MAHETEBEN123 Telegram 20326
በቤታችሁ ለመገልገል ክፈሉ? በየትኛው መመሪያስ ነው ይሄን ያህል የሚያስከፍሉን?

አንድ ወዳጄ ከሰሞኑን አግብቶ ስንጫወት የሰርግ ወጭ ነገር ተነሳ።
አንድ ወጭ ላይ አስደገምሁት አረጋገጠልኝ።

በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ተገኝቶ በሥርዓተ ቤ/ክ ለማግባት 10,000 ብር ተጠይቆ ከፍሏል።

አስቡት ወጣቱ ጠፋ ምናምን የሚል አስተዳደር እንደእግዚአብሔር ቃል ራሴን ጠብቄ ኑሬያለሁ አሁን በክብር በቤቴ በስጋ ወደሙ ልሞሸር ይገባል ብሎ ሲመጣ ትክፍላለህ ሲባል።

በዚህ ስገረም አንዱ እንዲህ አለኝ እኔ እንዳውም ላገባ ስል ቤ/ ክ አጥቼ ብዙ ለፋሁ አለኝ። ለምን? ስለው ብትከፍልም ብዙ ሰርግ አለብን ሥርዓቱን አንፈጽምም እያሉ አንድ ቦታ ባለቤቴን ስለሚያውቋት እሽ አሉን አለኝ።

ተመልከቱ ወጣቱ ቤተ ክርስቲያኔ ብሎ ሲመጣ ሰው በዛብን ሲባል?

ደሞ ወዲህ የእግዚአብሔር ልጅነትን ለማግኘት ክርስትና ለማስነሳት ሲመጡ ይህን ያህል ብር ክፈሉ ሲባሉ….

ልጅነትን በገንዘብ?

አንዲት ደሃ ወልዳ ልታስጠምቅና ከክርስቲያንም ሕብረት ልትጨምር ስትሄድ ክፈይ ስትባል…😭

እውነት ነው አገልግሎቱ ገንዘብ ያስፈልገዋል። ነገር ግን ከመንግስት ቀጥላ ከፍተኛ ገቢ አላት የምትባልና ብዙ የሰው ኃይል የምታስተዳድር ቤ/ክ ለልጅነት ጥምቀት እና ወጣቱ ዓለምን ትቶ ለራሱን ጠብቆ ወደ መቅደስ ሲመጣ እንደመሸለም ማስከፈል ምን ማለት ነው?

ለሰርግ ከፍለን፣ ለጥምቀተ ክርስትና ከፍለን፣ ለሙት ዓመት መታሰቢያ ከፍለን፣ ለቀብር ቦታ ከፍለን፣ በጸሎት አስቡኝ ለማለት ከፍልን እንችለዋለን?

ደግሞ ከአጥቢያ አጥቢያ ያለው የክፍያ መጠን ልዩነት እኮ አንዱ ቀጥታ ገነት ሚያስገባ የሌላው ደግሞ ማያስገባ ነው ሚመስለው።

ሙዳዬ ምፅዋቱ ለማን ነው ሚዞረው? ታቦት ቁሞ ለማን ነው ሚለመነው? ለአገልግሎት እያላችሁ አይደል?

እስኪያለውን ገንዘብ ሀቅን ይዛችሁ አከፋፍሉት ለገጠር ለከተማ ይበቃል እኮ!

እኛ በተቀደሰችውና ፍጽምት በሆነችው ቤተ ክርስቲያናችን ለሰከንድ አንገት ደፍተን አናውቅም። በምድርም በሰማይም አለኝታችን ናትና!

በአስተዳደራዊ ጉዳይ ግን በስንቱ እንሸማቀቅ!!

ይህን ጉዳይስ ቅዱስ ሲኖዶስ ያውቀዋል?

ለቅዳሴው ሳያስከፍሉን አንድ በሉን!

(አንባቢ ሆይ ደግሞ በውስጥ መነጋገር ይቻል ነበር ምናምን በሉ አሏችሁ)
© መስከረም ጌታቸው



tgoop.com/maheteben123/20326
Create:
Last Update:

በቤታችሁ ለመገልገል ክፈሉ? በየትኛው መመሪያስ ነው ይሄን ያህል የሚያስከፍሉን?

