MAHIBERE_KIDUSAN Telegram 8495
ማኀበራዊ ቀውስ ባለባቸው  አካባቢዎች ድጋፍ  እየተደረገ እንደሚገኝ በማኀበረ ቅዱሳን የሙያ፣ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት አስታወቀ ፡፡

የካቲት ፲፫/፳፻፲፯ ዓ.ም

በማኀበረ ቅዱሳን የሙያ፣ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት በኢትዮጵያ ከፍተኛ  ቀውስ ባለባቸው አካባቢዎች  ማኀበራዊ ድጋፎችን የመለገስ፣በጦርነት፣በድርቅና በረሀብ ለተጎዱ ሕጻናት ድጎማ የማድረግ፣ማኅበራዊ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን የማጠናከር እና ሌሎች ማኅበራዊ አገልግሎቶች እንየተሰጡ እንደሚገኙ በማኀበረ ቅዱሳን የሙያ፣ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ዲያቆን ንጉሴ ባለውጊዜ  ገልጸዋል።

በተቻለ አቅም ማኀበራዊ ቀውስ ባለባቸው በሀገሪቱ በርካታ የክልል ቦታዎች ለሚገኙ ተጎጂዎች የተለያዩ ድጋፎችን  ከአጋርና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ተደራሽ እያደረጉ  እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡

አክለውም የተረጂዎች ቁጥር መብዛት፣የጸጥታ ችግርና የግብዓቶች የዋጋ ንረት መጨመር ድጋፎቹን ተደራሽ ከማድረግ ረገድ እያጋጠሙ ያሉ ተግዳሮቶች በመሆናቸው እነዚህንም ለማቃለል ድጋፉ በሚሰጥባቸው አካባቢዎች ግብዓቶቹ ከእዛው እንዲገዙ እና ጉዳዩን ለሚመከታቸው አካላት ማሳወቅ በመፍትሔነት መሰጠቱን ምክትል ዳይሬክተሩ አንስተዋል፡፡

በጦርነት ምክንያት ከፍተኛ የተፈናቃይ ቁጥር በሚገኙባቸው የተፈናቃይ ጣቢያዎች ሰብዓዊ ድጋፎች በተከታታይነት እየተደረጉና በቀጣይም እንደሚደረጉ ዲያቆን ንጉሴ ጠቁመዋል፡፡



tgoop.com/mahibere_kidusan/8495
Create:
Last Update:

ማኀበራዊ ቀውስ ባለባቸው  አካባቢዎች ድጋፍ  እየተደረገ እንደሚገኝ በማኀበረ ቅዱሳን የሙያ፣ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት አስታወቀ ፡፡

የካቲት ፲፫/፳፻፲፯ ዓ.ም

በማኀበረ ቅዱሳን የሙያ፣ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት በኢትዮጵያ ከፍተኛ  ቀውስ ባለባቸው አካባቢዎች  ማኀበራዊ ድጋፎችን የመለገስ፣በጦርነት፣በድርቅና በረሀብ ለተጎዱ ሕጻናት ድጎማ የማድረግ፣ማኅበራዊ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን የማጠናከር እና ሌሎች ማኅበራዊ አገልግሎቶች እንየተሰጡ እንደሚገኙ በማኀበረ ቅዱሳን የሙያ፣ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ዲያቆን ንጉሴ ባለውጊዜ  ገልጸዋል።

በተቻለ አቅም ማኀበራዊ ቀውስ ባለባቸው በሀገሪቱ በርካታ የክልል ቦታዎች ለሚገኙ ተጎጂዎች የተለያዩ ድጋፎችን  ከአጋርና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ተደራሽ እያደረጉ  እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡

አክለውም የተረጂዎች ቁጥር መብዛት፣የጸጥታ ችግርና የግብዓቶች የዋጋ ንረት መጨመር ድጋፎቹን ተደራሽ ከማድረግ ረገድ እያጋጠሙ ያሉ ተግዳሮቶች በመሆናቸው እነዚህንም ለማቃለል ድጋፉ በሚሰጥባቸው አካባቢዎች ግብዓቶቹ ከእዛው እንዲገዙ እና ጉዳዩን ለሚመከታቸው አካላት ማሳወቅ በመፍትሔነት መሰጠቱን ምክትል ዳይሬክተሩ አንስተዋል፡፡

በጦርነት ምክንያት ከፍተኛ የተፈናቃይ ቁጥር በሚገኙባቸው የተፈናቃይ ጣቢያዎች ሰብዓዊ ድጋፎች በተከታታይነት እየተደረጉና በቀጣይም እንደሚደረጉ ዲያቆን ንጉሴ ጠቁመዋል፡፡

BY ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)






Share with your friend now:
tgoop.com/mahibere_kidusan/8495

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

bank east asia october 20 kowloon Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Telegram is a leading cloud-based instant messages platform. It became popular in recent years for its privacy, speed, voice and video quality, and other unmatched features over its main competitor Whatsapp. While the character limit is 255, try to fit into 200 characters. This way, users will be able to take in your text fast and efficiently. Reveal the essence of your channel and provide contact information. For example, you can add a bot name, link to your pricing plans, etc.
from us


Telegram ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
FROM American