MAHIBERE_KIDUSAN Telegram 8477
ከተለያዩ ወረዳ ማእከላት እና ግንኙነት ጣቢያዎች ለተውጣጡ የደረጃ አንድ ተተኪ መምህራን ሥልጠና መሰጠቱን በማኅበረ ቅዱሳን የአሶሳ ማእከል ገለጸ።

  የካቲት ፬/፳፻፲፯ ዓ. ም

ማኅበረ ቅዱሳን በአሶሳ ማእከል በስብከተ ወንጌልና በዜማ አገልግሎት ዋና ክፍል አዘጋጅነት ከወረዳ ማእከላት እና ከግንኙነት ጣቢያዎች ለተውጣጡ ከ26 በላይ ለሚሆኑ ሰባኪያነ ወንጌል የደረጃ አንድ ተተኪ መምህራን ሥልጠና በመንበረ ሠላም ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ሰበካ ጉባኤ አዳራሽ ውስጥ ከጥር 30 እስከ የካቲት 02/2017 ዓ.ም ድረስ ተሰጥቷል።

የማእከሉ  የስብከተ ወንጌልና የዜማ አገልግሎት ዋና ክፍል  አስተባባሪ ዲያቆን ወርቁ ጋሹ እንዳሉት የተሰጠው ሥልጠና በነገረ ሃይማኖት፣ነገረ ቅዱሳን ፣በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፣ሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን፣ በክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር፣ በቤተ ክርስቲያን ታሪክ፣ በመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት እንዲሁም በሐዋርያዊ ተልዕኮ ትምህርቶች ላይ ያተኮረ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

አስተባባሪው አክለውም ሥልጠናው ተተኪ ሰባኪያነ ወንጌልን ማፍራት፣ ምእመናን በአካባቢያቸው ቋንቋ ትምህርተ ወንጌልን አንዲማሩ እና ሠልጣኞች ባገኙት ዕውቀት አዳዲስ አማንያንን የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ልጆች  እንዲያደርጉ ነው ብለዋል፡፡



tgoop.com/mahibere_kidusan/8477
Create:
Last Update:

ከተለያዩ ወረዳ ማእከላት እና ግንኙነት ጣቢያዎች ለተውጣጡ የደረጃ አንድ ተተኪ መምህራን ሥልጠና መሰጠቱን በማኅበረ ቅዱሳን የአሶሳ ማእከል ገለጸ።

  የካቲት ፬/፳፻፲፯ ዓ. ም

ማኅበረ ቅዱሳን በአሶሳ ማእከል በስብከተ ወንጌልና በዜማ አገልግሎት ዋና ክፍል አዘጋጅነት ከወረዳ ማእከላት እና ከግንኙነት ጣቢያዎች ለተውጣጡ ከ26 በላይ ለሚሆኑ ሰባኪያነ ወንጌል የደረጃ አንድ ተተኪ መምህራን ሥልጠና በመንበረ ሠላም ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ሰበካ ጉባኤ አዳራሽ ውስጥ ከጥር 30 እስከ የካቲት 02/2017 ዓ.ም ድረስ ተሰጥቷል።

የማእከሉ  የስብከተ ወንጌልና የዜማ አገልግሎት ዋና ክፍል  አስተባባሪ ዲያቆን ወርቁ ጋሹ እንዳሉት የተሰጠው ሥልጠና በነገረ ሃይማኖት፣ነገረ ቅዱሳን ፣በሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ፣ሰባቱ ምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን፣ በክርስቲያናዊ ሥነ ምግባር፣ በቤተ ክርስቲያን ታሪክ፣ በመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት እንዲሁም በሐዋርያዊ ተልዕኮ ትምህርቶች ላይ ያተኮረ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

አስተባባሪው አክለውም ሥልጠናው ተተኪ ሰባኪያነ ወንጌልን ማፍራት፣ ምእመናን በአካባቢያቸው ቋንቋ ትምህርተ ወንጌልን አንዲማሩ እና ሠልጣኞች ባገኙት ዕውቀት አዳዲስ አማንያንን የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ልጆች  እንዲያደርጉ ነው ብለዋል፡፡

BY ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)











Share with your friend now:
tgoop.com/mahibere_kidusan/8477

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Ng was convicted in April for conspiracy to incite a riot, public nuisance, arson, criminal damage, manufacturing of explosives, administering poison and wounding with intent to do grievous bodily harm between October 2019 and June 2020. So far, more than a dozen different members have contributed to the group, posting voice notes of themselves screaming, yelling, groaning, and wailing in various pitches and rhythms. Avoid compound hashtags that consist of several words. If you have a hashtag like #marketingnewsinusa, split it into smaller hashtags: “#marketing, #news, #usa. How to build a private or public channel on Telegram? You can invite up to 200 people from your contacts to join your channel as the next step. Select the users you want to add and click “Invite.” You can skip this step altogether.
from us


Telegram ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
FROM American