MAHIBERE_KIDUSAN Telegram 8519
በተለያዩ አከባቢዎች በልዩ ልዩ የትምህር ዘርፍ ሲማሩ የቆዩ የግቢ ጉባኤያት  ተማሪዎች መመረቃቸው ተገለጸ

የካቲት ፲፰/፳፻፲፯ ዓ.ም 

በተለያዩ አከባቢዎች በልዩ ልዩ የትምህር ዘርፍ ሲማሩ የነበሩ የግቢ ጉባኤያት  ተማሪዎች በከፍተኛ ማዕረግ  መመረቃቸው ተገልጿል።

ከእነዚህም መካከል በመቱ፣ በወላይታ፣በአዲስ አበባ፣በቡሌ ሆራ ፣በአርባምንጭ ና በደብረ ታቦር ዩንቨርስቲዎች ላይ ሲማሩ የቆዩ ግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች  ይጠቀሳሉ።

በምርቃት  መርሐ ግብሮቹ  ወረብ፣ ትምህርተ ወንጌልና መልእክት የተላለፈ ሲሆን ለተመራቂ ተማሪዎች የመስቀል ሥጦታ ተበርክቶላቸዋል ።



tgoop.com/mahibere_kidusan/8519
Create:
Last Update:

በተለያዩ አከባቢዎች በልዩ ልዩ የትምህር ዘርፍ ሲማሩ የቆዩ የግቢ ጉባኤያት  ተማሪዎች መመረቃቸው ተገለጸ

የካቲት ፲፰/፳፻፲፯ ዓ.ም 

በተለያዩ አከባቢዎች በልዩ ልዩ የትምህር ዘርፍ ሲማሩ የነበሩ የግቢ ጉባኤያት  ተማሪዎች በከፍተኛ ማዕረግ  መመረቃቸው ተገልጿል።

ከእነዚህም መካከል በመቱ፣ በወላይታ፣በአዲስ አበባ፣በቡሌ ሆራ ፣በአርባምንጭ ና በደብረ ታቦር ዩንቨርስቲዎች ላይ ሲማሩ የቆዩ ግቢ ጉባኤያት ተማሪዎች  ይጠቀሳሉ።

በምርቃት  መርሐ ግብሮቹ  ወረብ፣ ትምህርተ ወንጌልና መልእክት የተላለፈ ሲሆን ለተመራቂ ተማሪዎች የመስቀል ሥጦታ ተበርክቶላቸዋል ።

BY ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)













Share with your friend now:
tgoop.com/mahibere_kidusan/8519

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The initiatives announced by Perekopsky include monitoring the content in groups. According to the executive, posts identified as lacking context or as containing false information will be flagged as a potential source of disinformation. The content is then forwarded to Telegram's fact-checking channels for analysis and subsequent publication of verified information. "Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn. Click “Save” ; Read now Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.!
from us


Telegram ማኅበረ ቅዱሳን ( Mahibere Kidusan)
FROM American