MANBABEMULUYADERGAL Telegram 1963
ስንቶቻችን ይህን ግጥም እናስታውሳለን? ድራማው ቀድሞ በግጥም በመነገሩ ካመነው ይልቅ ያላመነው ነበር የበዛው።


አብይና ጸዲ

አንድ ዓይነት ባይሆንም - ለእኛ የሚያወሩት፣
ሲደዋወሉ ነው - ግልጹን ሚናገሩት።
እኛጋ ባይደርስም - በድንገት ተጠልፎ፣
አገኘን ወሬውን - በግጥም ተጽፎ።

ጸዲ ተማጸነ - አብይን ፈልጎ፣
ከኢትዮጵያ ጣቢያ - ደብቆ ሸሽጎ።
የላከው ደብዳቤ - ተሽሎ ካለፈው፣
ለስለስ አድርጎ ነው - መልዕክቱን የጻፈው።
እስቲ ላካፍላችሁ - የተባባሉትን፣
ድንገት ተልኮልኝ - እኔ ያነበብኩትን።

ጸዲ፡  አይበቃም ወይ ዱላው - እየተዋወቅን?
         ለሁለት ተያይዘን - በትግል አለቅን።

አብይ፡ ቆየ ከነገርኩህ - እጅህን ስጥና፣
          መቃወምን አቁም - የእኔን ብልጽግና።

ጸዲ፡   የአንተ ብልጽግና - ሥልጣኔን ወስዶታል፣
          ህገ መንግስቱን ግን - አለቅም ብሎታል።
                  
አብይ፡  ሥልጣን በቃኝ ብላ - ወደ እኔ መጥታለች፣
           አታያትም በቃ - ከእጅህ አምልጣለች።
           የያዝኩት አጥብቄ - ከወያኔ ወስጄ፤
           ህገ መንግስቱን ነው - ማየው እንደ ልጄ።
           በእሱ የተነሳ ነው - እዚህ የደረስኩት፣
           እኔም ተራዬ ነው - መፍታት እንደቻልኩት።

ጸዲ፡    እኛው አሳድገን - በገዛ ቤታችን፣
           ተወረሰ በአንተ - ሁሉ ንብረታችን።
           አንተን ለማስወጣት - ከቤታችን ቶሎ፣
            አይቀር እንመጣለን - እዛው አራት ኪሎ።

አብይ፡  ሞክራችሁ ነበር - ደርሳችሁ ደርሳችሁ፣
            ቡና ሳትጠጡ - ምንድን መለሳችሁ?
            እንደው በድጋሚ - ከምትለፉ ብዬ፣
            መጣሁ ወደ እናንተ - ጦሬን አስከትዬ።
            በሰላም አስገቡኝ - ብዬ ስነግራችሁ፣
            አራት ዓመት ሞላኝ - እምቢ እንዳላችሁ።
            በቀረበ እርቀት - መቀሌ ይታየኛል፣
            እዛ መደበቂያ - ዋሻ የት ያገኛል?

ጸዲ፡      "አወይ አንተ ግደፍ" - ልቤን አታስቆጣ፣
             ከተደበቅኹበት - ወጥቼ እንዳልመጣ።

አብይ፡    ከተደበቀበት - ጸዲን ወጥቶ ካየሁ፣
             እኔ በበኩሌ - እጅግ በጣም ቆየሁ።
             ይልቅ እጅህን ስጥ - አቁም ጦርነቱን፣
             በቃን ማለት እወቅ - ተቀበል ሽንፈቱን።

ጸዲ፡      ቦታ ካላገኘን - ካልተጋራን ሥልጣን፣
             እንታገላለን - ናና አንተ አስወጣን።
             
አብይ፡    አይቀርም ይሆናል - ወንበሬን የሚሻ፣
             እኔ አሳጣዋለሁ - መግቢያና መድረሻ።
             በአንተ ካላሳየሁ - ሌላው አንተን አይቶ፣
             ይኮርጅ ይሆናል - ትዕቢትህን ቆይቶ።

