MESERETMEDIA Telegram 827
በአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ወቅት በጅምላ የታሰሩ ወጣቶች እስከ 20 ሺህ ብር ከፍለው እየተለቀቁ መሆኑ ታወቀ

(መሠረት ሚድያ)- እሁድ እለት የተጠናቀቀው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ስብሰባ ከመጀመሩ በፊት ባሉት ቀናት አዲስ አበባ ውስጥ የታሰሩ ወጣቶች ገንዘብ ከፍለው እየተለቀቁ መሆኑ ታውቋል።

እነዚህ ልደታ አካባቢ በአፈሳ መልክ የታሰሩ ወጣቶች ጦር ሀይሎች አካባቢ ታስረው የቆዩ ሲሆን አሁን ላይ እስከ 20 ሺህ ብር እየከፈሉ፣ ሌሎቹ ደግሞ ለህዳሴ ግድብ የ2 ሺህ ብር ቦንድ እንዲገዙ እየተደረጉ መለቀቃቸውን መሠረት ሚድያ ከታሳሪዎቹ እና ቤተሰቦቻቸው ሰምቷል።

"በስብሰባው ምክንያት ተሰብስባቹ ተቀመጣችሁ ተብለው ቁጭ ብለው ከሚበሉበት በረንዳ የታፈሱት ባለፈው እሮብ ነበር" የሚለው አንድ የመረጃ ምንጫችን ከትናንት ጀምሮ የተወሰኑት እየተፈቱ መሆኑን ተናግሯል።

"ቦንድ ያልገዙት ተቀምጠው እኛ ወጣን" ያለን ደግሞ ለቦንድ 2 ሺህ ከፍሎ ነፃ የወጣ ግለሰብ ነው።

ከሰሞኑ እንደ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ያሉ ተቋማት ከእስር ተፈቺዎችን እና ተገልጋዮችን ለማገልገል ወይም ከእስር ለመልቀቅ የ 500 ብር የህዳሴ ግድብ ቦንድ በግዴታ እያስገዙ እንደሆነም ለማወቅ ችለናል።

መረጃን ከመሠረት!

@MeseretMedia



tgoop.com/meseretmedia/827
Create:
Last Update:

በአፍሪካ ህብረት ስብሰባ ወቅት በጅምላ የታሰሩ ወጣቶች እስከ 20 ሺህ ብር ከፍለው እየተለቀቁ መሆኑ ታወቀ

(መሠረት ሚድያ)- እሁድ እለት የተጠናቀቀው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ስብሰባ ከመጀመሩ በፊት ባሉት ቀናት አዲስ አበባ ውስጥ የታሰሩ ወጣቶች ገንዘብ ከፍለው እየተለቀቁ መሆኑ ታውቋል።

እነዚህ ልደታ አካባቢ በአፈሳ መልክ የታሰሩ ወጣቶች ጦር ሀይሎች አካባቢ ታስረው የቆዩ ሲሆን አሁን ላይ እስከ 20 ሺህ ብር እየከፈሉ፣ ሌሎቹ ደግሞ ለህዳሴ ግድብ የ2 ሺህ ብር ቦንድ እንዲገዙ እየተደረጉ መለቀቃቸውን መሠረት ሚድያ ከታሳሪዎቹ እና ቤተሰቦቻቸው ሰምቷል።

"በስብሰባው ምክንያት ተሰብስባቹ ተቀመጣችሁ ተብለው ቁጭ ብለው ከሚበሉበት በረንዳ የታፈሱት ባለፈው እሮብ ነበር" የሚለው አንድ የመረጃ ምንጫችን ከትናንት ጀምሮ የተወሰኑት እየተፈቱ መሆኑን ተናግሯል።

"ቦንድ ያልገዙት ተቀምጠው እኛ ወጣን" ያለን ደግሞ ለቦንድ 2 ሺህ ከፍሎ ነፃ የወጣ ግለሰብ ነው።

ከሰሞኑ እንደ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ያሉ ተቋማት ከእስር ተፈቺዎችን እና ተገልጋዮችን ለማገልገል ወይም ከእስር ለመልቀቅ የ 500 ብር የህዳሴ ግድብ ቦንድ በግዴታ እያስገዙ እንደሆነም ለማወቅ ችለናል።

መረጃን ከመሠረት!

@MeseretMedia

BY Meseret Media




Share with your friend now:
tgoop.com/meseretmedia/827

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Write your hashtags in the language of your target audience. Telegram offers a powerful toolset that allows businesses to create and manage channels, groups, and bots to broadcast messages, engage in conversations, and offer reliable customer support via bots. Add the logo from your device. Adjust the visible area of your image. Congratulations! Now your Telegram channel has a face Click “Save”.! While some crypto traders move toward screaming as a coping mechanism, many mental health experts have argued that “scream therapy” is pseudoscience. Scientific research or no, it obviously feels good. Public channels are public to the internet, regardless of whether or not they are subscribed. A public channel is displayed in search results and has a short address (link).
from us


Telegram Meseret Media
FROM American