MAHIBERE_KIDUSAN Telegram 8476
ከተለያዩ ወረዳ ማእከላት እና ግንኙነት ጣቢያዎች ለተውጣጡ የደረጃ አንድ ተተኪ መምህራን ሥልጠና መሰጠቱን በማኅበረ ቅዱሳን የአሶሳ ማእከል ገለጸ።

  የካቲት ፬/፳፻፲፯ ዓ. ም

ማኅበረ ቅዱሳን በአሶሳ ማእከል በስብከተ ወንጌልና በዜማ አገልግሎት ዋና ክፍል አዘጋጅነት ከወረዳ ማእከላት እና ከግንኙነት ጣቢያዎች ለተውጣጡ ከ26 በላይ ለሚሆኑ ሰባኪያነ ወንጌል የደረጃ አንድ ተተኪ መምህራን ሥልጠና በመንበረ ሠላም ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ሰበካ ጉባኤ አዳራሽ ውስጥ ከጥር 30 እስከ የካቲት 02/2017 ዓ.ም ድረስ ተሰጥቷል።

የማእከሉ  የስብከተ ወንጌልና የዜማ አገልግሎት ዋና ክፍል  አስተባባሪ ዲያቆን ወርቁ ጋሹ እንዳሉት የተሰጠው ሥልጠና በነገረ ሃይማኖት፣ነገረ ቅዱሳን ፣በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፣ሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን፣ በክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር፣ በቤተ ክርስቲያን ታሪክ፣ በመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት እንዲሁም በሐዋርያዊ ተልዕኮ ትምህርቶች ላይ ያተኮረ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

አስተባባሪው አክለውም ሥልጠናው ተተኪ ሰባኪያነ ወንጌልን ማፍራት፣ ምእመናን በአካባቢያቸው ቋንቋ ትምህርተ ወንጌልን አንዲማሩ እና ሠልጣኞች ባገኙት ዕውቀት አዳዲስ አማንያንን የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ልጆች  እንዲያደርጉ ነው ብለዋል፡፡



tgoop.com/mahibere_kidusan/8476
Create:
Last Update:

ከተለያዩ ወረዳ ማእከላት እና ግንኙነት ጣቢያዎች ለተውጣጡ የደረጃ አንድ ተተኪ መምህራን ሥልጠና መሰጠቱን በማኅበረ ቅዱሳን የአሶሳ ማእከል ገለጸ።

  የካቲት ፬/፳፻፲፯ ዓ. ም

ማኅበረ ቅዱሳን በአሶሳ ማእከል በስብከተ ወንጌልና በዜማ አገልግሎት ዋና ክፍል አዘጋጅነት ከወረዳ ማእከላት እና ከግንኙነት ጣቢያዎች ለተውጣጡ ከ26 በላይ ለሚሆኑ ሰባኪያነ ወንጌል የደረጃ አንድ ተተኪ መምህራን ሥልጠና በመንበረ ሠላም ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ሰበካ ጉባኤ አዳራሽ ውስጥ ከጥር 30 እስከ የካቲት 02/2017 ዓ.ም ድረስ ተሰጥቷል።

የማእከሉ  የስብከተ ወንጌልና የዜማ አገልግሎት ዋና ክፍል  አስተባባሪ ዲያቆን ወርቁ ጋሹ እንዳሉት የተሰጠው ሥልጠና በነገረ ሃይማኖት፣ነገረ ቅዱሳን ፣በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፣ሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን፣ በክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር፣ በቤተ ክርስቲያን ታሪክ፣ በመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት እንዲሁም በሐዋርያዊ ተልዕኮ ትምህርቶች ላይ ያተኮረ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

አስተባባሪው አክለውም ሥልጠናው ተተኪ ሰባኪያነ ወንጌልን ማፍራት፣ ምእመናን በአካባቢያቸው ቋንቋ ትምህርተ ወንጌልን አንዲማሩ እና ሠልጣኞች ባገኙት ዕውቀት አዳዲስ አማንያንን የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ልጆች  እንዲያደርጉ ነው ብለዋል፡፡

BY ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)











Share with your friend now:
tgoop.com/mahibere_kidusan/8476

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Read now Write your hashtags in the language of your target audience. Ng, who had pleaded not guilty to all charges, had been detained for more than 20 months. His channel was said to have contained around 120 messages and photos that incited others to vandalise pro-government shops and commit criminal damage targeting police stations. More>> Content is editable within two days of publishing
from us


Telegram ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
FROM American