MAHIBERE_KIDUSAN Telegram 8518
በተለያዩ አከባቢዎች በልዩ ልዩ የትምህር ዘርፍ ሲማሩ የቆዩ የግቢ ጉባኤያት  ተማሪዎች መመረቃቸው ተገለጸ

የካቲት ፲፰/፳፻፲፯ ዓ.ም 

በተለያዩ አከባቢዎች በልዩ ልዩ የትምህር ዘርፍ ሲማሩ የነበሩ የግቢ ጉባኤያት  ተማሪዎች በከፍተኛ ማዕረግ  መመረቃቸው ተገልጿል።

ከእነዚህም መካከል በመቱ፣ በወላይታ፣በአዲስ አበባ፣በቡሌ ሆራ ፣በአርባምንጭ ና በደብረ ታቦር ዩንቨርስቲዎች ላይ ሲማሩ የቆዩ ግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች  ይጠቀሳሉ።

በምርቃት  መርሐ ግብሮቹ  ወረብ፣ ትምህርተ ወንጌልና መልእክት የተላለፈ ሲሆን ለተመራቂ ተማሪዎች የመስቀል ሥጦታ ተበርክቶላቸዋል ።



tgoop.com/mahibere_kidusan/8518
Create:
Last Update:

በተለያዩ አከባቢዎች በልዩ ልዩ የትምህር ዘርፍ ሲማሩ የቆዩ የግቢ ጉባኤያት  ተማሪዎች መመረቃቸው ተገለጸ

የካቲት ፲፰/፳፻፲፯ ዓ.ም 

በተለያዩ አከባቢዎች በልዩ ልዩ የትምህር ዘርፍ ሲማሩ የነበሩ የግቢ ጉባኤያት  ተማሪዎች በከፍተኛ ማዕረግ  መመረቃቸው ተገልጿል።

ከእነዚህም መካከል በመቱ፣ በወላይታ፣በአዲስ አበባ፣በቡሌ ሆራ ፣በአርባምንጭ ና በደብረ ታቦር ዩንቨርስቲዎች ላይ ሲማሩ የቆዩ ግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች  ይጠቀሳሉ።

በምርቃት  መርሐ ግብሮቹ  ወረብ፣ ትምህርተ ወንጌልና መልእክት የተላለፈ ሲሆን ለተመራቂ ተማሪዎች የመስቀል ሥጦታ ተበርክቶላቸዋል ።

BY ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)













Share with your friend now:
tgoop.com/mahibere_kidusan/8518

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content. In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. With the administration mulling over limiting access to doxxing groups, a prominent Telegram doxxing group apparently went on a "revenge spree." You can invite up to 200 people from your contacts to join your channel as the next step. Select the users you want to add and click “Invite.” You can skip this step altogether. On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression."
from us


Telegram ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
FROM American