MAHTEBETUBE Telegram 3822
Forwarded from ተዘከር እግዚኦ ሰላመ አሐቲ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን 🤲⛪️
ተወዳጅ መዝሙሮች
lv_0_20231226163859
_*🌺🌺✝️በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አህዱ አሜን*_

_*📢📢📢 አዋጅ አዋጅ አዋጅ ያልሰማ ይስማ የሰማ ላልሰማ ያሰማ*_

   _*🌺🌺📖የፃድቅ መታሰቢያ ለዘላለም ይኖራል  መዝ 111÷6*_

*_💕እነሆ ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ በሆሳዕና ደብረፀሐይ አቡነ ተክለሐይማኖት online  መንፈሳዊ ማህበር_*

   *_💦💦📖ወደ ቤተ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባለኝ ግዜ ደስ አለኝ መዝ 121÷1_*

*_💕ውድ የተወደዳችሁና የተከበራችሁ ለክብሩ የተመረጣችሁ የልኡል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናቱ እናታችን ቅድስተ ቅዱሳን ወላዳተ አምላክ የአስራት የቃልኪዳን ልጆች የቅዱሳን ወዳጆች አክባሪዎች ምዕመናን ህዝበ ክርስቲያን አባቶች ካህናት ወንድሞች ዲያቆናት ሰባኪያነ ወንጌል መምህራን ወመዘምራን መላው ህዝበ ክርስቲያን በያላችሁበት ቦታ የእግዚአብሔር ፍፁም ሰላም ምህረት ቸርነቱ ይብዛላችሁ አሜን_*💞💞

     *_🎉🎉✉️📢📢እነሆ ታላቅ መንፈሳዊ ጥሪ ከሆሳዕና ደብረ ፀሐይ አቡነ ተክለሐይማኖት መንፈሳዊ ማህበር_*

               
          
               
_*💦💦📖ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ መልካም ነው እነሆም ያማረ ነው መዝ 131÷1*_

_*🌷🌷እንኳን ለሆሳዕና ደብረፀሐይ አቡነ ተክለሐይማኖት መንፈሳዊ ማህበር 8️⃣ኛ አመት የምስረታ በአል እንዲሁም ለፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለሐይማኖት በአለም ልደታቸው መታሠቢያ ክብረ በአል በሠላምና በጤና በአንድነት አደረሳችሁ አደረሰን አሜን*_

  _*🌷🌷📖የፃድቅ መታሰቢያ ለበረከት ነው መፃፈ ምሳ 10÷ 7*_

*_እነሆ በአሉን ምክንያት በማድረግ ከታህሳስ 24~~26 ለሶስት ቀናት በሆሳዕና ደብረፀሐይ አቡነ ተክለሐይማኖት መንፈሳዊ online ማህበር ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ ተዘጋጅቷል ስለዚህ  የተከበራችሁና የተወደዳችሁ ውድ ምዕመናን በእለቱ ተገኝታችሁ በበአሉ  እንድትገኙልን ስንል በፍፁም ፍቅር ትህትና አክብሮት ጥሪዬችንን በፃድቁ ስም እናስተላልፋለን ኑና ተጋበዙልን💕💕💕💕_*

*_💦📖 ፃድቅን በፃድቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን ዋጋ ይወስዳል ማቴ 10÷41_*



