tgoop.com/ort13/12612
Create:
Last Update:
Last Update:
[ † ጥር ፳፭ [ 25 ] ቀን የሚከበሩ ዓመታዊ የቅዱሳን በዓላት ]
፩. ቅዱስ መርቆሬዎስ ሰማዕተ ሮሜ
፪. ቅዱሳን ባስልዮስና ጎርጎርዮስ
፫. ብፁዕ አባ ዼጥሮስ ጽሙድ [ለምጽዋት ራሱን የሸጠ አባት]
፬. ቅዱስ ሰብስትያኖስ ሰማዕት
፭. ቅዱስ አስኪላ ሰማዕት
[ † ወርሐዊ በዓላት ]
፩. ቅዱስ አበከረዙን ሰማዕት
፪. ቅዱስ ዱማድዮስ ሶርያዊ
፫. ቅድስት ቴክላ ሐዋርያዊት
፬. አቡነ አቢብ
፭. አባ አቡፋና
† " የሚበልጠውን ትንሳኤ እንዲያገኙ እስከ ሞት ድረስ ተደበደቡ:: ሌሎችም መዘበቻ በመሆንና በመገረፍ ከዚህም በላይ በእስራትና በወኅኒ ተፈተኑ:: በድንጋይ ተወግረው ሞቱ:: ተፈተኑ: በመጋዝ ተሰነጠቁ: በሰይፍ ተገድለው ሞቱ:: ሁሉን እያጡ: መከራን እየተቀበሉ: እየተጨነቁ: የበግና የፍየል ሌጦ ለብሰው ዞሩ:: ዓለም አልተገባቸውምና . . . " † [ ዕብ.፲፩፥፴፭ ]
† ወስብሐት ለእግዚአብሔር †
† ወለወላዲቱ ድንግል †
† ወለመስቀሉ ክቡር †
[ ዲ/ን ዮርዳኖስ አበበ ]
† † †
▬▬▬▬▬ ▬▬▬ ▬▬▬▬▬
💖 🕊 💖
BY ኦርቶዶክስ እወቅ እንዳትሆን መናፍቅ
Share with your friend now:
tgoop.com/ort13/12612