MEAZASENAY Telegram 5290
“ልጄ ሆይ፥ እምነትሽ አድኖሻል፤ በሰላም ሂጂ ከሥቃይሽም ተፈወሽ አላት።” /ማር 5÷34/

"እምነት" በኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን አስተምህሮ እግዚአብሔር ከፅንሰቱ እስከ እርገቱ ድረስ በምድር ላይ ሰው ሆኖ በፈቃዱቨ ያደረገውን ሁሉ ማመን መቀበል ሳያጎድሉ በምልዐት መቀበል ነው (ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ መድልተ ጽድቅ ቅጽ 1) የሰው ልጅ ውድቀቱ መነሳቱ በእምነት ማጣት እና ማግኘት ነው።

አስቀድሞ እግዚአብሔር የሰው ልጅ ሲፈጥረው እንደራሱ አድሮጎ በተፈጠረለት ማንነቱ በንፅሕናው ተፈጥሮ መልካምና ክፍውን ይለይ ዘንድ ነፃ ፍቃድ ሰጥቶ ፈጠው ከእርሱ በፈት የተፈጠሩት ፍጥረታት ሁሉ አዳም የእግዚአብሔር ስራ አይቶ በመድነቅ ከእግዚአብሔር ጋር በእምነት በታማኝነት አንድላይ ይኖሩ ዘንድ ፍጥረታት ተፈጠሩለት እግዚአብሔር ከዚህ ከተፈጠረለት ማንነት እንዳይወጣ አሰቀድሞ " ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ ነገር ግን መልካም እና ክፍውን ከሚያሳውቀው ዛፍ አትብላ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህ በማለት አዞት " ግን ከእግዚአብሔር ይልቅ የሴጣንን ምክር ሰምቶ አምኖ ሞትን በራሱ ላይ አመጣ የቀደመችው ሔዋን ሴጣንን አምና ሞትን  በእራሷና ከአብራኩ ካስገኛት አዳም ሞትን አመጣች።

ዳግማዊቷ ሔዋን ድንግል ማርያም ግን መጀመርያ ሞት በመጣበት መንገድ የእምነት ማጣት ትሞላ ዘንድ ቀድማ የሴጣንን ምክር በተቀበለችው ሔዋን  ፍንታ የመላኩን ቃል በእምነት በመቀበል ለፈጣሪ ያለንን እምነት መለሰችልን። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በእምነት በመኖራቸው የእምነታቸውን ፍሬ ያፈሩ እና በሕይወታቸው ሁሉን የእግዚአብሔር  ቻይነት የመሰከሩ እሩስም ታማኝነታቸውን በበረከት የመሰከረላቸው አሉ ከእንዚህም ውስጥ የመጥምቁ እናት ቅድስት ኤልሳቤጥ ናት እስከ  እርጅናዋ ዘመን ድረስ እግዚአብሔር ስታገለግል የኖረች የካህኑ ዘካርያስ ሚስት ኤልሳቤት ታሪኳ በሉቃ 1÷5 ተፅፎ እናገኛለች ኤልሳቤጥ በዘመኗ ሁሉ እግዚአብሔር ባይሰጣትም ልጅ እንደሚሰጣት አንድ ቀን አምና የእግዚአብሔር ሁሉ ቻይነት እመሰከረች ኖረች።

እግዚአብሔር የኤልሳቤጥን እሱን አምና ለዘመናት ሳታማርር መኖሯን አይቶ ጌታን የሚያጠምቀውን መጥምቁ ዮሐንስን ሰጥቷት እምነቷን መሰከረላት ይህ ሁሉ የሆነው በኤልሳቤጥ በእምነት መኖር ነው። ሰማዕታት የእግዚአብሔርን ክብር እየመሰከሩ በርሃብ እርሱን ምግብ አርገው ሁሉን  እንደማያሳጣቸው እየመሰከሩ ኖሩ እግዚአብሔር በገባላቸው ቃልኪዳን ዘወትር ፍጥረታትን በስማቸው እየመገበ እምነታቸውን መሰከረላቸው።

