tgoop.com/keldenakumnger/302
Create:
Last Update:
Last Update:
ፌዴሬሽን ምክር ቤት አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሂድ ነው
የፌዴሬሽን ምክር ቤት ስድስተኛ የፖርላማ ዘመን አንደኛ ዓመት የስራ ጊዜ 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባውን ቅዳሜ ጥቅምት 20 ቀን 2014 ዓ.ም በፌዴሬሽን ምክር ቤት የስብሰባ አዳራሽ እንደሚያካሂድ ገልፆ የምክር ቤቱ አባላት ጥቅምት 19 ቀን እንዲሁም የቋሚ ኮሚቴ አባላት ጥቅምት 18 ቀን 2014 ዓ.ም በመግባት በምክር ቤቱ ጽ/ቤት በመገኘት ሪፖርት እንዲያደርጉ ጥሪ አስተላልፏል፡፡
JOIN 👉 @keldenakumnger
@keldenakumnger
Share👇 @keldenakumnger
💚💛❤️ 💚💛❤️
BY 👍
Share with your friend now:
tgoop.com/keldenakumnger/302