MAHIBERE_KIDUSAN Telegram 8506
የገቢ ማስገኛ ሕንጻዎች እና ለአብነት ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤቶች እየተገነቡ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡

የካቲት ፲፬/፳፻፲፯ ዓ.ም

የቤተ ክርስቲያን ዕድገትና መንፈሳዊ ትምህርት ቤቶች አገልግሎት ጉባኤ በማኀበረ ቅዱሳን ሥር ከሚገኙ የተለያዩ ክፍሎች አንዱ ሲሆን የግንዛቤ መፍጠር ሥራና ለፕሮጀክቶች ግንባታ የሚውሉ ሀብት የማፈላለግ ተግባራትን ያከናውናል፡፡

ዲያቆን ደረጄ ጋረደው የአገልግሎት ጉባኤው ዳይሬክተር እንደተናገሩት ለገቢ ማስገኛ የሚሆኑ ሕንጻዎችና የአብነት ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታዎች እየተገነቡ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡

የፕሮጀክት ዝግጅትና ትግበራ ዋና ክፍል ምክትል ኃላፊ ኢንጂነር ማስተዋል አበበ በበኩላቸው በክፍላችን አዘጋጅነት በርካታ ፕሮጀክቶች ትግበራ ላይ ናቸው ከነዚህም ውስጥ በሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት የሚገኘው በ115 ሚሊየን ብር መነሻ ዋጋ የደብረ ሓዊ ቅዱስ ያሬድ አንድነት ገዳም የG+4 ገቢ ማስገኛ ሕንጻ እየተገነባ ይገኛሉ ብለዋል፡፡

አክለውም በማኅበረ ቅዱሳን የበደሌ የሥልጠናና ሁለገብ G+4 ሕንጻ በ170 ሚሊየን ብር የተጠና ዋጋ በሁለት ዙር በ1152 ካ.ሜ ላይ አርፎ እየተተገበረ ነው ያሉት ኢንጂነሯ በምሥራቅ ወለጋ ሀገረ ስብከት የተገነባው የአብነት ተማሪዎች የአዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታው ተጠናቆ ርክክብ እንደሚደረግ ተናግረዋል፡፡

የግብዓቶች ዋጋ መናር፣የትራንስፖርት ወጪ መጨመርና የሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ አለመረጋጋት ያጋጠሙ ችግሮች መሆናቸውን ምክትል ኃላፊዋ አንስተው አማራጮችን በመጠቀም ሥራዎች እየተሰሩ እንደሆኑ ጠቁመዋል፡፡



tgoop.com/mahibere_kidusan/8506
Create:
Last Update:

የገቢ ማስገኛ ሕንጻዎች እና ለአብነት ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤቶች እየተገነቡ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡

የካቲት ፲፬/፳፻፲፯ ዓ.ም

የቤተ ክርስቲያን ዕድገትና መንፈሳዊ ትምህርት ቤቶች አገልግሎት ጉባኤ በማኀበረ ቅዱሳን ሥር ከሚገኙ የተለያዩ ክፍሎች አንዱ ሲሆን የግንዛቤ መፍጠር ሥራና ለፕሮጀክቶች ግንባታ የሚውሉ ሀብት የማፈላለግ ተግባራትን ያከናውናል፡፡

ዲያቆን ደረጄ ጋረደው የአገልግሎት ጉባኤው ዳይሬክተር እንደተናገሩት ለገቢ ማስገኛ የሚሆኑ ሕንጻዎችና የአብነት ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታዎች እየተገነቡ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡

የፕሮጀክት ዝግጅትና ትግበራ ዋና ክፍል ምክትል ኃላፊ ኢንጂነር ማስተዋል አበበ በበኩላቸው በክፍላችን አዘጋጅነት በርካታ ፕሮጀክቶች ትግበራ ላይ ናቸው ከነዚህም ውስጥ በሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት የሚገኘው በ115 ሚሊየን ብር መነሻ ዋጋ የደብረ ሓዊ ቅዱስ ያሬድ አንድነት ገዳም የG+4 ገቢ ማስገኛ ሕንጻ እየተገነባ ይገኛሉ ብለዋል፡፡

አክለውም በማኅበረ ቅዱሳን የበደሌ የሥልጠናና ሁለገብ G+4 ሕንጻ በ170 ሚሊየን ብር የተጠና ዋጋ በሁለት ዙር በ1152 ካ.ሜ ላይ አርፎ እየተተገበረ ነው ያሉት ኢንጂነሯ በምሥራቅ ወለጋ ሀገረ ስብከት የተገነባው የአብነት ተማሪዎች የአዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታው ተጠናቆ ርክክብ እንደሚደረግ ተናግረዋል፡፡

የግብዓቶች ዋጋ መናር፣የትራንስፖርት ወጪ መጨመርና የሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ አለመረጋጋት ያጋጠሙ ችግሮች መሆናቸውን ምክትል ኃላፊዋ አንስተው አማራጮችን በመጠቀም ሥራዎች እየተሰሩ እንደሆኑ ጠቁመዋል፡፡

BY ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)









Share with your friend now:
tgoop.com/mahibere_kidusan/8506

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram Channels requirements & features Activate up to 20 bots The group also hosted discussions on committing arson, Judge Hui said, including setting roadblocks on fire, hurling petrol bombs at police stations and teaching people to make such weapons. The conversation linked to arson went on for two to three months, Hui said. Although some crypto traders have moved toward screaming as a coping mechanism, several mental health experts call this therapy a pseudoscience. The crypto community finds its way to engage in one or the other way and share its feelings with other fellow members. 2How to set up a Telegram channel? (A step-by-step tutorial)
from us


Telegram ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
FROM American