(ማቴ 20÷22) ተፅፎ የምናገኘው አንድ ታሪክ አለ ከአስራ ሁለት ዓመት ጀምሮ ደም ይፈሳት የነበረች ሴት ብዙ ባለመዳኒቶች ጋር ገንዘቧን የጨረሰች ግን የገንዘቧ ማለቅ ደሟ መፍሰሱን ያላስለቀቀላት" ያልቆመላት ሴት። ይች ሴት ክርስቶስን ልብሱን የነካው እንደሆነ እፈወሳለሁ ብላ በእምነት አምና ቀረበች ዳሰሰችውም ዳነች። ክርስቶስ ልጄ ሆይ አይዞሽ እምነትሽ አድኖሻል ብሎ መሰከረላት። ይህች ሴት የክርስቶስን በስጋ ውስጥ ሳይታይ ያለውን ሁሉን ቻይነት አምና ሊፈውሳት እንደሚችል አምላክነቱን በእምነት መሰከረች። ክርስቶስ በማይታየው እምነቷ የሚታየውን በሽታዋን በመፈወስ እምነቷን መሰከረላት።

ወዳጆቼ ብዙ የሚታይ በሽታ ይዞን ይሆናል እንደ ዘመኑ ሰው የመግደል በሽታ አልቅሶ እስካለየነው ደስታ የማይሰማን የመሆን በሽታ ፍቅርን በመግፍት አንጂ በተጠላን ልክ የማይገኝ ሲመሰለን በትውልድ ውስጥ ጥላቻ እየጫሩ የመኖር ይህ ሁሉ የሚታይ የግፍ ውጤት ሊቆም ያልቻለው የማይታየው እምነት ስለሌለን ፈጣሪ ሳይሆን ሴጣን እየመሰከረልን እየኖርን እንገኛል። ስለዚህ ፈጣሪ እንዲመሰክርልን ወደ እርሱ እንመለስ።



tgoop.com/meazasenay/5290
Create:
Last Update:

“ልጄ ሆይ፥ እምነትሽ አድኖሻል፤ በሰላም ሂጂ ከሥቃይሽም ተፈወሽ አላት።” /ማር 5÷34/

"እምነት" በኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስትያን አስተምህሮ እግዚአብሔር ከፅንሰቱ እስከ እርገቱ ድረስ በምድር ላይ ሰው ሆኖ በፈቃዱቨ ያደረገውን ሁሉ ማመን መቀበል ሳያጎድሉ በምልዐት መቀበል ነው (ዲያቆን ያረጋል አበጋዝ መድልተ ጽድቅ ቅጽ 1) የሰው ልጅ ውድቀቱ መነሳቱ በእምነት ማጣት እና ማግኘት ነው።

አስቀድሞ እግዚአብሔር የሰው ልጅ ሲፈጥረው እንደራሱ አድሮጎ በተፈጠረለት ማንነቱ በንፅሕናው ተፈጥሮ መልካምና ክፍውን ይለይ ዘንድ ነፃ ፍቃድ ሰጥቶ ፈጠው ከእርሱ በፈት የተፈጠሩት ፍጥረታት ሁሉ አዳም የእግዚአብሔር ስራ አይቶ በመድነቅ ከእግዚአብሔር ጋር በእምነት በታማኝነት አንድላይ ይኖሩ ዘንድ ፍጥረታት ተፈጠሩለት እግዚአብሔር ከዚህ ከተፈጠረለት ማንነት እንዳይወጣ አሰቀድሞ " ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ ነገር ግን መልካም እና ክፍውን ከሚያሳውቀው ዛፍ አትብላ ከእርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለህ በማለት አዞት " ግን ከእግዚአብሔር ይልቅ የሴጣንን ምክር ሰምቶ አምኖ ሞትን በራሱ ላይ አመጣ የቀደመችው ሔዋን ሴጣንን አምና ሞትን  በእራሷና ከአብራኩ ካስገኛት አዳም ሞትን አመጣች።

