MANBABEMULUYADERGAL Telegram 1950
ተገለጠ

ህዝቡ ተደስቶ - ነፃነት አግኝቶ፣
መንገድ ሲለቁለት - በአንድነት ወጥቶ።
አምሮ ነው የታየው - በፈጸመው ተግባር፣
ከባለስልጣናት ነው - የጎደለው ምግባር።
.....
በቂ ምስክር ነው - ህዝቡ ካልተነካ፣
በዘረኝነት መንፈስ - ልቡ ካልተለካ።
ሁሉን ነገር ትቶ - ሁሉም በያለበት፣
በፍቅር ተባብሮ - ሠርቶ ካሳየበት።
መንግስት ለጥቅሙ - ጣልቃ ካልገባበት፣
ያለበትን ድርሻ - ማድረግ ከቻለበት።
ጥምቀት አሳይቷል - ህዝቡ እራሱን ችሎ፣
ማምለክ እንደሚችል - መብቱን ተቀብሎ።
...
ብናምንም ባናምንም - ኢትዮጵያ ያጣችው፣
ሰላም መሆን ስትችል - እንዲህ የተቀጣችው።
ከላይ ሰው አጥታ ነው - ህዝቡን ተመልክቶ፣
ወደፊት ሚመራት - በእኩልነት ዳኝቶ።
....
አሁን ግን ለጊዜው - በዓለም መድረክ ወጥቶ፣
የሚታይ ነውና - ጥምቀት በዓል ጎልቶ።
ለስማቸው ሲሉ - ይሆናል ዝም ያሉት፣
በዓሉ ሲያልፍ ነው - ሤራ ሚቀጥሉት።
ህዝቡም በመዘንጋት - የያዘውን ለቆ፣
ሲገኝ ነው ሚሞተው - በሤራቸው ወድቆ።
...
በጥምቀቱ መንፈስ - ሁላችን በንቃት፣
በአንድነት ካልታየን - ለፍሬ ለመብቃት።
አይቀር መሆናችን - የመንግስት መጫወቻ፣
እኛ የሚያዛልቀን - አብሮ መኖር ብቻ።
ስለዚህ ህዝቤ ሆይ - አጉላው ውበትህን፣
ከጥምቀትም አልፎ - አቆየው መብትህን።
ልክ እንደ ቤት መብራት - ሲያሰኘው አብርቶ፣
የሚያጠፋህ አትሁን - መንግስት አስፈራርቶ።
ብርሃንህን ሳትለቅ - የአንድነትህን ማማ፣
ኢትዮጵያን ዝቅ አድርግ - ሚሉህን አትስማ።

መወ
January 20, 2023



tgoop.com/manbabemuluyadergal/1950
Create:
Last Update:

ተገለጠ

ህዝቡ ተደስቶ - ነፃነት አግኝቶ፣
መንገድ ሲለቁለት - በአንድነት ወጥቶ።
አምሮ ነው የታየው - በፈጸመው ተግባር፣
ከባለስልጣናት ነው - የጎደለው ምግባር።
.....
በቂ ምስክር ነው - ህዝቡ ካልተነካ፣
በዘረኝነት መንፈስ - ልቡ ካልተለካ።
ሁሉን ነገር ትቶ - ሁሉም በያለበት፣
በፍቅር ተባብሮ - ሠርቶ ካሳየበት።
መንግስት ለጥቅሙ - ጣልቃ ካልገባበት፣
ያለበትን ድርሻ - ማድረግ ከቻለበት።
ጥምቀት አሳይቷል - ህዝቡ እራሱን ችሎ፣
ማምለክ እንደሚችል - መብቱን ተቀብሎ።
...
ብናምንም ባናምንም - ኢትዮጵያ ያጣችው፣
ሰላም መሆን ስትችል - እንዲህ የተቀጣችው።
ከላይ ሰው አጥታ ነው - ህዝቡን ተመልክቶ፣
ወደፊት ሚመራት - በእኩልነት ዳኝቶ።
....
አሁን ግን ለጊዜው - በዓለም መድረክ ወጥቶ፣
የሚታይ ነውና - ጥምቀት በዓል ጎልቶ።
ለስማቸው ሲሉ - ይሆናል ዝም ያሉት፣
በዓሉ ሲያልፍ ነው - ሤራ ሚቀጥሉት።
ህዝቡም በመዘንጋት - የያዘውን ለቆ፣
ሲገኝ ነው ሚሞተው - በሤራቸው ወድቆ።
...
በጥምቀቱ መንፈስ - ሁላችን በንቃት፣
በአንድነት ካልታየን - ለፍሬ ለመብቃት።
አይቀር መሆናችን - የመንግስት መጫወቻ፣
እኛ የሚያዛልቀን - አብሮ መኖር ብቻ።
ስለዚህ ህዝቤ ሆይ - አጉላው ውበትህን፣
ከጥምቀትም አልፎ - አቆየው መብትህን።
ልክ እንደ ቤት መብራት - ሲያሰኘው አብርቶ፣
የሚያጠፋህ አትሁን - መንግስት አስፈራርቶ።
ብርሃንህን ሳትለቅ - የአንድነትህን ማማ፣
ኢትዮጵያን ዝቅ አድርግ - ሚሉህን አትስማ።

መወ
January 20, 2023

BY የመፅሐፍ አለም 🇪🇹🇹


Share with your friend now:
tgoop.com/manbabemuluyadergal/1950

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau. Hashtags Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. Channel login must contain 5-32 characters Done! Now you’re the proud owner of a Telegram channel. The next step is to set up and customize your channel.
from us


Telegram የመፅሐፍ አለም 🇪🇹🇹
FROM American