MERKEZUNA Telegram 690
🎓 የሚራሱል አንቢያእ ኮርስ የመዝጊያ ፕሮግራም ዛሬ በኢማሙ አህመድ መስጂድ በልዩ ድምቀት ተካሂዷል። በፕሮግራሙ ላይ የኮርሱ አስተማሪ የሆኑ መሻይኾች ጠቃሚ መልዕክቶችን ያስተላለፉ ሲሆን፤ ተማሪዎችም ድንቅ በሆነ መልኩ ከቀሰሙትን ዕውቀት ለታዳሚው አቋድሰዋል። በፕሮግራሙ መደምደሚያ ላይ ላስተማሩ መሻይኾችና ብልጫ ላሳዩ ተማሪዎች ሽልማትና ሰርተፊኬት ተበርክቷል። አላህ ኮርሱን ቀጣይና ሙስሊሙን የሚጠቅም ያድርገው። ተሳታፊዎችን በሙሉ አላህ ይቀበላቸው፤ ተጠቃሚም ያድርጋቸው።

ወልሐምዱሊላሂ ረቢል ዓለሚን

ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር
ነሐሴ 19/2016 ዓ.ል
አዲስ አበባ
____
🕌 ibnu Mas'oud islamic Center
@merkezuna



tgoop.com/merkezuna/690
Create:
Last Update:

🎓 የሚራሱል አንቢያእ ኮርስ የመዝጊያ ፕሮግራም ዛሬ በኢማሙ አህመድ መስጂድ በልዩ ድምቀት ተካሂዷል። በፕሮግራሙ ላይ የኮርሱ አስተማሪ የሆኑ መሻይኾች ጠቃሚ መልዕክቶችን ያስተላለፉ ሲሆን፤ ተማሪዎችም ድንቅ በሆነ መልኩ ከቀሰሙትን ዕውቀት ለታዳሚው አቋድሰዋል። በፕሮግራሙ መደምደሚያ ላይ ላስተማሩ መሻይኾችና ብልጫ ላሳዩ ተማሪዎች ሽልማትና ሰርተፊኬት ተበርክቷል። አላህ ኮርሱን ቀጣይና ሙስሊሙን የሚጠቅም ያድርገው። ተሳታፊዎችን በሙሉ አላህ ይቀበላቸው፤ ተጠቃሚም ያድርጋቸው።

ወልሐምዱሊላሂ ረቢል ዓለሚን

ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር
ነሐሴ 19/2016 ዓ.ል
አዲስ አበባ
____
🕌 ibnu Mas'oud islamic Center
@merkezuna

BY ኢብኑ መስኡድ ኢስላሚክ ሴንተር – አዲስ አበባ ibnu Mas'oud islamic center













Share with your friend now:
tgoop.com/merkezuna/690

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

2How to set up a Telegram channel? (A step-by-step tutorial) In 2018, Telegram’s audience reached 200 million people, with 500,000 new users joining the messenger every day. It was launched for iOS on 14 August 2013 and Android on 20 October 2013. Hashtags Members can post their voice notes of themselves screaming. Interestingly, the group doesn’t allow to post anything else which might lead to an instant ban. As of now, there are more than 330 members in the group. Joined by Telegram's representative in Brazil, Alan Campos, Perekopsky noted the platform was unable to cater to some of the TSE requests due to the company's operational setup. But Perekopsky added that these requests could be studied for future implementation.
from us


Telegram ኢብኑ መስኡድ ኢስላሚክ ሴንተር – አዲስ አበባ ibnu Mas'oud islamic center
FROM American