Warning: file_put_contents(aCache/aDaily/post/kunuzil8jenah/-3907-3908-3909-3910-3911-): Failed to open stream: No space left on device in /var/www/tgoop/post.php on line 50
كنز من كنوز الجنة@kunuzil8jenah P.3907
KUNUZIL8JENAH Telegram 3907
Forwarded from ሲልዐቱላህ(سلعة الله) (miqbas(፪), miqbasudin(፪))
ምሰሶ አልባው መስጂድ በሃገረ ስዑዲ
===========================
በሳዑዲ ዓረቢያው ተቡክ ዩኒቨርስቲ ስለተገነባው ምሰሶ አልባ ዘመናዊ መስጂድ በጥቂቱ፦

√ የመስጂዱ አጠቃላይ ስፋት 8,000 ካሬ ሜትር ሲሆን፤ 3,500 ሰጋጆችንም ያስተናግዳል።
*
√ እያንዳንዳቸው 50 ሜትር ቁመት ያላቸው ሁለት ሚናሮች አሉት። ጣራው በ 5,887 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ በሞዛይክ ያጌጠ የጉልላት ቅርጽ አለው።
*
√ የመስጂዱ የፊት ለፊት ገፅታዎች በከፍተኛ ደረጃ የብርሃን ማስተላለፊያ ድርብ መስታወት ያላቸው ሲሆን ግድግዳዎቹ እና ወለሎቹ በግራናይት እና በእብነ በረድ ተሸፍነዋል።
*
√ የመስጂዱ የውጪ አደባባዮች እና የመኪና ማቆሚያ ስፍራዎች አጠቃላይ ስፋት 30,300 ካሬ ሜትር ሲሆን የመኪና ማቆሚያዎቹ 380 ተሽከርካሪዎችን የመያዝ አቅም አላቸው።
*
√ መስጂዱ በተፈጥሮው የብርሃን ስርዓት በጉልላቱ እና በመስታወት ግድግዳዎች፣ በማዕከላዊ አየር ማቀዝቀዣ፣ ​​በቢኤምኤስ አስተዳደር እና ቁጥጥር ስርዓት፣ በእሳት አደጋ ጊዜ የማንቂያ ስርዓት ያለው ነው።
*
√ መግቢያዎቹ በግራናይት አደባባዮች የተሸፈኑ ሲሆን የመስጂዱ ግቢ ወለል የእብነ በረድ ንጣፎች እና የመስታወት ግድግዳዎች አሉት።


©: ሀሩን ሚድያ



tgoop.com/kunuzil8jenah/3907
Create:
Last Update:

ምሰሶ አልባው መስጂድ በሃገረ ስዑዲ
===========================
በሳዑዲ ዓረቢያው ተቡክ ዩኒቨርስቲ ስለተገነባው ምሰሶ አልባ ዘመናዊ መስጂድ በጥቂቱ፦

√ የመስጂዱ አጠቃላይ ስፋት 8,000 ካሬ ሜትር ሲሆን፤ 3,500 ሰጋጆችንም ያስተናግዳል።
*
√ እያንዳንዳቸው 50 ሜትር ቁመት ያላቸው ሁለት ሚናሮች አሉት። ጣራው በ 5,887 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ በሞዛይክ ያጌጠ የጉልላት ቅርጽ አለው።
*
√ የመስጂዱ የፊት ለፊት ገፅታዎች በከፍተኛ ደረጃ የብርሃን ማስተላለፊያ ድርብ መስታወት ያላቸው ሲሆን ግድግዳዎቹ እና ወለሎቹ በግራናይት እና በእብነ በረድ ተሸፍነዋል።
*
√ የመስጂዱ የውጪ አደባባዮች እና የመኪና ማቆሚያ ስፍራዎች አጠቃላይ ስፋት 30,300 ካሬ ሜትር ሲሆን የመኪና ማቆሚያዎቹ 380 ተሽከርካሪዎችን የመያዝ አቅም አላቸው።
*
√ መስጂዱ በተፈጥሮው የብርሃን ስርዓት በጉልላቱ እና በመስታወት ግድግዳዎች፣ በማዕከላዊ አየር ማቀዝቀዣ፣ ​​በቢኤምኤስ አስተዳደር እና ቁጥጥር ስርዓት፣ በእሳት አደጋ ጊዜ የማንቂያ ስርዓት ያለው ነው።
*
√ መግቢያዎቹ በግራናይት አደባባዮች የተሸፈኑ ሲሆን የመስጂዱ ግቢ ወለል የእብነ በረድ ንጣፎች እና የመስታወት ግድግዳዎች አሉት።


©: ሀሩን ሚድያ

BY كنز من كنوز الجنة








Share with your friend now:
tgoop.com/kunuzil8jenah/3907

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

You can invite up to 200 people from your contacts to join your channel as the next step. Select the users you want to add and click “Invite.” You can skip this step altogether. Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said. The public channel had more than 109,000 subscribers, Judge Hui said. Ng had the power to remove or amend the messages in the channel, but he “allowed them to exist.” So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms. Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020.
from us


Telegram كنز من كنوز الجنة
FROM American