_*💦💦እነሆ ለእለቱ  የተዘጋጁ አጥንትን የሚያለመልሙ ነፍስን የሚያረኩ መንፈሳዊ መርሐ ግብሮች⤵️⤵️⤵️*_

*_መንፈሳዊ ኪነጥበብች_*
*_ ትምህርተ ወንጌል_*
_*መንፈሳዊ በረከት ሽሚያ*_
*_ቤተአብርሐም እንግዳ_*

*_በመርሐ ግብሩ እኛን ለመባረክ በቃለ አግዚአብሔር እኛን ለማነፅ ለመምከር ለማስተማር መምህሮቻችን አለን ይላሉ_*⤵️⤵️⤵️

_*💦ክቡር አባታችን መላከ ብስራት መጋቤ ሐዲስ ቀሲስ ተስፋ ማርያም*_

*_💦ክቡር አባታችን መላከ ሠላም ቆሞስ አባ ጳውሎስ_*

*_💦ክቡር አባታችን መጋቤ ሐዲስ ቀሲስ አበበ_*

*_💦ክቡር አባታችን ቀሲስ አለሙ_*

*_💦ክቡር አባታችን ቀሲስ በየነ_*
*_💦ክቡር አባታችን ሊቀ ካህን ቀሲስ በቀለ_*

_*💦 መጋቢ ሐይማኖት መምህር ተመስገን  ዘገየ*_
*_💦መምህረ ደበበ ገብረሚካኤል_*


*_እንዳሁም በምስጋና በዝማሬ የሚያገለግሉን መዘምራን እንዲሁም ዘወትር ደከመን ሰለቸን ሳይሉ በተሰጣቸው ፀጋ በተሰጣቸው  መክሊት የሚያገለግሉን ውድ የፕሮግራማችን ድምቀት ጌጥ ዕንቁ የሆኑ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን  አለን ይላሉ_*

  _*💕  ውድ ጥሪ የተደረገላችሁ ክቡራን ውድ እንግዶቻችን ምዕመናን  በእለቱ ተገኝታችሁ የበረከቱ ተካፋይ  እንድትሆኑ በፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለሐይማኖት ስም በፍፁም ትህትናና ፍቅር ጥሪያችንን እናስተላልፋለን*_


  *_💞መረሳትም ሆነ መዘንጋት የሌለብን ጥብቅ ማሳሰቢያ ለውድ ምዕመናን⤵️⤵️⤵️"_*

*_ የተለያዩ አሸንጉሊቶች ሼር ማድረግ ክልክል ነው_*

*_ከፕሮግራሙ ውጩ የተለያዩ ነገሮችን ሼር ማድረግ ማስተላለፍ ክልክል ነው_*
*_ መጠየቅ ማወቅ የሚፈልጉትን ነገር ቢኖር አዲሚናትን በውስጥ መስመር በማግኘት ያነጋግሩ_*
*_ሊፍት /ማለት ማዕድ ረግጦ ከቤተ እግዚአብሔር ሊፍት ብላችሁ እንዳትወጡ_*

*_💦በመጨረሻም በእግዚአብሔር ቸርነት በቅዱሳን ተራዳይነት በክቡራን አባቶቻችን ፀሎተ ቡራኬ ምክር ተግሳፅ ተቀብለን መርሐግብራችንን እናጠናቅቃለን_💕💕💕💕💕💕💞💕*

_*💦📖 ሁለት ወይም ሶስት በስሜ በሚሰበሰቡበት  በዚያ በመካከላቸው እሆናለሁ ማቴ 18÷20*_

_*እግዚአብሔር በቸርነቱ በምህረቱ አይለየን አሜን ቅድስ አገራችን ኢትዮጵያን ህዝቦቿን ይጠብቅልን*_🤲🏻🤲🏻🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹

_*💦💦አስጀምሮ እንዲያስፈፅመን የአምላክነቱ ቅዱስ ፈቃድ ይሁንልን አሜን🤲🏻🌺🌺🌺🌺🌺✝️*_

     *_ወስብሃት ለእግዚአብሔር_*

☘️☘️☘️☘️☘️🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌹🌹🌹🌹🌹
https://chat.whatsapp.com/0cOFnM7cIi28ZP2WYmcntA



tgoop.com/mahtebetube/3822
Create:
Last Update:

_*🌺🌺✝️በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አህዱ አሜን*_

_*📢📢📢 አዋጅ አዋጅ አዋጅ ያልሰማ ይስማ የሰማ ላልሰማ ያሰማ*_

   _*🌺🌺📖የፃድቅ መታሰቢያ ለዘላለም ይኖራል  መዝ 111÷6*_

*_💕እነሆ ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ በሆሳዕና ደብረፀሐይ አቡነ ተክለሐይማኖት online  መንፈሳዊ ማህበር_*

