KIDUSATSEILAT Telegram 686
ትክክለኛው የሰማዕቷ ቅድስት አርሴማ ሥዕል አድህኖ
1.ቅድስት አርሴማ
ቅድስቲቱ ታላቋ ሰማዕት አርሴማ በዘመናችን ቃልኪዳኗ እየተነገረና ተአምራቷ እየተገለጠ የመጣ እናት ሰማዕት ናት ይህች እናት ዲዮቅልጢያኖስ መልከመልካም ብላቴና ሲያስፈልግ ለሰማያዊው መርዓዊ ለክርስቶስ ታጭታለችና ከሰባ ሁለት መንፈሳውያን ሴቶች ጋር (ሃያ አራቱ ደናግል የቀሩት አርባ ስምንቱ መዓስባን(ያገቡ) ነበሩ) ራሷን ጠብቃ ከምትኖርበት ተነስታ አርማንያ ወረደች..... የአርማንያ ንጉስ ድርጣድስ ሰዶ አስመጥቶ መልኳን አይቶ ብታምረው ተራምዶ ያዛት ኃይል መንፈሳዊ ተሰጥቷታልና ጎትታ ከመሬት ወቃችው:: ንጉስ ነውና ቢያፍር በሰይፍ አስመታት:: ከዚያ አያይዞ መላውን ደናግልና ተከታዮቿን አስፈጅቷቸዋል::
ቅድስት አርሴማ ሰማዕትነት በተቀበለችበት አገር በአርመን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ከፈተኛ ቦታ ያላት ስትሆን በስሟ ትልቅ ቤ ተ ክርስቲያን ታንጾላታል ። አርመናውያን እኛ ቅድስት አርሴማ ብለን የምንጠራውን “ቅድስት ሔርብስመ” ወይም “አርብስማ” በማለት ይጠሯታል ።
ቅድስት አርሴማ መነኩሲት ነች ሥዕሏ ላይ ልትታይ የሚገባው ፀሩሯ ተሸፍኖ ነው ..... @kidusatseilat



tgoop.com/kidusatseilat/686
Create:
Last Update:

ትክክለኛው የሰማዕቷ ቅድስት አርሴማ ሥዕል አድህኖ
1.ቅድስት አርሴማ
ቅድስቲቱ ታላቋ ሰማዕት አርሴማ በዘመናችን ቃልኪዳኗ እየተነገረና ተአምራቷ እየተገለጠ የመጣ እናት ሰማዕት ናት ይህች እናት ዲዮቅልጢያኖስ መልከመልካም ብላቴና ሲያስፈልግ ለሰማያዊው መርዓዊ ለክርስቶስ ታጭታለችና ከሰባ ሁለት መንፈሳውያን ሴቶች ጋር (ሃያ አራቱ ደናግል የቀሩት አርባ ስምንቱ መዓስባን(ያገቡ) ነበሩ) ራሷን ጠብቃ ከምትኖርበት ተነስታ አርማንያ ወረደች..... የአርማንያ ንጉስ ድርጣድስ ሰዶ አስመጥቶ መልኳን አይቶ ብታምረው ተራምዶ ያዛት ኃይል መንፈሳዊ ተሰጥቷታልና ጎትታ ከመሬት ወቃችው:: ንጉስ ነውና ቢያፍር በሰይፍ አስመታት:: ከዚያ አያይዞ መላውን ደናግልና ተከታዮቿን አስፈጅቷቸዋል::
ቅድስት አርሴማ ሰማዕትነት በተቀበለችበት አገር በአርመን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ከፈተኛ ቦታ ያላት ስትሆን በስሟ ትልቅ ቤ ተ ክርስቲያን ታንጾላታል ። አርመናውያን እኛ ቅድስት አርሴማ ብለን የምንጠራውን “ቅድስት ሔርብስመ” ወይም “አርብስማ” በማለት ይጠሯታል ።
ቅድስት አርሴማ መነኩሲት ነች ሥዕሏ ላይ ልትታይ የሚገባው ፀሩሯ ተሸፍኖ ነው ..... @kidusatseilat

BY ቅዱሳት ሥዕላት 21





Share with your friend now:
tgoop.com/kidusatseilat/686

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to Create a Private or Public Channel on Telegram? It’s easy to create a Telegram channel via desktop app or mobile app (for Android and iOS): 4How to customize a Telegram channel? Telegram users themselves will be able to flag and report potentially false content. fire bomb molotov November 18 Dylan Hollingsworth yau ma tei
from us


Telegram ቅዱሳት ሥዕላት 21
FROM American