ዳግማዊቷ ሔዋን ድንግል ማርያም ግን መጀመርያ ሞት በመጣበት መንገድ የእምነት ማጣት ትሞላ ዘንድ ቀድማ የሴጣንን ምክር በተቀበለችው ሔዋን  ፍንታ የመላኩን ቃል በእምነት በመቀበል ለፈጣሪ ያለንን እምነት መለሰችልን። በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በእምነት በመኖራቸው የእምነታቸውን ፍሬ ያፈሩ እና በሕይወታቸው ሁሉን የእግዚአብሔር  ቻይነት የመሰከሩ እሩስም ታማኝነታቸውን በበረከት የመሰከረላቸው አሉ ከእንዚህም ውስጥ የመጥምቁ እናት ቅድስት ኤልሳቤጥ ናት እስከ  እርጅናዋ ዘመን ድረስ እግዚአብሔር ስታገለግል የኖረች የካህኑ ዘካርያስ ሚስት ኤልሳቤት ታሪኳ በሉቃ 1÷5 ተፅፎ እናገኛለች ኤልሳቤጥ በዘመኗ ሁሉ እግዚአብሔር ባይሰጣትም ልጅ እንደሚሰጣት አንድ ቀን አምና የእግዚአብሔር ሁሉ ቻይነት እመሰከረች ኖረች።

እግዚአብሔር የኤልሳቤጥን እሱን አምና ለዘመናት ሳታማርር መኖሯን አይቶ ጌታን የሚያጠምቀውን መጥምቁ ዮሐንስን ሰጥቷት እምነቷን መሰከረላት ይህ ሁሉ የሆነው በኤልሳቤጥ በእምነት መኖር ነው። ሰማዕታት የእግዚአብሔርን ክብር እየመሰከሩ በርሃብ እርሱን ምግብ አርገው ሁሉን  እንደማያሳጣቸው እየመሰከሩ ኖሩ እግዚአብሔር በገባላቸው ቃልኪዳን ዘወትር ፍጥረታትን በስማቸው እየመገበ እምነታቸውን መሰከረላቸው።

(ማቴ 20÷22) ተፅፎ የምናገኘው አንድ ታሪክ አለ ከአስራ ሁለት ዓመት ጀምሮ ደም ይፈሳት የነበረች ሴት ብዙ ባለመዳኒቶች ጋር ገንዘቧን የጨረሰች ግን የገንዘቧ ማለቅ ደሟ መፍሰሱን ያላስለቀቀላት" ያልቆመላት ሴት። ይች ሴት ክርስቶስን ልብሱን የነካው እንደሆነ እፈወሳለሁ ብላ በእምነት አምና ቀረበች ዳሰሰችውም ዳነች። ክርስቶስ ልጄ ሆይ አይዞሽ እምነትሽ አድኖሻል ብሎ መሰከረላት። ይህች ሴት የክርስቶስን በስጋ ውስጥ ሳይታይ ያለውን ሁሉን ቻይነት አምና ሊፈውሳት እንደሚችል አምላክነቱን በእምነት መሰከረች። ክርስቶስ በማይታየው እምነቷ የሚታየውን በሽታዋን በመፈወስ እምነቷን መሰከረላት።

ወዳጆቼ ብዙ የሚታይ በሽታ ይዞን ይሆናል እንደ ዘመኑ ሰው የመግደል በሽታ አልቅሶ እስካለየነው ደስታ የማይሰማን የመሆን በሽታ ፍቅርን በመግፍት አንጂ በተጠላን ልክ የማይገኝ ሲመሰለን በትውልድ ውስጥ ጥላቻ እየጫሩ የመኖር ይህ ሁሉ የሚታይ የግፍ ውጤት ሊቆም ያልቻለው የማይታየው እምነት ስለሌለን ፈጣሪ ሳይሆን ሴጣን እየመሰከረልን እየኖርን እንገኛል። ስለዚህ ፈጣሪ እንዲመሰክርልን ወደ እርሱ እንመለስ።

BY መዓዛ ሠናይ


Share with your friend now:
tgoop.com/meazasenay/5290

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

“Hey degen, are you stressed? Just let it all out,” he wrote, along with a link to join the group. How to create a business channel on Telegram? (Tutorial) For crypto enthusiasts, there was the “gm” app, a self-described “meme app” which only allowed users to greet each other with “gm,” or “good morning,” a common acronym thrown around on Crypto Twitter and Discord. But the gm app was shut down back in September after a hacker reportedly gained access to user data. Hui said the messages, which included urging the disruption of airport operations, were attempts to incite followers to make use of poisonous, corrosive or flammable substances to vandalize police vehicles, and also called on others to make weapons to harm police. Clear
from us


Telegram መዓዛ ሠናይ
FROM American