MERKEZUNA Telegram 684
🎓 የሚራሱል አንቢያእ ኮርስ የመዝጊያ ፕሮግራም ዛሬ በኢማሙ አህመድ መስጂድ በልዩ ድምቀት ተካሂዷል። በፕሮግራሙ ላይ የኮርሱ አስተማሪ የሆኑ መሻይኾች ጠቃሚ መልዕክቶችን ያስተላለፉ ሲሆን፤ ተማሪዎችም ድንቅ በሆነ መልኩ ከቀሰሙትን ዕውቀት ለታዳሚው አቋድሰዋል። በፕሮግራሙ መደምደሚያ ላይ ላስተማሩ መሻይኾችና ብልጫ ላሳዩ ተማሪዎች ሽልማትና ሰርተፊኬት ተበርክቷል። አላህ ኮርሱን ቀጣይና ሙስሊሙን የሚጠቅም ያድርገው። ተሳታፊዎችን በሙሉ አላህ ይቀበላቸው፤ ተጠቃሚም ያድርጋቸው።

ወልሐምዱሊላሂ ረቢል ዓለሚን

ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር
ነሐሴ 19/2016 ዓ.ል
አዲስ አበባ
____
🕌 ibnu Mas'oud islamic Center
@merkezuna



tgoop.com/merkezuna/684
Create:
Last Update:

🎓 የሚራሱል አንቢያእ ኮርስ የመዝጊያ ፕሮግራም ዛሬ በኢማሙ አህመድ መስጂድ በልዩ ድምቀት ተካሂዷል። በፕሮግራሙ ላይ የኮርሱ አስተማሪ የሆኑ መሻይኾች ጠቃሚ መልዕክቶችን ያስተላለፉ ሲሆን፤ ተማሪዎችም ድንቅ በሆነ መልኩ ከቀሰሙትን ዕውቀት ለታዳሚው አቋድሰዋል። በፕሮግራሙ መደምደሚያ ላይ ላስተማሩ መሻይኾችና ብልጫ ላሳዩ ተማሪዎች ሽልማትና ሰርተፊኬት ተበርክቷል። አላህ ኮርሱን ቀጣይና ሙስሊሙን የሚጠቅም ያድርገው። ተሳታፊዎችን በሙሉ አላህ ይቀበላቸው፤ ተጠቃሚም ያድርጋቸው።

ወልሐምዱሊላሂ ረቢል ዓለሚን

ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር
ነሐሴ 19/2016 ዓ.ል
አዲስ አበባ
____
🕌 ibnu Mas'oud islamic Center
@merkezuna

BY ኢብኑ መስኡድ ኢስላሚክ ሴንተር – አዲስ አበባ ibnu Mas'oud islamic center













Share with your friend now:
tgoop.com/merkezuna/684

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The SUCK Channel on Telegram, with a message saying some content has been removed by the police. Photo: Telegram screenshot. To upload a logo, click the Menu icon and select “Manage Channel.” In a new window, hit the Camera icon. During the meeting with TSE Minister Edson Fachin, Perekopsky also mentioned the TSE channel on the platform as one of the firm's key success stories. Launched as part of the company's commitments to tackle the spread of fake news in Brazil, the verified channel has attracted more than 184,000 members in less than a month. Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. Done! Now you’re the proud owner of a Telegram channel. The next step is to set up and customize your channel.
from us


Telegram ኢብኑ መስኡድ ኢስላሚክ ሴንተር – አዲስ አበባ ibnu Mas'oud islamic center
FROM American