MESERETMEDIA Telegram 822
ከ890 በላይ እስረኞች በምግብ እና ውሀ ብክለት ታመሙ፣ ሟቾችም እንዳሉ ተሰምቷል

(መሠረት ሚድያ)- በደቡብ ወሎ ኮምቦልቻ ከተማ አቅራቢያ 'ጮሬሳ' ተብሎ በሚጠራው ካምፕ ውስጥ ከ890 በላይ የፖለቲካ እስረኞች በምግብ እና በውሃ ብክለት ምክንያት መታመማቸው ታውቋል።

መሠረት ሚድያ ከእስረኞች ቤተሰቦች የደረሰው መረጃ እንደሚጠቁመው እስካሁን ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ እስረኞች መሞታቸውም ተረጋግጧል።

በሽታው የተቀሰቀሰው በዚህ ሳምንት የካቲት 6/2017 ዓ/ም መሆኑን የተናገሩት የታሳሪ ቤተሰቦች ለእስረኞቹ የሚቀርበው ውሃ ከወንዝ እየተቀዳ በመሆኑ ለበሽታው ምክንያት ሳይሆን አይቀርም ብለዋል።

ወደ እስረኞች ካምፕ ከፌደራል ፖሊስ እና ከመከላከያ ሰራዊት አባላት ውጭ መግባት የተከለከለ በመሆኑ  የሕክምና አገልግሎት ማገኘት እንዳልቻሉም ቤተሰቦቻቸው ጨምረው ተናግረዋል።

እስረኞቹ በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሰውን የፋኖን ኃይል ትደግፋላችሁ በሚል ከመስከረም ወር ጀምሮ ከተለያዩ የአማራ ክልል ወረዳዎች በማሰባሰብ ከኮምቦልቻ ከተማ ወጣ ብሎ በሚገኛው ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ ታስረው እንደሚገኙ ቤተሰቦቻቸው ተናግረዋል።

ከእስረኞቹ ውስጥ 220ዎቹ ፍርድ ቤት ቀርበው ዋስትና የተፈቀደላቸው ቢሆንም ታሳሪዎቹን የተረከበው የፌደራል ፖሊስ እስረኞቹን መልቀቅ የሚችለው መከላከያ እንጂ ፍርድ ቤት አይደለም በሚል ሊለቃቸው ፍቃደኛ ሳይሆን ቀርቷል ተብሏል።

መረጃን ከመሠረት!

@MeseretMedia



tgoop.com/meseretmedia/822
Create:
Last Update:

ከ890 በላይ እስረኞች በምግብ እና ውሀ ብክለት ታመሙ፣ ሟቾችም እንዳሉ ተሰምቷል

(መሠረት ሚድያ)- በደቡብ ወሎ ኮምቦልቻ ከተማ አቅራቢያ 'ጮሬሳ' ተብሎ በሚጠራው ካምፕ ውስጥ ከ890 በላይ የፖለቲካ እስረኞች በምግብ እና በውሃ ብክለት ምክንያት መታመማቸው ታውቋል።

መሠረት ሚድያ ከእስረኞች ቤተሰቦች የደረሰው መረጃ እንደሚጠቁመው እስካሁን ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ እስረኞች መሞታቸውም ተረጋግጧል።

በሽታው የተቀሰቀሰው በዚህ ሳምንት የካቲት 6/2017 ዓ/ም መሆኑን የተናገሩት የታሳሪ ቤተሰቦች ለእስረኞቹ የሚቀርበው ውሃ ከወንዝ እየተቀዳ በመሆኑ ለበሽታው ምክንያት ሳይሆን አይቀርም ብለዋል።

ወደ እስረኞች ካምፕ ከፌደራል ፖሊስ እና ከመከላከያ ሰራዊት አባላት ውጭ መግባት የተከለከለ በመሆኑ  የሕክምና አገልግሎት ማገኘት እንዳልቻሉም ቤተሰቦቻቸው ጨምረው ተናግረዋል።

እስረኞቹ በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሰውን የፋኖን ኃይል ትደግፋላችሁ በሚል ከመስከረም ወር ጀምሮ ከተለያዩ የአማራ ክልል ወረዳዎች በማሰባሰብ ከኮምቦልቻ ከተማ ወጣ ብሎ በሚገኛው ወታደራዊ ካምፕ ውስጥ ታስረው እንደሚገኙ ቤተሰቦቻቸው ተናግረዋል።

ከእስረኞቹ ውስጥ 220ዎቹ ፍርድ ቤት ቀርበው ዋስትና የተፈቀደላቸው ቢሆንም ታሳሪዎቹን የተረከበው የፌደራል ፖሊስ እስረኞቹን መልቀቅ የሚችለው መከላከያ እንጂ ፍርድ ቤት አይደለም በሚል ሊለቃቸው ፍቃደኛ ሳይሆን ቀርቷል ተብሏል።

መረጃን ከመሠረት!

@MeseretMedia

BY Meseret Media




Share with your friend now:
tgoop.com/meseretmedia/822

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

The main design elements of your Telegram channel include a name, bio (brief description), and avatar. Your bio should be: Content is editable within two days of publishing Telegram has announced a number of measures aiming to tackle the spread of disinformation through its platform in Brazil. These features are part of an agreement between the platform and the country's authorities ahead of the elections in October. 4How to customize a Telegram channel? While some crypto traders move toward screaming as a coping mechanism, many mental health experts have argued that “scream therapy” is pseudoscience. Scientific research or no, it obviously feels good.
from us


Telegram Meseret Media
FROM American