MAHIBERE_KIDUSAN Telegram 8483
በአውሮፓ ማእከል የሥራ አስፈጻሚ ጉባኤ አባላት የገጽ ለገጽ ስብስባ ማካሄዱ ተገለጸ።

የካቲት ፬/፳፻፲፯ ዓ.ም

ማኅበረ ቅዱሳን በአውሮፓ ማእከል የሥራ አስፈጻሚ ጉባኤ አባላት የዘንድሮውን ዓመት የገጽ ለገጽ ስብሰባ በዴንማርክ ኮፐንሀገን ከተማ ደብረ ምሕረት ቅዱስ አማኑኤል ቤተ ክርስቲያን ከጥር 30 እስከ የካቲት  2 ቀን 2017 ዓ.ም አካሂደዋል።

በስብሰባው የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ዘሚካኤል ዴሬሳ፣ አገልጋይ ካህን ቀሲስ ኃይለ ጊዮርጊስና የዴንማርክ ግንኙነት ጣቢያ አባላት ተገኝተዋል።

በዚህም የማእከሉ የ6 ወራት የአገልግሎት አፈጻጸም፣ የንዑሳን ማእከላትና የግንኙነት ጣቢያዎች አሁናዊ ሁኔታ ምን እንደሚመስል በመምከር ለቀጣይ የማእከሉ የአገልግሎት አቅጣጫዎች ዙሪያ ሰፊ ውይይት ተደርጓል።

"መልካም ሥራን ለመሥራት አንታክት" በሚል ርእስም በአባ ዘሚካኤል  በማኀበራዊ ሕይወት ዙሪያ ትምህርት የተሰጠ ሲሆን ከመደበኛ የአገልግሎት ክንውን በተጨማሪም መንፈሳዊ ሕይወትን በሚመለከት የምክክር መርሐ ግብር ተከናውኗል፡፡

የገጽ ለገጽ ስብሰባ፥ የማእከሉ የሥራ አስፈጻሚ ጉባኤ አባላት በአካል በመገናኘት ይበልጥ የሚተዋወቁበትና የሚወያዩት በዓመት አንድ ጊዜ የሚካሄድ ልዩ መርሐግብር ነው፡፡



tgoop.com/mahibere_kidusan/8483
Create:
Last Update:

በአውሮፓ ማእከል የሥራ አስፈጻሚ ጉባኤ አባላት የገጽ ለገጽ ስብስባ ማካሄዱ ተገለጸ።

የካቲት ፬/፳፻፲፯ ዓ.ም

ማኅበረ ቅዱሳን በአውሮፓ ማእከል የሥራ አስፈጻሚ ጉባኤ አባላት የዘንድሮውን ዓመት የገጽ ለገጽ ስብሰባ በዴንማርክ ኮፐንሀገን ከተማ ደብረ ምሕረት ቅዱስ አማኑኤል ቤተ ክርስቲያን ከጥር 30 እስከ የካቲት  2 ቀን 2017 ዓ.ም አካሂደዋል።

በስብሰባው የደብሩ አስተዳዳሪ መልአከ ምሕረት ቆሞስ አባ ዘሚካኤል ዴሬሳ፣ አገልጋይ ካህን ቀሲስ ኃይለ ጊዮርጊስና የዴንማርክ ግንኙነት ጣቢያ አባላት ተገኝተዋል።

በዚህም የማእከሉ የ6 ወራት የአገልግሎት አፈጻጸም፣ የንዑሳን ማእከላትና የግንኙነት ጣቢያዎች አሁናዊ ሁኔታ ምን እንደሚመስል በመምከር ለቀጣይ የማእከሉ የአገልግሎት አቅጣጫዎች ዙሪያ ሰፊ ውይይት ተደርጓል።

"መልካም ሥራን ለመሥራት አንታክት" በሚል ርእስም በአባ ዘሚካኤል  በማኀበራዊ ሕይወት ዙሪያ ትምህርት የተሰጠ ሲሆን ከመደበኛ የአገልግሎት ክንውን በተጨማሪም መንፈሳዊ ሕይወትን በሚመለከት የምክክር መርሐ ግብር ተከናውኗል፡፡

የገጽ ለገጽ ስብሰባ፥ የማእከሉ የሥራ አስፈጻሚ ጉባኤ አባላት በአካል በመገናኘት ይበልጥ የሚተዋወቁበትና የሚወያዩት በዓመት አንድ ጊዜ የሚካሄድ ልዩ መርሐግብር ነው፡፡

BY ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)







Share with your friend now:
tgoop.com/mahibere_kidusan/8483

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. In the “Bear Market Screaming Therapy Group” on Telegram, members are only allowed to post voice notes of themselves screaming. Anything else will result in an instant ban from the group, which currently has about 75 members. Matt Hussey, editorial director of NEAR Protocol (and former editor-in-chief of Decrypt) responded to the news of the Telegram group with “#meIRL.” Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months.
from us


Telegram ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
FROM American