"ንጹሕ ምንጭ ኢትዮጵያ" የተሰኘው ዐውደ ርእይ በቅዱስ ፓትርያርኩ ጉብኝትና ቡራኬ ተጠናቀቀ !
በሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት አዘጋጅነት የተሰናደው "ንጹሕ ምንጭ ኢትዮጵያ" የተሰኘው ልዩ ታሪካዊ ዐውደ ርእይ ከሚያዝያ 5 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 9 ቀናት ለዕይታ ቀርቦ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ሐዋርያዊ ጉብኝትና ቡራኬ በትናንትናው ዕለት ሚያዝያ 13 ቀን 2016 ዓ.ም ተጠናቋል።
ዐውደ ርእዩ የቤተ ክርስቲያናችን መንፈሳዊና ትውልዳዊ ሀብቶችን በትንናትናዊ ውበታቸው በአሁናዊ ቅኝት የቀረበበት ፣ ትውልዱን የሚመጥን ሥራዎች የታዩበት ነው ተብሏል።
በመርሐ ግብሩ ላይ ከቅዱስነታቸው ጋር ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ የባሕርዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዓን አባቶች ፣ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የመምሪያ ኃላፊዎች ፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንና ኦርቶዶክሳውያን ተገኝተዋል።
@መረጃው የተዋሕዶ ሚዲያ ነው
@ortodoxtewahedo
በሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት አዘጋጅነት የተሰናደው "ንጹሕ ምንጭ ኢትዮጵያ" የተሰኘው ልዩ ታሪካዊ ዐውደ ርእይ ከሚያዝያ 5 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 9 ቀናት ለዕይታ ቀርቦ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ሐዋርያዊ ጉብኝትና ቡራኬ በትናንትናው ዕለት ሚያዝያ 13 ቀን 2016 ዓ.ም ተጠናቋል።
ዐውደ ርእዩ የቤተ ክርስቲያናችን መንፈሳዊና ትውልዳዊ ሀብቶችን በትንናትናዊ ውበታቸው በአሁናዊ ቅኝት የቀረበበት ፣ ትውልዱን የሚመጥን ሥራዎች የታዩበት ነው ተብሏል።
በመርሐ ግብሩ ላይ ከቅዱስነታቸው ጋር ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ የባሕርዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዓን አባቶች ፣ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የመምሪያ ኃላፊዎች ፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንና ኦርቶዶክሳውያን ተገኝተዋል።
@መረጃው የተዋሕዶ ሚዲያ ነው
@ortodoxtewahedo
tgoop.com/ortodoxtewahedo/21746
Create:
Last Update:
Last Update:
"ንጹሕ ምንጭ ኢትዮጵያ" የተሰኘው ዐውደ ርእይ በቅዱስ ፓትርያርኩ ጉብኝትና ቡራኬ ተጠናቀቀ !
በሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት አዘጋጅነት የተሰናደው "ንጹሕ ምንጭ ኢትዮጵያ" የተሰኘው ልዩ ታሪካዊ ዐውደ ርእይ ከሚያዝያ 5 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 9 ቀናት ለዕይታ ቀርቦ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ሐዋርያዊ ጉብኝትና ቡራኬ በትናንትናው ዕለት ሚያዝያ 13 ቀን 2016 ዓ.ም ተጠናቋል።
ዐውደ ርእዩ የቤተ ክርስቲያናችን መንፈሳዊና ትውልዳዊ ሀብቶችን በትንናትናዊ ውበታቸው በአሁናዊ ቅኝት የቀረበበት ፣ ትውልዱን የሚመጥን ሥራዎች የታዩበት ነው ተብሏል።
በመርሐ ግብሩ ላይ ከቅዱስነታቸው ጋር ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ የባሕርዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዓን አባቶች ፣ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የመምሪያ ኃላፊዎች ፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንና ኦርቶዶክሳውያን ተገኝተዋል።
@መረጃው የተዋሕዶ ሚዲያ ነው
@ortodoxtewahedo
በሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት አዘጋጅነት የተሰናደው "ንጹሕ ምንጭ ኢትዮጵያ" የተሰኘው ልዩ ታሪካዊ ዐውደ ርእይ ከሚያዝያ 5 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 9 ቀናት ለዕይታ ቀርቦ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ሐዋርያዊ ጉብኝትና ቡራኬ በትናንትናው ዕለት ሚያዝያ 13 ቀን 2016 ዓ.ም ተጠናቋል።
ዐውደ ርእዩ የቤተ ክርስቲያናችን መንፈሳዊና ትውልዳዊ ሀብቶችን በትንናትናዊ ውበታቸው በአሁናዊ ቅኝት የቀረበበት ፣ ትውልዱን የሚመጥን ሥራዎች የታዩበት ነው ተብሏል።
በመርሐ ግብሩ ላይ ከቅዱስነታቸው ጋር ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ የባሕርዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዓን አባቶች ፣ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የመምሪያ ኃላፊዎች ፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንና ኦርቶዶክሳውያን ተገኝተዋል።
@መረጃው የተዋሕዶ ሚዲያ ነው
@ortodoxtewahedo
BY ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ
Share with your friend now:
tgoop.com/ortodoxtewahedo/21746