KUNUZIL8JENAH Telegram 3912
Forwarded from Human and Humanity
1,እንኳን ተኝተህ ነቅተህም ትሄዳለህ
.
.
.
.
ከባለፈው የቀጠለ
===========

ጊዜን የሚያባክኑ አሥራ አምስት(15) ነገሮችንም በጥናታቸው ዘርዝረዋል፤

አንደኛ፦ ስለ ሕይወት ያለን የተዛነፈ አረዳድ፣
ሁለተኛ፦ ጥርት ያለ የሕይወት ግብ አለመኖር
ሶስተኛ፦ በነገሮች ላይ መወሰን አለመቻል፣
አራተኛ፦ የስሜት መዘበራረቅ መፈጠር፣ አምስተኛ፦ ስንፍና፣
ስድስተኛ፦ ትኩረት ማጣት፣
ሰባተኛ፦ የሚመች ጊዜ መጠበቅ፣
ስምንተኛ፦ ሱስኝነት፣
ዘጠነኛ፦ እንቅልፍ ማብዛት፣
አስረኛ፦ የዝቅተኝነት ስሜት፣
አስራ አንደኛ፦ ብዙ በማይጠቅሙ ነገራቶች ላይ ማተኮር፣
አስራ ሁለተኛ፦ የመገናኛ ብዙሃን አጠቃቀም፣
አስራ ሶስተኛ፦ ትኩረት ፈላጊ ባሕልና ቤተሰብ ውስጥ መሆን፣
አስራ አራተኛ፦ ፍጹማዊነትን መጠበቅ፣
አስራ አምስተኛ፦ የመዝናናት ትርጉም መሆናቸውን ገልጸዋል። እዚህ ያልተጠቀሱ ነገር ግን እንደግል የሚመለከቱንን ነገሮች ደግሞ ነቅሶ የማስወገድ ጉዳይ የሚመለከተው እኛኑ መሆኑ መረሳት የለበትም።

ምሁራኑ ጊዜን በአግባቡ ለመጠቀም የሚከተሉትን አሥር ነገሮች ማድረግ ወሳኝ መሆኑንም አስፍረዋል፤
አንደኛ፦ ሕይወትን ከዓላማ ጋር ማሰር።
ሁለተኛ፦ ጊዜ ገዳይ ነገሮችን የተቻለውን ያህል ማስወድ።
ሦስተኛ፦ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች ለይቶ ቅድሚያ መስጠት።
አራተኛ፦ አሉታዊ ልማዶችን መንቀልና አዎንታዊ ልማዶችን መከተል።
አምስተኛ፦ ተግባርን በትናንሹ መከፋፈል።
ስድስተኛ፦በአስፈላጊው ቦታ እምቢ ማለትን መልመድ።
ሰባተኛ፦ ጥርት ያለ ግልፅ የህይወት ግብ መከተል።
ስምንተኛ፦ አእምሮን የሚያነቃቁና የሚያድሱ ነገሮችን ማድረግ።
ዘጠነኛ፦ በተመረጠ ሰአት የተመረጠ ነገር ማድረግ።
አስረኛ፦ ስሜትን ማደስ ናቸው። (በዋናነት ከዶ/ር ኢሃብ ፊክር እና ከዶ/ር ዐሊይ ዐባስ የድምፅ ትምህርቶች ላይ የተቀነጨቡ ናቸው)

ታላቁ ቁርአንም ስለ ጊዜ በተለያዩ አንቀጾቹ ላይ ከፍተኛ ትኩረት ይሰጣል። ለምሥሌ የሚከተሉትን አንቀጾች እንመልከት፤
.
.
.
.
.
ይቀጥላል.....
============
ምንጭ፦ የማር ጠብታ ከሚለው መጽሓፍ
============

Join our telegram channel for,more topic፦

https://www.tgoop.com/Humanity02H



tgoop.com/kunuzil8jenah/3912
Create:
Last Update:

