has become a coping mechanism for many crypto traders. This screaming therapy became popular after the surge of Goblintown Ethereum NFTs at the end of May or early June. Here, holders made incoherent groaning sounds in late-night Twitter spaces. They also role-played as urine-loving Goblin creatures. The administrator of a telegram group, "Suck Channel," was sentenced to six years and six months in prison for seven counts of incitement yesterday. The best encrypted messaging apps
from us


Telegram የኢስላም እውነት ለሁሉ Truth for all
FROM American