MERKEZUNA Telegram 698
ለአዳሪ የቁርአን ሒፍዝ ፈላጊዎች

በኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ስር የሚገኘው የዳሩል ሒጅራ (ደረቶ) ቅርንጫፍ የቁርኣን ሒፍዝ ማዕከል ለ2017/1446 ሒ የሒፍዝ አዳሪ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል።ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት ብቻ በአካል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

ፆታ ወንድ

👉 የጤና ሁኔታ፡- ከተላላፊ በሽታ የፀዳና ጤነኛ

👉 ስነ-ምግባሩ ጥሩ የሆነ ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

👉 እድሜው ከ13 እስከ 20 የሆነ

👉 የመርከዙን ህግጋት አክብሮ መማር የሚችልና አላማ ያለው

👉 በመርከዙ የተቀመጠውን የወጪ መጋራት የሚችል

👉 የተማረውን ለማህበረሰብ ለማስተማር ዝግጁ የሆነ

👉 የመግቢያ ፈተና ማለፍ የሚችል

                  ማሳሰቢያ
‐ ተመዝጋቢዎች ለምዝገባ ስትመጡ ከወላጅ ወይም ወኪል ጋር መምጣት አለባቸው

‐ የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው መስከረም 04-01-2017 አ.ል ከጠዋቱ 4:00 ጀምሮ ሲሆን ቦታውን ለምዝገባ ስትመጡ የምናሳውቅ ይሆናል።

‐ ለምዝገባ ስትመጡ የወላጅ/ወኪል ፎቶ (የተማሪ እና የወላጅ) እና መታወቂያ ኮፒ እንዳይረሡ።

የምዝገባ ቦታ፡– ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር 18 (አዲስ አበባ) ስልክ ወይም

- ደረቶ ቅርንጫፍ (ኬንቴሪ) ስልክ 0983045369

ለተጨማሪ መረጃ +251911591442/+251912091966

ቴሌግራም:‐ @Ibnuesmael  ወይም  @webaje1

በኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር የወርጂ ማህበረሰብ ዳዕዋ አስተባባሪ ኮሚቴ

_
🕌 ibnu Mas'oud islamic Center
Addis Ababa, Ethiopia



tgoop.com/merkezuna/698
Create:
Last Update:

ለአዳሪ የቁርአን ሒፍዝ ፈላጊዎች

በኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር ስር የሚገኘው የዳሩል ሒጅራ (ደረቶ) ቅርንጫፍ የቁርኣን ሒፍዝ ማዕከል ለ2017/1446 ሒ የሒፍዝ አዳሪ ተማሪዎችን ተቀብሎ ለማስተማር ዝግጅቱን አጠናቋል።ስለሆነም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መስፈርቶች የምታሟሉ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት ብቻ በአካል መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን።

ፆታ ወንድ

👉 የጤና ሁኔታ፡- ከተላላፊ በሽታ የፀዳና ጤነኛ

👉 ስነ-ምግባሩ ጥሩ የሆነ ለዚህም ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

👉 እድሜው ከ13 እስከ 20 የሆነ

👉 የመርከዙን ህግጋት አክብሮ መማር የሚችልና አላማ ያለው

👉 በመርከዙ የተቀመጠውን የወጪ መጋራት የሚችል

👉 የተማረውን ለማህበረሰብ ለማስተማር ዝግጁ የሆነ

👉 የመግቢያ ፈተና ማለፍ የሚችል

                  ማሳሰቢያ
‐ ተመዝጋቢዎች ለምዝገባ ስትመጡ ከወላጅ ወይም ወኪል ጋር መምጣት አለባቸው

‐ የመግቢያ ፈተና የሚሰጠው መስከረም 04-01-2017 አ.ል ከጠዋቱ 4:00 ጀምሮ ሲሆን ቦታውን ለምዝገባ ስትመጡ የምናሳውቅ ይሆናል።

‐ ለምዝገባ ስትመጡ የወላጅ/ወኪል ፎቶ (የተማሪ እና የወላጅ) እና መታወቂያ ኮፒ እንዳይረሡ።

የምዝገባ ቦታ፡– ኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር 18 (አዲስ አበባ) ስልክ ወይም

- ደረቶ ቅርንጫፍ (ኬንቴሪ) ስልክ 0983045369

ለተጨማሪ መረጃ +251911591442/+251912091966

ቴሌግራም:‐ @Ibnuesmael  ወይም  @webaje1

በኢብኑ መስዑድ ኢስላሚክ ሴንተር የወርጂ ማህበረሰብ ዳዕዋ አስተባባሪ ኮሚቴ

_
🕌 ibnu Mas'oud islamic Center
Addis Ababa, Ethiopia

BY ኢብኑ መስኡድ ኢስላሚክ ሴንተር – አዲስ አበባ ibnu Mas'oud islamic center




Share with your friend now:
tgoop.com/merkezuna/698

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

On June 7, Perekopsky met with Brazilian President Jair Bolsonaro, an avid user of the platform. According to the firm's VP, the main subject of the meeting was "freedom of expression." "Doxxing content is forbidden on Telegram and our moderators routinely remove such content from around the world," said a spokesman for the messaging app, Remi Vaughn. Image: Telegram. “[The defendant] could not shift his criminal liability,” Hui said. Step-by-step tutorial on desktop:
from us


Telegram ኢብኑ መስኡድ ኢስላሚክ ሴንተር – አዲስ አበባ ibnu Mas'oud islamic center
FROM American