1,እንኳን ተኝተህ ነቅተህም ትሄዳለህ
.
.
.
.
ከባለፈው የቀጠለ
===========

ጊዜን የሚያባክኑ አሥራ አምስት(15) ነገሮችንም በጥናታቸው ዘርዝረዋል፤

አንደኛ፦ ስለ ሕይወት ያለን የተዛነፈ አረዳድ፣
ሁለተኛ፦ ጥርት ያለ የሕይወት ግብ አለመኖር
ሶስተኛ፦ በነገሮች ላይ መወሰን አለመቻል፣
አራተኛ፦ የስሜት መዘበራረቅ መፈጠር፣ አምስተኛ፦ ስንፍና፣
ስድስተኛ፦ ትኩረት ማጣት፣
ሰባተኛ፦ የሚመች ጊዜ መጠበቅ፣
ስምንተኛ፦ ሱስኝነት፣
ዘጠነኛ፦ እንቅልፍ ማብዛት፣
አስረኛ፦ የዝቅተኝነት ስሜት፣
አስራ አንደኛ፦ ብዙ በማይጠቅሙ ነገራቶች ላይ ማተኮር፣
አስራ ሁለተኛ፦ የመገናኛ ብዙሃን አጠቃቀም፣
አስራ ሶስተኛ፦ ትኩረት ፈላጊ ባሕልና ቤተሰብ ውስጥ መሆን፣
አስራ አራተኛ፦ ፍጹማዊነትን መጠበቅ፣
አስራ አምስተኛ፦ የመዝናናት ትርጉም መሆናቸውን ገልጸዋል። እዚህ ያልተጠቀሱ ነገር ግን እንደግል የሚመለከቱንን ነገሮች ደግሞ ነቅሶ የማስወገድ ጉዳይ የሚመለከተው እኛኑ መሆኑ መረሳት የለበትም።

ምሁራኑ ጊዜን በአግባቡ ለመጠቀም የሚከተሉትን አሥር ነገሮች ማድረግ ወሳኝ መሆኑንም አስፍረዋል፤
አንደኛ፦ ሕይወትን ከዓላማ ጋር ማሰር።
ሁለተኛ፦ ጊዜ ገዳይ ነገሮችን የተቻለውን ያህል ማስወድ።
ሦስተኛ፦ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ነገሮች ለይቶ ቅድሚያ መስጠት።
አራተኛ፦ አሉታዊ ልማዶችን መንቀልና አዎንታዊ ልማዶችን መከተል።
አምስተኛ፦ ተግባርን በትናንሹ መከፋፈል።
ስድስተኛ፦በአስፈላጊው ቦታ እምቢ ማለትን መልመድ።
ሰባተኛ፦ ጥርት ያለ ግልፅ የህይወት ግብ መከተል።
ስምንተኛ፦ አእምሮን የሚያነቃቁና የሚያድሱ ነገሮችን ማድረግ።
ዘጠነኛ፦ በተመረጠ ሰአት የተመረጠ ነገር ማድረግ።
አስረኛ፦ ስሜትን ማደስ ናቸው። (በዋናነት ከዶ/ር ኢሃብ ፊክር እና ከዶ/ር ዐሊይ ዐባስ የድምፅ ትምህርቶች ላይ የተቀነጨቡ ናቸው)

ታላቁ ቁርአንም ስለ ጊዜ በተለያዩ አንቀጾቹ ላይ ከፍተኛ ትኩረት ይሰጣል። ለምሥሌ የሚከተሉትን አንቀጾች እንመልከት፤
.
.
.
.
.
ይቀጥላል.....
============
ምንጭ፦ የማር ጠብታ ከሚለው መጽሓፍ
============

Join our telegram channel for,more topic፦

https://www.tgoop.com/Humanity02H

BY كنز من كنوز الجنة




Share with your friend now:
tgoop.com/kunuzil8jenah/3912

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

To upload a logo, click the Menu icon and select “Manage Channel.” In a new window, hit the Camera icon. Telegram Channels requirements & features A Hong Kong protester with a petrol bomb. File photo: Dylan Hollingsworth/HKFP. Ng, who had pleaded not guilty to all charges, had been detained for more than 20 months. His channel was said to have contained around 120 messages and photos that incited others to vandalise pro-government shops and commit criminal damage targeting police stations. Hashtags are a fast way to find the correct information on social media. To put your content out there, be sure to add hashtags to each post. We have two intelligent tips to give you:
from us


Telegram كنز من كنوز الجنة
FROM American