   *_💦💦📖ወደ ቤተ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባለኝ ግዜ ደስ አለኝ መዝ 121÷1_*

*_💕ውድ የተወደዳችሁና የተከበራችሁ ለክብሩ የተመረጣችሁ የልኡል እግዚአብሔር ቤተሰቦች የእናቱ እናታችን ቅድስተ ቅዱሳን ወላዳተ አምላክ የአስራት የቃልኪዳን ልጆች የቅዱሳን ወዳጆች አክባሪዎች ምዕመናን ህዝበ ክርስቲያን አባቶች ካህናት ወንድሞች ዲያቆናት ሰባኪያነ ወንጌል መምህራን ወመዘምራን መላው ህዝበ ክርስቲያን በያላችሁበት ቦታ የእግዚአብሔር ፍፁም ሰላም ምህረት ቸርነቱ ይብዛላችሁ አሜን_*💞💞

     *_🎉🎉✉️📢📢እነሆ ታላቅ መንፈሳዊ ጥሪ ከሆሳዕና ደብረ ፀሐይ አቡነ ተክለሐይማኖት መንፈሳዊ ማህበር_*

               
          
               
_*💦💦📖ወንድሞች በህብረት ቢቀመጡ መልካም ነው እነሆም ያማረ ነው መዝ 131÷1*_

_*🌷🌷እንኳን ለሆሳዕና ደብረፀሐይ አቡነ ተክለሐይማኖት መንፈሳዊ ማህበር 8️⃣ኛ አመት የምስረታ በአል እንዲሁም ለፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለሐይማኖት በአለም ልደታቸው መታሠቢያ ክብረ በአል በሠላምና በጤና በአንድነት አደረሳችሁ አደረሰን አሜን*_

  _*🌷🌷📖የፃድቅ መታሰቢያ ለበረከት ነው መፃፈ ምሳ 10÷ 7*_

*_እነሆ በአሉን ምክንያት በማድረግ ከታህሳስ 24~~26 ለሶስት ቀናት በሆሳዕና ደብረፀሐይ አቡነ ተክለሐይማኖት መንፈሳዊ online ማህበር ታላቅ መንፈሳዊ ጉባኤ ተዘጋጅቷል ስለዚህ  የተከበራችሁና የተወደዳችሁ ውድ ምዕመናን በእለቱ ተገኝታችሁ በበአሉ  እንድትገኙልን ስንል በፍፁም ፍቅር ትህትና አክብሮት ጥሪዬችንን በፃድቁ ስም እናስተላልፋለን ኑና ተጋበዙልን💕💕💕💕_*

