MINBERTV Telegram 15647
ኢትዮጵያዊያኑ ጅብሪል አደም እና ቀመሪያ ወሊድ በቁርኣን ሒፍዝ እና በአዛን ውድድር ሦስተኛ ደረጃ በማግኘት አሸናፊ ሆኑ

በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሔደው ሁለተኛው ዓለም አቀፍ የቁርኣን እና አዛን ውድድር፤ ኢትዮጵያዊያኑ ጅብሪል አደም በአዛን እንዲሁም ቀመሪያ ወሊድ ደግሞ በቁርኣን ሒፍዝ ውድድር ሦስተኛ ደረጃ በማግኘት በውድድሩ ከአሸናፊዎች መካከል ሆነዋል።

ከማለዳ ጀምሮ በተካሔደው ውድድር በወንዶች ቁርኣን ሒፍዝ ውድድር አንደኛ ደረጃ ያገኘው የየመኑ ሙሐመድ አህዋጂ ነው። የኳታሩ ዩሱፍ ሁለተኛ እና አሕመድ በሺር ከአሜሪካ ሦስተኛ ሆነው ውድድሩን አጠናቀዋል።

በሴቶች ቁርኣን ሒፍዝ አንደኛ የወጣችው የየመኗ ተወዳዳሪ ሩቂያ ሳሊህ ቃሲም ሆናለች። ነሲም ጂናውጂ ከአልጄሪያ ሁለተኛ እና ኢትዮጵያዊቷ ቀመሪያ ወሊድ ሦስተኛ ደረጃ አግኝተዋል።

በሌላኛው ውድድር በአዛን አንደኛ የወጣው ሙሐመድ አቡበከር ከኢንዶኔዥያ ነው። ዑመር ደራን ከቱርክ ሁለተኛ እና ጂብሪል አደም ከኢትዮጵያ ሦስተኛ በመሆን የውድድሩ አሸናፊ ሆነዋል።

በቲላዋ ዘርፍ አንደኛ ዓብዱረዛቅ አል ሻዊ ከግብፅ፣ ሁለተተኛ ከራር ለይሰ ከኢራቅ እንዲሁም ሦስተኛ አሕመድ ገምዳን ከየመን ሆነዋል። (ሚንበር ቲቪ)



tgoop.com/minbertv/15647
Create:
Last Update:

ኢትዮጵያዊያኑ ጅብሪል አደም እና ቀመሪያ ወሊድ በቁርኣን ሒፍዝ እና በአዛን ውድድር ሦስተኛ ደረጃ በማግኘት አሸናፊ ሆኑ

በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሔደው ሁለተኛው ዓለም አቀፍ የቁርኣን እና አዛን ውድድር፤ ኢትዮጵያዊያኑ ጅብሪል አደም በአዛን እንዲሁም ቀመሪያ ወሊድ ደግሞ በቁርኣን ሒፍዝ ውድድር ሦስተኛ ደረጃ በማግኘት በውድድሩ ከአሸናፊዎች መካከል ሆነዋል።

ከማለዳ ጀምሮ በተካሔደው ውድድር በወንዶች ቁርኣን ሒፍዝ ውድድር አንደኛ ደረጃ ያገኘው የየመኑ ሙሐመድ አህዋጂ ነው። የኳታሩ ዩሱፍ ሁለተኛ እና አሕመድ በሺር ከአሜሪካ ሦስተኛ ሆነው ውድድሩን አጠናቀዋል።

በሴቶች ቁርኣን ሒፍዝ አንደኛ የወጣችው የየመኗ ተወዳዳሪ ሩቂያ ሳሊህ ቃሲም ሆናለች። ነሲም ጂናውጂ ከአልጄሪያ ሁለተኛ እና ኢትዮጵያዊቷ ቀመሪያ ወሊድ ሦስተኛ ደረጃ አግኝተዋል።

በሌላኛው ውድድር በአዛን አንደኛ የወጣው ሙሐመድ አቡበከር ከኢንዶኔዥያ ነው። ዑመር ደራን ከቱርክ ሁለተኛ እና ጂብሪል አደም ከኢትዮጵያ ሦስተኛ በመሆን የውድድሩ አሸናፊ ሆነዋል።

በቲላዋ ዘርፍ አንደኛ ዓብዱረዛቅ አል ሻዊ ከግብፅ፣ ሁለተተኛ ከራር ለይሰ ከኢራቅ እንዲሁም ሦስተኛ አሕመድ ገምዳን ከየመን ሆነዋል። (ሚንበር ቲቪ)

BY Minber TV













Share with your friend now:
tgoop.com/minbertv/15647

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Hui said the time period and nature of some offences “overlapped” and thus their prison terms could be served concurrently. The judge ordered Ng to be jailed for a total of six years and six months. On Tuesday, some local media outlets included Sing Tao Daily cited sources as saying the Hong Kong government was considering restricting access to Telegram. Privacy Commissioner for Personal Data Ada Chung told to the Legislative Council on Monday that government officials, police and lawmakers remain the targets of “doxxing” despite a privacy law amendment last year that criminalised the malicious disclosure of personal information. The SUCK Channel on Telegram, with a message saying some content has been removed by the police. Photo: Telegram screenshot. A Telegram channel is used for various purposes, from sharing helpful content to implementing a business strategy. In addition, you can use your channel to build and improve your company image, boost your sales, make profits, enhance customer loyalty, and more. The court said the defendant had also incited people to commit public nuisance, with messages calling on them to take part in rallies and demonstrations including at Hong Kong International Airport, to block roads and to paralyse the public transportation system. Various forms of protest promoted on the messaging platform included general strikes, lunchtime protests and silent sit-ins.
from us


Telegram Minber TV
FROM American