ጸዲ፡      ዝም ያልካቸው ሰዎች - የተማሩት ከእኔ፣
             ይባሉ አይደለም ወይ - ዛሬ ኦነግ ሸኔ።
             
አብይ፡    ከሃዲዎች ናቸው - አይቀርም ለእነሱ፣
             ምቀጣበት በትር - በፍጥነት መድረሱ።

ጸዲ፡      እሱን እንኳን ተወው - በእነሱ ጭፍጨፋ፣
             የስንቱ አማራ - ምስኪን ሕይወት ጠፋ።

አብይ፡    አስመሳይ ነህ አንተ - አማራን ገለኸው፣
             ሌላ ታወራለህ - የአንተን ሸፍነኸው።

ጸዲ፡     ሁለታችንም ነን - አማራን ምንጠላው፣
            ሥልጣን እንዳይቀማን - ቀድመን የምንበላው።
            አንተም ልክ እንደ እኛ - አማራን ጥለሃል፣
            ባስተማርንህ መንገድ - ማስወገድ ይዘሃል።

እየተባባሉ - ክርክር ቢያበዙም፣
መፍትሄ የሚሆን - ምንም ፈርጥ አልያዙም።
በአማራ የተነሳ - ምስጢር ሳያወጡ፣
ከመገናኛቸው - ከመስመሩ ወጡ።

መክብብ
September 27, 2022            



tgoop.com/manbabemuluyadergal/1963
Create:
Last Update:

ስንቶቻችን ይህን ግጥም እናስታውሳለን? ድራማው ቀድሞ በግጥም በመነገሩ ካመነው ይልቅ ያላመነው ነበር የበዛው።


አብይና ጸዲ

አንድ ዓይነት ባይሆንም - ለእኛ የሚያወሩት፣
ሲደዋወሉ ነው - ግልጹን ሚናገሩት።
እኛጋ ባይደርስም - በድንገት ተጠልፎ፣
አገኘን ወሬውን - በግጥም ተጽፎ።

ጸዲ ተማጸነ - አብይን ፈልጎ፣
ከኢትዮጵያ ጣቢያ - ደብቆ ሸሽጎ።
የላከው ደብዳቤ - ተሽሎ ካለፈው፣
ለስለስ አድርጎ ነው - መልዕክቱን የጻፈው።
እስቲ ላካፍላችሁ - የተባባሉትን፣
ድንገት ተልኮልኝ - እኔ ያነበብኩትን።

ጸዲ፡  አይበቃም ወይ ዱላው - እየተዋወቅን?
         ለሁለት ተያይዘን - በትግል አለቅን።

አብይ፡ ቆየ ከነገርኩህ - እጅህን ስጥና፣
          መቃወምን አቁም - የእኔን ብልጽግና።

ጸዲ፡   የአንተ ብልጽግና - ሥልጣኔን ወስዶታል፣
          ህገ መንግስቱን ግን - አለቅም ብሎታል።
                  
አብይ፡  ሥልጣን በቃኝ ብላ - ወደ እኔ መጥታለች፣
           አታያትም በቃ - ከእጅህ አምልጣለች።
           የያዝኩት አጥብቄ - ከወያኔ ወስጄ፤
           ህገ መንግስቱን ነው - ማየው እንደ ልጄ።
           በእሱ የተነሳ ነው - እዚህ የደረስኩት፣
           እኔም ተራዬ ነው - መፍታት እንደቻልኩት።

ጸዲ፡    እኛው አሳድገን - በገዛ ቤታችን፣
           ተወረሰ በአንተ - ሁሉ ንብረታችን።
           አንተን ለማስወጣት - ከቤታችን ቶሎ፣
            አይቀር እንመጣለን - እዛው አራት ኪሎ።