*_💦📖 ፃድቅን በፃድቅ ስም የሚቀበል የፃድቁን ዋጋ ይወስዳል ማቴ 10÷41_*



_*💦💦እነሆ ለእለቱ  የተዘጋጁ አጥንትን የሚያለመልሙ ነፍስን የሚያረኩ መንፈሳዊ መርሐ ግብሮች⤵️⤵️⤵️*_

*_መንፈሳዊ ኪነጥበብች_*
*_ ትምህርተ ወንጌል_*
_*መንፈሳዊ በረከት ሽሚያ*_
*_ቤተአብርሐም እንግዳ_*

*_በመርሐ ግብሩ እኛን ለመባረክ በቃለ አግዚአብሔር እኛን ለማነፅ ለመምከር ለማስተማር መምህሮቻችን አለን ይላሉ_*⤵️⤵️⤵️

_*💦ክቡር አባታችን መላከ ብስራት መጋቤ ሐዲስ ቀሲስ ተስፋ ማርያም*_

*_💦ክቡር አባታችን መላከ ሠላም ቆሞስ አባ ጳውሎስ_*

*_💦ክቡር አባታችን መጋቤ ሐዲስ ቀሲስ አበበ_*

*_💦ክቡር አባታችን ቀሲስ አለሙ_*

*_💦ክቡር አባታችን ቀሲስ በየነ_*
*_💦ክቡር አባታችን ሊቀ ካህን ቀሲስ በቀለ_*

_*💦 መጋቢ ሐይማኖት መምህር ተመስገን  ዘገየ*_
*_💦መምህረ ደበበ ገብረሚካኤል_*


*_እንዳሁም በምስጋና በዝማሬ የሚያገለግሉን መዘምራን እንዲሁም ዘወትር ደከመን ሰለቸን ሳይሉ በተሰጣቸው ፀጋ በተሰጣቸው  መክሊት የሚያገለግሉን ውድ የፕሮግራማችን ድምቀት ጌጥ ዕንቁ የሆኑ ወንድሞቻችንና እህቶቻችን  አለን ይላሉ_*

  _*💕  ውድ ጥሪ የተደረገላችሁ ክቡራን ውድ እንግዶቻችን ምዕመናን  በእለቱ ተገኝታችሁ የበረከቱ ተካፋይ  እንድትሆኑ በፃድቁ አባታችን አቡነ ተክለሐይማኖት ስም በፍፁም ትህትናና ፍቅር ጥሪያችንን እናስተላልፋለን*_


  *_💞መረሳትም ሆነ መዘንጋት የሌለብን ጥብቅ ማሳሰቢያ ለውድ ምዕመናን⤵️⤵️⤵️"_*

*_ የተለያዩ አሸንጉሊቶች ሼር ማድረግ ክልክል ነው_*

*_ከፕሮግራሙ ውጩ የተለያዩ ነገሮችን ሼር ማድረግ ማስተላለፍ ክልክል ነው_*
*_ መጠየቅ ማወቅ የሚፈልጉትን ነገር ቢኖር አዲሚናትን በውስጥ መስመር በማግኘት ያነጋግሩ_*
*_ሊፍት /ማለት ማዕድ ረግጦ ከቤተ እግዚአብሔር ሊፍት ብላችሁ እንዳትወጡ_*

*_💦በመጨረሻም በእግዚአብሔር ቸርነት በቅዱሳን ተራዳይነት በክቡራን አባቶቻችን ፀሎተ ቡራኬ ምክር ተግሳፅ ተቀብለን መርሐግብራችንን እናጠናቅቃለን_💕💕💕💕💕💕💞💕*

_*💦📖 ሁለት ወይም ሶስት በስሜ በሚሰበሰቡበት  በዚያ በመካከላቸው እሆናለሁ ማቴ 18÷20*_

_*እግዚአብሔር በቸርነቱ በምህረቱ አይለየን አሜን ቅድስ አገራችን ኢትዮጵያን ህዝቦቿን ይጠብቅልን*_🤲🏻🤲🏻🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹

_*💦💦አስጀምሮ እንዲያስፈፅመን የአምላክነቱ ቅዱስ ፈቃድ ይሁንልን አሜን🤲🏻🌺🌺🌺🌺🌺✝️*_

     *_ወስብሃት ለእግዚአብሔር_*

☘️☘️☘️☘️☘️🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌹🌹🌹🌹🌹
https://chat.whatsapp.com/0cOFnM7cIi28ZP2WYmcntA

BY ተወዳጅ መዝሙሮች




Share with your friend now:
tgoop.com/mahtebetube/3822

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The best encrypted messaging apps Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation. Just at this time, Bitcoin and the broader crypto market have dropped to new 2022 lows. The Bitcoin price has tanked 10 percent dropping to $20,000. On the other hand, the altcoin space is witnessing even more brutal correction. Bitcoin has dropped nearly 60 percent year-to-date and more than 70 percent since its all-time high in November 2021. Today, we will address Telegram channels and how to use them for maximum benefit. Judge Hui described Ng as inciting others to “commit a massacre” with three posts teaching people to make “toxic chlorine gas bombs,” target police stations, police quarters and the city’s metro stations. This offence was “rather serious,” the court said.
from us


Telegram ተወዳጅ መዝሙሮች
FROM American