ትክክለኛው የሰማዕቷ ቅድስት አርሴማ ሥዕል አድህኖ
1.ቅድስት አርሴማ
ቅድስቲቱ ታላቋ ሰማዕት አርሴማ በዘመናችን ቃልኪዳኗ እየተነገረና ተአምራቷ እየተገለጠ የመጣ እናት ሰማዕት ናት ይህች እናት ዲዮቅልጢያኖስ መልከመልካም ብላቴና ሲያስፈልግ ለሰማያዊው መርዓዊ ለክርስቶስ ታጭታለችና ከሰባ ሁለት መንፈሳውያን ሴቶች ጋር (ሃያ አራቱ ደናግል የቀሩት አርባ ስምንቱ መዓስባን(ያገቡ) ነበሩ) ራሷን ጠብቃ ከምትኖርበት ተነስታ አርማንያ ወረደች..... የአርማንያ ንጉስ ድርጣድስ ሰዶ አስመጥቶ መልኳን አይቶ ብታምረው ተራምዶ ያዛት ኃይል መንፈሳዊ ተሰጥቷታልና ጎትታ ከመሬት ወቃችው:: ንጉስ ነውና ቢያፍር በሰይፍ አስመታት:: ከዚያ አያይዞ መላውን ደናግልና ተከታዮቿን አስፈጅቷቸዋል::
ቅድስት አርሴማ ሰማዕትነት በተቀበለችበት አገር በአርመን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ከፈተኛ ቦታ ያላት ስትሆን በስሟ ትልቅ ቤ ተ ክርስቲያን ታንጾላታል ። አርመናውያን እኛ ቅድስት አርሴማ ብለን የምንጠራውን “ቅድስት ሔርብስመ” ወይም “አርብስማ” በማለት ይጠሯታል ።
ቅድስት አርሴማ መነኩሲት ነች ሥዕሏ ላይ ልትታይ የሚገባው ፀሩሯ ተሸፍኖ ነው ..... @kidusatseilat
1.ቅድስት አርሴማ
ቅድስቲቱ ታላቋ ሰማዕት አርሴማ በዘመናችን ቃልኪዳኗ እየተነገረና ተአምራቷ እየተገለጠ የመጣ እናት ሰማዕት ናት ይህች እናት ዲዮቅልጢያኖስ መልከመልካም ብላቴና ሲያስፈልግ ለሰማያዊው መርዓዊ ለክርስቶስ ታጭታለችና ከሰባ ሁለት መንፈሳውያን ሴቶች ጋር (ሃያ አራቱ ደናግል የቀሩት አርባ ስምንቱ መዓስባን(ያገቡ) ነበሩ) ራሷን ጠብቃ ከምትኖርበት ተነስታ አርማንያ ወረደች..... የአርማንያ ንጉስ ድርጣድስ ሰዶ አስመጥቶ መልኳን አይቶ ብታምረው ተራምዶ ያዛት ኃይል መንፈሳዊ ተሰጥቷታልና ጎትታ ከመሬት ወቃችው:: ንጉስ ነውና ቢያፍር በሰይፍ አስመታት:: ከዚያ አያይዞ መላውን ደናግልና ተከታዮቿን አስፈጅቷቸዋል::
ቅድስት አርሴማ ሰማዕትነት በተቀበለችበት አገር በአርመን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ከፈተኛ ቦታ ያላት ስትሆን በስሟ ትልቅ ቤ ተ ክርስቲያን ታንጾላታል ። አርመናውያን እኛ ቅድስት አርሴማ ብለን የምንጠራውን “ቅድስት ሔርብስመ” ወይም “አርብስማ” በማለት ይጠሯታል ።
ቅድስት አርሴማ መነኩሲት ነች ሥዕሏ ላይ ልትታይ የሚገባው ፀሩሯ ተሸፍኖ ነው ..... @kidusatseilat
tgoop.com/kidusatseilat/686
Create:
Last Update:
Last Update:
