MINBERTV Telegram 15643
ኢትዮጵያዊያኑ ጅብሪል አደም እና ቀመሪያ ወሊድ በቁርኣን ሒፍዝ እና በአዛን ውድድር ሦስተኛ ደረጃ በማግኘት አሸናፊ ሆኑ

በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሔደው ሁለተኛው ዓለም አቀፍ የቁርኣን እና አዛን ውድድር፤ ኢትዮጵያዊያኑ ጅብሪል አደም በአዛን እንዲሁም ቀመሪያ ወሊድ ደግሞ በቁርኣን ሒፍዝ ውድድር ሦስተኛ ደረጃ በማግኘት በውድድሩ ከአሸናፊዎች መካከል ሆነዋል።

ከማለዳ ጀምሮ በተካሔደው ውድድር በወንዶች ቁርኣን ሒፍዝ ውድድር አንደኛ ደረጃ ያገኘው የየመኑ ሙሐመድ አህዋጂ ነው። የኳታሩ ዩሱፍ ሁለተኛ እና አሕመድ በሺር ከአሜሪካ ሦስተኛ ሆነው ውድድሩን አጠናቀዋል።

በሴቶች ቁርኣን ሒፍዝ አንደኛ የወጣችው የየመኗ ተወዳዳሪ ሩቂያ ሳሊህ ቃሲም ሆናለች። ነሲም ጂናውጂ ከአልጄሪያ ሁለተኛ እና ኢትዮጵያዊቷ ቀመሪያ ወሊድ ሦስተኛ ደረጃ አግኝተዋል።

በሌላኛው ውድድር በአዛን አንደኛ የወጣው ሙሐመድ አቡበከር ከኢንዶኔዥያ ነው። ዑመር ደራን ከቱርክ ሁለተኛ እና ጂብሪል አደም ከኢትዮጵያ ሦስተኛ በመሆን የውድድሩ አሸናፊ ሆነዋል።

በቲላዋ ዘርፍ አንደኛ ዓብዱረዛቅ አል ሻዊ ከግብፅ፣ ሁለተተኛ ከራር ለይሰ ከኢራቅ እንዲሁም ሦስተኛ አሕመድ ገምዳን ከየመን ሆነዋል። (ሚንበር ቲቪ)



tgoop.com/minbertv/15643
Create:
Last Update:

ኢትዮጵያዊያኑ ጅብሪል አደም እና ቀመሪያ ወሊድ በቁርኣን ሒፍዝ እና በአዛን ውድድር ሦስተኛ ደረጃ በማግኘት አሸናፊ ሆኑ

በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሔደው ሁለተኛው ዓለም አቀፍ የቁርኣን እና አዛን ውድድር፤ ኢትዮጵያዊያኑ ጅብሪል አደም በአዛን እንዲሁም ቀመሪያ ወሊድ ደግሞ በቁርኣን ሒፍዝ ውድድር ሦስተኛ ደረጃ በማግኘት በውድድሩ ከአሸናፊዎች መካከል ሆነዋል።

ከማለዳ ጀምሮ በተካሔደው ውድድር በወንዶች ቁርኣን ሒፍዝ ውድድር አንደኛ ደረጃ ያገኘው የየመኑ ሙሐመድ አህዋጂ ነው። የኳታሩ ዩሱፍ ሁለተኛ እና አሕመድ በሺር ከአሜሪካ ሦስተኛ ሆነው ውድድሩን አጠናቀዋል።

በሴቶች ቁርኣን ሒፍዝ አንደኛ የወጣችው የየመኗ ተወዳዳሪ ሩቂያ ሳሊህ ቃሲም ሆናለች። ነሲም ጂናውጂ ከአልጄሪያ ሁለተኛ እና ኢትዮጵያዊቷ ቀመሪያ ወሊድ ሦስተኛ ደረጃ አግኝተዋል።

በሌላኛው ውድድር በአዛን አንደኛ የወጣው ሙሐመድ አቡበከር ከኢንዶኔዥያ ነው። ዑመር ደራን ከቱርክ ሁለተኛ እና ጂብሪል አደም ከኢትዮጵያ ሦስተኛ በመሆን የውድድሩ አሸናፊ ሆነዋል።

በቲላዋ ዘርፍ አንደኛ ዓብዱረዛቅ አል ሻዊ ከግብፅ፣ ሁለተተኛ ከራር ለይሰ ከኢራቅ እንዲሁም ሦስተኛ አሕመድ ገምዳን ከየመን ሆነዋል። (ሚንበር ቲቪ)

BY Minber TV













Share with your friend now:
tgoop.com/minbertv/15643

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Co-founder of NFT renting protocol Rentable World emiliano.eth shared the group Tuesday morning on Twitter, calling out the "degenerate" community, or crypto obsessives that engage in high-risk trading. The channel also called on people to turn out for illegal assemblies and listed the things that participants should bring along with them, showing prior planning was in the works for riots. The messages also incited people to hurl toxic gas bombs at police and MTR stations, he added. Your posting frequency depends on the topic of your channel. If you have a news channel, it’s OK to publish new content every day (or even every hour). For other industries, stick with 2-3 large posts a week. bank east asia october 20 kowloon 2How to set up a Telegram channel? (A step-by-step tutorial)
from us


Telegram Minber TV
FROM American