MAHIBERE_KIDUSAN Telegram 8510
የገቢ ማስገኛ ሕንጻዎች እና ለአብነት ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤቶች እየተገነቡ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡

የካቲት ፲፬/፳፻፲፯ ዓ.ም

የቤተ ክርስቲያን ዕድገትና መንፈሳዊ ትምህርት ቤቶች አገልግሎት ጉባኤ በማኀበረ ቅዱሳን ሥር ከሚገኙ የተለያዩ ክፍሎች አንዱ ሲሆን የግንዛቤ መፍጠር ሥራና ለፕሮጀክቶች ግንባታ የሚውሉ ሀብት የማፈላለግ ተግባራትን ያከናውናል፡፡

ዲያቆን ደረጄ ጋረደው የአገልግሎት ጉባኤው ዳይሬክተር እንደተናገሩት ለገቢ ማስገኛ የሚሆኑ ሕንጻዎችና የአብነት ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታዎች እየተገነቡ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡

የፕሮጀክት ዝግጅትና ትግበራ ዋና ክፍል ምክትል ኃላፊ ኢንጂነር ማስተዋል አበበ በበኩላቸው በክፍላችን አዘጋጅነት በርካታ ፕሮጀክቶች ትግበራ ላይ ናቸው ከነዚህም ውስጥ በሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት የሚገኘው በ115 ሚሊየን ብር መነሻ ዋጋ የደብረ ሓዊ ቅዱስ ያሬድ አንድነት ገዳም የG+4 ገቢ ማስገኛ ሕንጻ እየተገነባ ይገኛሉ ብለዋል፡፡

አክለውም በማኅበረ ቅዱሳን የበደሌ የሥልጠናና ሁለገብ G+4 ሕንጻ በ170 ሚሊየን ብር የተጠና ዋጋ በሁለት ዙር በ1152 ካ.ሜ ላይ አርፎ እየተተገበረ ነው ያሉት ኢንጂነሯ በምሥራቅ ወለጋ ሀገረ ስብከት የተገነባው የአብነት ተማሪዎች የአዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታው ተጠናቆ ርክክብ እንደሚደረግ ተናግረዋል፡፡

የግብዓቶች ዋጋ መናር፣የትራንስፖርት ወጪ መጨመርና የሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ አለመረጋጋት ያጋጠሙ ችግሮች መሆናቸውን ምክትል ኃላፊዋ አንስተው አማራጮችን በመጠቀም ሥራዎች እየተሰሩ እንደሆኑ ጠቁመዋል፡፡



tgoop.com/mahibere_kidusan/8510
Create:
Last Update:

የገቢ ማስገኛ ሕንጻዎች እና ለአብነት ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤቶች እየተገነቡ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡

የካቲት ፲፬/፳፻፲፯ ዓ.ም

የቤተ ክርስቲያን ዕድገትና መንፈሳዊ ትምህርት ቤቶች አገልግሎት ጉባኤ በማኀበረ ቅዱሳን ሥር ከሚገኙ የተለያዩ ክፍሎች አንዱ ሲሆን የግንዛቤ መፍጠር ሥራና ለፕሮጀክቶች ግንባታ የሚውሉ ሀብት የማፈላለግ ተግባራትን ያከናውናል፡፡

ዲያቆን ደረጄ ጋረደው የአገልግሎት ጉባኤው ዳይሬክተር እንደተናገሩት ለገቢ ማስገኛ የሚሆኑ ሕንጻዎችና የአብነት ተማሪዎች አዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታዎች እየተገነቡ እንደሚገኙ ገልጸዋል፡፡

የፕሮጀክት ዝግጅትና ትግበራ ዋና ክፍል ምክትል ኃላፊ ኢንጂነር ማስተዋል አበበ በበኩላቸው በክፍላችን አዘጋጅነት በርካታ ፕሮጀክቶች ትግበራ ላይ ናቸው ከነዚህም ውስጥ በሰሜን ጎንደር ሀገረ ስብከት የሚገኘው በ115 ሚሊየን ብር መነሻ ዋጋ የደብረ ሓዊ ቅዱስ ያሬድ አንድነት ገዳም የG+4 ገቢ ማስገኛ ሕንጻ እየተገነባ ይገኛሉ ብለዋል፡፡

አክለውም በማኅበረ ቅዱሳን የበደሌ የሥልጠናና ሁለገብ G+4 ሕንጻ በ170 ሚሊየን ብር የተጠና ዋጋ በሁለት ዙር በ1152 ካ.ሜ ላይ አርፎ እየተተገበረ ነው ያሉት ኢንጂነሯ በምሥራቅ ወለጋ ሀገረ ስብከት የተገነባው የአብነት ተማሪዎች የአዳሪ ትምህርት ቤት ግንባታው ተጠናቆ ርክክብ እንደሚደረግ ተናግረዋል፡፡

የግብዓቶች ዋጋ መናር፣የትራንስፖርት ወጪ መጨመርና የሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ አለመረጋጋት ያጋጠሙ ችግሮች መሆናቸውን ምክትል ኃላፊዋ አንስተው አማራጮችን በመጠቀም ሥራዎች እየተሰሩ እንደሆኑ ጠቁመዋል፡፡

BY ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)









Share with your friend now:
tgoop.com/mahibere_kidusan/8510

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Telegram message that reads: "Bear Market Screaming Therapy Group. You are only allowed to send screaming voice notes. Everything else = BAN. Text pics, videos, stickers, gif = BAN. Anything other than screaming = BAN. You think you are smart = BAN. SUCK Channel Telegram Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation. Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. Matt Hussey, editorial director at NEAR Protocol also responded to this news with “#meIRL”. Just as you search “Bear Market Screaming” in Telegram, you will see a Pepe frog yelling as the group’s featured image.
from us


Telegram ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
FROM American