ትክክለኛው የሰማዕቷ ቅድስት አርሴማ ሥዕል አድህኖ
1.ቅድስት አርሴማ
ቅድስቲቱ ታላቋ ሰማዕት አርሴማ በዘመናችን ቃልኪዳኗ እየተነገረና ተአምራቷ እየተገለጠ የመጣ እናት ሰማዕት ናት ይህች እናት ዲዮቅልጢያኖስ መልከመልካም ብላቴና ሲያስፈልግ ለሰማያዊው መርዓዊ ለክርስቶስ ታጭታለችና ከሰባ ሁለት መንፈሳውያን ሴቶች ጋር (ሃያ አራቱ ደናግል የቀሩት አርባ ስምንቱ መዓስባን(ያገቡ) ነበሩ) ራሷን ጠብቃ ከምትኖርበት ተነስታ አርማንያ ወረደች..... የአርማንያ ንጉስ ድርጣድስ ሰዶ አስመጥቶ መልኳን አይቶ ብታምረው ተራምዶ ያዛት ኃይል መንፈሳዊ ተሰጥቷታልና ጎትታ ከመሬት ወቃችው:: ንጉስ ነውና ቢያፍር በሰይፍ አስመታት:: ከዚያ አያይዞ መላውን ደናግልና ተከታዮቿን አስፈጅቷቸዋል::
ቅድስት አርሴማ ሰማዕትነት በተቀበለችበት አገር በአርመን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ከፈተኛ ቦታ ያላት ስትሆን በስሟ ትልቅ ቤ ተ ክርስቲያን ታንጾላታል ። አርመናውያን እኛ ቅድስት አርሴማ ብለን የምንጠራውን “ቅድስት ሔርብስመ” ወይም “አርብስማ” በማለት ይጠሯታል ።
ቅድስት አርሴማ መነኩሲት ነች ሥዕሏ ላይ ልትታይ የሚገባው ፀሩሯ ተሸፍኖ ነው ..... @kidusatseilat
1.ቅድስት አርሴማ
ቅድስቲቱ ታላቋ ሰማዕት አርሴማ በዘመናችን ቃልኪዳኗ እየተነገረና ተአምራቷ እየተገለጠ የመጣ እናት ሰማዕት ናት ይህች እናት ዲዮቅልጢያኖስ መልከመልካም ብላቴና ሲያስፈልግ ለሰማያዊው መርዓዊ ለክርስቶስ ታጭታለችና ከሰባ ሁለት መንፈሳውያን ሴቶች ጋር (ሃያ አራቱ ደናግል የቀሩት አርባ ስምንቱ መዓስባን(ያገቡ) ነበሩ) ራሷን ጠብቃ ከምትኖርበት ተነስታ አርማንያ ወረደች..... የአርማንያ ንጉስ ድርጣድስ ሰዶ አስመጥቶ መልኳን አይቶ ብታምረው ተራምዶ ያዛት ኃይል መንፈሳዊ ተሰጥቷታልና ጎትታ ከመሬት ወቃችው:: ንጉስ ነውና ቢያፍር በሰይፍ አስመታት:: ከዚያ አያይዞ መላውን ደናግልና ተከታዮቿን አስፈጅቷቸዋል::
ቅድስት አርሴማ ሰማዕትነት በተቀበለችበት አገር በአርመን ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ውስጥ ከፈተኛ ቦታ ያላት ስትሆን በስሟ ትልቅ ቤ ተ ክርስቲያን ታንጾላታል ። አርመናውያን እኛ ቅድስት አርሴማ ብለን የምንጠራውን “ቅድስት ሔርብስመ” ወይም “አርብስማ” በማለት ይጠሯታል ።
ቅድስት አርሴማ መነኩሲት ነች ሥዕሏ ላይ ልትታይ የሚገባው ፀሩሯ ተሸፍኖ ነው ..... @kidusatseilat
BY ቅዱሳት ሥዕላት 21
Share with your friend now:
tgoop.com/kidusatseilat/686