አንድ ወዳጄ ከሰሞኑን አግብቶ ስንጫወት የሰርግ ወጭ ነገር ተነሳ።
አንድ ወጭ ላይ አስደገምሁት አረጋገጠልኝ።

በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ተገኝቶ በሥርዓተ ቤ/ክ ለማግባት 10,000 ብር ተጠይቆ ከፍሏል።

አስቡት ወጣቱ ጠፋ ምናምን የሚል አስተዳደር እንደእግዚአብሔር ቃል ራሴን ጠብቄ ኑሬያለሁ አሁን በክብር በቤቴ በስጋ ወደሙ ልሞሸር ይገባል ብሎ ሲመጣ ትክፍላለህ ሲባል።

በዚህ ስገረም አንዱ እንዲህ አለኝ እኔ እንዳውም ላገባ ስል ቤ/ ክ አጥቼ ብዙ ለፋሁ አለኝ። ለምን? ስለው ብትከፍልም ብዙ ሰርግ አለብን ሥርዓቱን አንፈጽምም እያሉ አንድ ቦታ ባለቤቴን ስለሚያውቋት እሽ አሉን አለኝ።

ተመልከቱ ወጣቱ ቤተ ክርስቲያኔ ብሎ ሲመጣ ሰው በዛብን ሲባል?

ደሞ ወዲህ የእግዚአብሔር ልጅነትን ለማግኘት ክርስትና ለማስነሳት ሲመጡ ይህን ያህል ብር ክፈሉ ሲባሉ….

ልጅነትን በገንዘብ?

አንዲት ደሃ ወልዳ ልታስጠምቅና ከክርስቲያንም ሕብረት ልትጨምር ስትሄድ ክፈይ ስትባል…😭

እውነት ነው አገልግሎቱ ገንዘብ ያስፈልገዋል። ነገር ግን ከመንግስት ቀጥላ ከፍተኛ ገቢ አላት የምትባልና ብዙ የሰው ኃይል የምታስተዳድር ቤ/ክ ለልጅነት ጥምቀት እና ወጣቱ ዓለምን ትቶ ለራሱን ጠብቆ ወደ መቅደስ ሲመጣ እንደመሸለም ማስከፈል ምን ማለት ነው?

ለሰርግ ከፍለን፣ ለጥምቀተ ክርስትና ከፍለን፣ ለሙት ዓመት መታሰቢያ ከፍለን፣ ለቀብር ቦታ ከፍለን፣ በጸሎት አስቡኝ ለማለት ከፍልን እንችለዋለን?

ደግሞ ከአጥቢያ አጥቢያ ያለው የክፍያ መጠን ልዩነት እኮ አንዱ ቀጥታ ገነት ሚያስገባ የሌላው ደግሞ ማያስገባ ነው ሚመስለው።

ሙዳዬ ምፅዋቱ ለማን ነው ሚዞረው? ታቦት ቁሞ ለማን ነው ሚለመነው? ለአገልግሎት እያላችሁ አይደል?

እስኪያለውን ገንዘብ ሀቅን ይዛችሁ አከፋፍሉት ለገጠር ለከተማ ይበቃል እኮ!

እኛ በተቀደሰችውና ፍጽምት በሆነችው ቤተ ክርስቲያናችን ለሰከንድ አንገት ደፍተን አናውቅም። በምድርም በሰማይም አለኝታችን ናትና!

በአስተዳደራዊ ጉዳይ ግን በስንቱ እንሸማቀቅ!!

ይህን ጉዳይስ ቅዱስ ሲኖዶስ ያውቀዋል?

ለቅዳሴው ሳያስከፍሉን አንድ በሉን!

(አንባቢ ሆይ ደግሞ በውስጥ መነጋገር ይቻል ነበር ምናምን በሉ አሏችሁ)
© መስከረም ጌታቸው

BY ማህተቤን አልበጥስም የተዋህዶ ድምፅ ✝💒


Share with your friend now:
tgoop.com/maheteben123/20326

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

A vandalised bank during the 2019 protest. File photo: May James/HKFP. To upload a logo, click the Menu icon and select “Manage Channel.” In a new window, hit the Camera icon. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. Healing through screaming therapy
from us


Telegram ማህተቤን አልበጥስም የተዋህዶ ድምፅ ✝💒
FROM American