ማኀበራዊ ቀውስ ባለባቸው አካባቢዎች ድጋፍ እየተደረገ እንደሚገኝ በማኀበረ ቅዱሳን የሙያ፣ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት አስታወቀ ፡፡
የካቲት ፲፫/፳፻፲፯ ዓ.ም
በማኀበረ ቅዱሳን የሙያ፣ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት በኢትዮጵያ ከፍተኛ ቀውስ ባለባቸው አካባቢዎች ማኀበራዊ ድጋፎችን የመለገስ፣በጦርነት፣በድርቅና በረሀብ ለተጎዱ ሕጻናት ድጎማ የማድረግ፣ማኅበራዊ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን የማጠናከር እና ሌሎች ማኅበራዊ አገልግሎቶች እንየተሰጡ እንደሚገኙ በማኀበረ ቅዱሳን የሙያ፣ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ዲያቆን ንጉሴ ባለውጊዜ ገልጸዋል።
በተቻለ አቅም ማኀበራዊ ቀውስ ባለባቸው በሀገሪቱ በርካታ የክልል ቦታዎች ለሚገኙ ተጎጂዎች የተለያዩ ድጋፎችን ከአጋርና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ተደራሽ እያደረጉ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡
አክለውም የተረጂዎች ቁጥር መብዛት፣የጸጥታ ችግርና የግብዓቶች የዋጋ ንረት መጨመር ድጋፎቹን ተደራሽ ከማድረግ ረገድ እያጋጠሙ ያሉ ተግዳሮቶች በመሆናቸው እነዚህንም ለማቃለል ድጋፉ በሚሰጥባቸው አካባቢዎች ግብዓቶቹ ከእዛው እንዲገዙ እና ጉዳዩን ለሚመከታቸው አካላት ማሳወቅ በመፍትሔነት መሰጠቱን ምክትል ዳይሬክተሩ አንስተዋል፡፡
በጦርነት ምክንያት ከፍተኛ የተፈናቃይ ቁጥር በሚገኙባቸው የተፈናቃይ ጣቢያዎች ሰብዓዊ ድጋፎች በተከታታይነት እየተደረጉና በቀጣይም እንደሚደረጉ ዲያቆን ንጉሴ ጠቁመዋል፡፡
የካቲት ፲፫/፳፻፲፯ ዓ.ም
በማኀበረ ቅዱሳን የሙያ፣ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት በኢትዮጵያ ከፍተኛ ቀውስ ባለባቸው አካባቢዎች ማኀበራዊ ድጋፎችን የመለገስ፣በጦርነት፣በድርቅና በረሀብ ለተጎዱ ሕጻናት ድጎማ የማድረግ፣ማኅበራዊ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን የማጠናከር እና ሌሎች ማኅበራዊ አገልግሎቶች እንየተሰጡ እንደሚገኙ በማኀበረ ቅዱሳን የሙያ፣ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ዲያቆን ንጉሴ ባለውጊዜ ገልጸዋል።
በተቻለ አቅም ማኀበራዊ ቀውስ ባለባቸው በሀገሪቱ በርካታ የክልል ቦታዎች ለሚገኙ ተጎጂዎች የተለያዩ ድጋፎችን ከአጋርና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ተደራሽ እያደረጉ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡
አክለውም የተረጂዎች ቁጥር መብዛት፣የጸጥታ ችግርና የግብዓቶች የዋጋ ንረት መጨመር ድጋፎቹን ተደራሽ ከማድረግ ረገድ እያጋጠሙ ያሉ ተግዳሮቶች በመሆናቸው እነዚህንም ለማቃለል ድጋፉ በሚሰጥባቸው አካባቢዎች ግብዓቶቹ ከእዛው እንዲገዙ እና ጉዳዩን ለሚመከታቸው አካላት ማሳወቅ በመፍትሔነት መሰጠቱን ምክትል ዳይሬክተሩ አንስተዋል፡፡
በጦርነት ምክንያት ከፍተኛ የተፈናቃይ ቁጥር በሚገኙባቸው የተፈናቃይ ጣቢያዎች ሰብዓዊ ድጋፎች በተከታታይነት እየተደረጉና በቀጣይም እንደሚደረጉ ዲያቆን ንጉሴ ጠቁመዋል፡፡
tgoop.com/mahibere_kidusan/8495
Create:
Last Update:
Last Update:
ማኀበራዊ ቀውስ ባለባቸው አካባቢዎች ድጋፍ እየተደረገ እንደሚገኝ በማኀበረ ቅዱሳን የሙያ፣ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት አስታወቀ ፡፡
የካቲት ፲፫/፳፻፲፯ ዓ.ም
በማኀበረ ቅዱሳን የሙያ፣ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት በኢትዮጵያ ከፍተኛ ቀውስ ባለባቸው አካባቢዎች ማኀበራዊ ድጋፎችን የመለገስ፣በጦርነት፣በድርቅና በረሀብ ለተጎዱ ሕጻናት ድጎማ የማድረግ፣ማኅበራዊ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን የማጠናከር እና ሌሎች ማኅበራዊ አገልግሎቶች እንየተሰጡ እንደሚገኙ በማኀበረ ቅዱሳን የሙያ፣ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ዲያቆን ንጉሴ ባለውጊዜ ገልጸዋል።
በተቻለ አቅም ማኀበራዊ ቀውስ ባለባቸው በሀገሪቱ በርካታ የክልል ቦታዎች ለሚገኙ ተጎጂዎች የተለያዩ ድጋፎችን ከአጋርና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ተደራሽ እያደረጉ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡
አክለውም የተረጂዎች ቁጥር መብዛት፣የጸጥታ ችግርና የግብዓቶች የዋጋ ንረት መጨመር ድጋፎቹን ተደራሽ ከማድረግ ረገድ እያጋጠሙ ያሉ ተግዳሮቶች በመሆናቸው እነዚህንም ለማቃለል ድጋፉ በሚሰጥባቸው አካባቢዎች ግብዓቶቹ ከእዛው እንዲገዙ እና ጉዳዩን ለሚመከታቸው አካላት ማሳወቅ በመፍትሔነት መሰጠቱን ምክትል ዳይሬክተሩ አንስተዋል፡፡
በጦርነት ምክንያት ከፍተኛ የተፈናቃይ ቁጥር በሚገኙባቸው የተፈናቃይ ጣቢያዎች ሰብዓዊ ድጋፎች በተከታታይነት እየተደረጉና በቀጣይም እንደሚደረጉ ዲያቆን ንጉሴ ጠቁመዋል፡፡
የካቲት ፲፫/፳፻፲፯ ዓ.ም
በማኀበረ ቅዱሳን የሙያ፣ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት በኢትዮጵያ ከፍተኛ ቀውስ ባለባቸው አካባቢዎች ማኀበራዊ ድጋፎችን የመለገስ፣በጦርነት፣በድርቅና በረሀብ ለተጎዱ ሕጻናት ድጎማ የማድረግ፣ማኅበራዊ አገልግሎት ሰጪ ተቋማትን የማጠናከር እና ሌሎች ማኅበራዊ አገልግሎቶች እንየተሰጡ እንደሚገኙ በማኀበረ ቅዱሳን የሙያ፣ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ዲያቆን ንጉሴ ባለውጊዜ ገልጸዋል።
በተቻለ አቅም ማኀበራዊ ቀውስ ባለባቸው በሀገሪቱ በርካታ የክልል ቦታዎች ለሚገኙ ተጎጂዎች የተለያዩ ድጋፎችን ከአጋርና ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን ተደራሽ እያደረጉ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡
አክለውም የተረጂዎች ቁጥር መብዛት፣የጸጥታ ችግርና የግብዓቶች የዋጋ ንረት መጨመር ድጋፎቹን ተደራሽ ከማድረግ ረገድ እያጋጠሙ ያሉ ተግዳሮቶች በመሆናቸው እነዚህንም ለማቃለል ድጋፉ በሚሰጥባቸው አካባቢዎች ግብዓቶቹ ከእዛው እንዲገዙ እና ጉዳዩን ለሚመከታቸው አካላት ማሳወቅ በመፍትሔነት መሰጠቱን ምክትል ዳይሬክተሩ አንስተዋል፡፡
በጦርነት ምክንያት ከፍተኛ የተፈናቃይ ቁጥር በሚገኙባቸው የተፈናቃይ ጣቢያዎች ሰብዓዊ ድጋፎች በተከታታይነት እየተደረጉና በቀጣይም እንደሚደረጉ ዲያቆን ንጉሴ ጠቁመዋል፡፡
BY ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)



Share with your friend now:
tgoop.com/mahibere_kidusan/8495