አብይ፡  ሞክራችሁ ነበር - ደርሳችሁ ደርሳችሁ፣
            ቡና ሳትጠጡ - ምንድን መለሳችሁ?
            እንደው በድጋሚ - ከምትለፉ ብዬ፣
            መጣሁ ወደ እናንተ - ጦሬን አስከትዬ።
            በሰላም አስገቡኝ - ብዬ ስነግራችሁ፣
            አራት ዓመት ሞላኝ - እምቢ እንዳላችሁ።
            በቀረበ እርቀት - መቀሌ ይታየኛል፣
            እዛ መደበቂያ - ዋሻ የት ያገኛል?

ጸዲ፡      "አወይ አንተ ግደፍ" - ልቤን አታስቆጣ፣
             ከተደበቅኹበት - ወጥቼ እንዳልመጣ።

አብይ፡    ከተደበቀበት - ጸዲን ወጥቶ ካየሁ፣
             እኔ በበኩሌ - እጅግ በጣም ቆየሁ።
             ይልቅ እጅህን ስጥ - አቁም ጦርነቱን፣
             በቃን ማለት እወቅ - ተቀበል ሽንፈቱን።

ጸዲ፡      ቦታ ካላገኘን - ካልተጋራን ሥልጣን፣
             እንታገላለን - ናና አንተ አስወጣን።
             
አብይ፡    አይቀርም ይሆናል - ወንበሬን የሚሻ፣
             እኔ አሳጣዋለሁ - መግቢያና መድረሻ።
             በአንተ ካላሳየሁ - ሌላው አንተን አይቶ፣
             ይኮርጅ ይሆናል - ትዕቢትህን ቆይቶ።

ጸዲ፡      ዝም ያልካቸው ሰዎች - የተማሩት ከእኔ፣
             ይባሉ አይደለም ወይ - ዛሬ ኦነግ ሸኔ።
             
አብይ፡    ከሃዲዎች ናቸው - አይቀርም ለእነሱ፣
             ምቀጣበት በትር - በፍጥነት መድረሱ።

ጸዲ፡      እሱን እንኳን ተወው - በእነሱ ጭፍጨፋ፣
             የስንቱ አማራ - ምስኪን ሕይወት ጠፋ።

አብይ፡    አስመሳይ ነህ አንተ - አማራን ገለኸው፣
             ሌላ ታወራለህ - የአንተን ሸፍነኸው።

ጸዲ፡     ሁለታችንም ነን - አማራን ምንጠላው፣
            ሥልጣን እንዳይቀማን - ቀድመን የምንበላው።
            አንተም ልክ እንደ እኛ - አማራን ጥለሃል፣
            ባስተማርንህ መንገድ - ማስወገድ ይዘሃል።

እየተባባሉ - ክርክር ቢያበዙም፣
መፍትሄ የሚሆን - ምንም ፈርጥ አልያዙም።
በአማራ የተነሳ - ምስጢር ሳያወጡ፣
ከመገናኛቸው - ከመስመሩ ወጡ።

መክብብ
September 27, 2022            

BY የመፅሐፍ አለም 🇪🇹🇹


Share with your friend now:
tgoop.com/manbabemuluyadergal/1963

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Hashtags The SUCK Channel on Telegram, with a message saying some content has been removed by the police. Photo: Telegram screenshot. Telegram is a leading cloud-based instant messages platform. It became popular in recent years for its privacy, speed, voice and video quality, and other unmatched features over its main competitor Whatsapp. How to Create a Private or Public Channel on Telegram? Deputy District Judge Peter Hui sentenced computer technician Ng Man-ho on Thursday, a month after the 27-year-old, who ran a Telegram group called SUCK Channel, was found guilty of seven charges of conspiring to incite others to commit illegal acts during the 2019 extradition bill protests and subsequent months.
from us


Telegram የመፅሐፍ አለም 🇪🇹🇹
FROM American