KUNUZIL8JENAH Telegram 3913
Forwarded from ሲልዐቱላህ(سلعة الله) (miqbas(፪), miqbasudin(፪))
.    አስደሳች ዜና
.   بشرى سارة
جمعية الدعوة والإرشاد وتوعية الجاليات بحي الصحافة (مشكاة) - الرياض
በሳዑዲ ሪያድ (ሐይ ሰሓፋ) የሚገኘው የደዕዋና የማህበረሰብ ግንዛቤ ማስጨበጫ ማህበር ( ሚሽካህ ) ዘርፈ ብዙ የሆኑ የተለያዩ ኢስላማዊ ዕውቀቶችን በነፃ በርቀት (online) ለማስተማር ዝግጅቱን ጨርሶ እርስዎን እየተጠባበቀ መሆኑን ስናበስርዎ በታላቅ ደስታ ነው፡፡
.
በማህበሩ የሚሰጡ ፕሮግራሞች፦
•  አዲስ ወደ ኢስላም ለተመለሱ ሰለምቴዎች የቁርኣን እና ሌሎች ት/ቶች፣
•  ለጀማሪዎች ቃዒደቱ ኑራኒያ፣
•  ቁርኣን ማስተካከል ( ተስሒሑል ቁራኣን)፣
•  መሰረታዊ የኪታብ ትምህርት፣
•  የደዕዋና ምክር አገልግሎት፣
ፕሮግራሙ የሚሰጥበት፦
•  ቀን፦ ከዕሁድ - ሀሙስ ( ጁሙዓና ቅዳሜ ሲቀር)
•  ሰዓት፦ በሳዑዲ አቆጣጠር ከ4፡00 – 8፡00 pm(ከዐስር ሰላት -ዒሻ ሰላት)

ልብ ይበሉ! ፕሮግራሙ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ውስጥ ለርስዎ በሚመች ቀንና ሰዓት ማድረግ ይችላሉ።
.
ለበለጠ መረጃ፦ +966597832809
  whatsapp https://wa.me/qr/NPBHH5AKWC56P1
  telegram  www.tgoop.com/StudentImamuUniversity

جمعية الدعوة والإرشاد وتوعية الجاليات بحي الصحافة (مشكاة) - الرياض



tgoop.com/kunuzil8jenah/3913
Create:
Last Update:

.    አስደሳች ዜና
.   بشرى سارة
جمعية الدعوة والإرشاد وتوعية الجاليات بحي الصحافة (مشكاة) - الرياض
በሳዑዲ ሪያድ (ሐይ ሰሓፋ) የሚገኘው የደዕዋና የማህበረሰብ ግንዛቤ ማስጨበጫ ማህበር ( ሚሽካህ ) ዘርፈ ብዙ የሆኑ የተለያዩ ኢስላማዊ ዕውቀቶችን በነፃ በርቀት (online) ለማስተማር ዝግጅቱን ጨርሶ እርስዎን እየተጠባበቀ መሆኑን ስናበስርዎ በታላቅ ደስታ ነው፡፡
.
በማህበሩ የሚሰጡ ፕሮግራሞች፦
•  አዲስ ወደ ኢስላም ለተመለሱ ሰለምቴዎች የቁርኣን እና ሌሎች ት/ቶች፣
•  ለጀማሪዎች ቃዒደቱ ኑራኒያ፣
•  ቁርኣን ማስተካከል ( ተስሒሑል ቁራኣን)፣
•  መሰረታዊ የኪታብ ትምህርት፣
•  የደዕዋና ምክር አገልግሎት፣
ፕሮግራሙ የሚሰጥበት፦
•  ቀን፦ ከዕሁድ - ሀሙስ ( ጁሙዓና ቅዳሜ ሲቀር)
•  ሰዓት፦ በሳዑዲ አቆጣጠር ከ4፡00 – 8፡00 pm(ከዐስር ሰላት -ዒሻ ሰላት)

ልብ ይበሉ! ፕሮግራሙ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ውስጥ ለርስዎ በሚመች ቀንና ሰዓት ማድረግ ይችላሉ።
.
ለበለጠ መረጃ፦ +966597832809
  whatsapp https://wa.me/qr/NPBHH5AKWC56P1
  telegram  www.tgoop.com/StudentImamuUniversity

جمعية الدعوة والإرشاد وتوعية الجاليات بحي الصحافة (مشكاة) - الرياض

BY كنز من كنوز الجنة




Share with your friend now:
tgoop.com/kunuzil8jenah/3913

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

best-secure-messaging-apps-shutterstock-1892950018.jpg Telegram is a leading cloud-based instant messages platform. It became popular in recent years for its privacy, speed, voice and video quality, and other unmatched features over its main competitor Whatsapp. The group’s featured image is of a Pepe frog yelling, often referred to as the “REEEEEEE” meme. Pepe the Frog was created back in 2005 by Matt Furie and has since become an internet symbol for meme culture and “degen” culture. The administrator of a telegram group, "Suck Channel," was sentenced to six years and six months in prison for seven counts of incitement yesterday. Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day.
from us


Telegram كنز من كنوز الجنة
FROM American