ORTODOXTEWAHEDO Telegram 21748
"ንጹሕ ምንጭ ኢትዮጵያ" የተሰኘው ዐውደ ርእይ በቅዱስ ፓትርያርኩ ጉብኝትና ቡራኬ ተጠናቀቀ !

በሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት አዘጋጅነት የተሰናደው "ንጹሕ ምንጭ ኢትዮጵያ" የተሰኘው ልዩ ታሪካዊ ዐውደ ርእይ ከሚያዝያ 5 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 9 ቀናት ለዕይታ ቀርቦ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ሐዋርያዊ ጉብኝትና ቡራኬ በትናንትናው ዕለት ሚያዝያ 13 ቀን 2016 ዓ.ም ተጠናቋል።

ዐውደ ርእዩ የቤተ ክርስቲያናችን መንፈሳዊና ትውልዳዊ ሀብቶችን በትንናትናዊ ውበታቸው በአሁናዊ ቅኝት የቀረበበት ፣ ትውልዱን የሚመጥን ሥራዎች የታዩበት ነው ተብሏል።

በመርሐ ግብሩ ላይ ከቅዱስነታቸው ጋር ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ የባሕርዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዓን አባቶች ፣ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የመምሪያ ኃላፊዎች ፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንና ኦርቶዶክሳውያን ተገኝተዋል።

@መረጃው የተዋሕዶ ሚዲያ ነው

@ortodoxtewahedo



tgoop.com/ortodoxtewahedo/21748
Create:
Last Update:

"ንጹሕ ምንጭ ኢትዮጵያ" የተሰኘው ዐውደ ርእይ በቅዱስ ፓትርያርኩ ጉብኝትና ቡራኬ ተጠናቀቀ !

በሐመረ ብርሃን የብራና መጻሕፍት ሥራ ድርጅት አዘጋጅነት የተሰናደው "ንጹሕ ምንጭ ኢትዮጵያ" የተሰኘው ልዩ ታሪካዊ ዐውደ ርእይ ከሚያዝያ 5 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 9 ቀናት ለዕይታ ቀርቦ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ ርእሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት ሐዋርያዊ ጉብኝትና ቡራኬ በትናንትናው ዕለት ሚያዝያ 13 ቀን 2016 ዓ.ም ተጠናቋል።

ዐውደ ርእዩ የቤተ ክርስቲያናችን መንፈሳዊና ትውልዳዊ ሀብቶችን በትንናትናዊ ውበታቸው በአሁናዊ ቅኝት የቀረበበት ፣ ትውልዱን የሚመጥን ሥራዎች የታዩበት ነው ተብሏል።

በመርሐ ግብሩ ላይ ከቅዱስነታቸው ጋር ብፁዕ አቡነ አብርሃም የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ የባሕርዳርና የሰሜን ጎጃም አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ፣ ብፁዓን አባቶች ፣ ሊቀ ማእምራን የማነ ዘመንፈስ ቅዱስ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ፣ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት የመምሪያ ኃላፊዎች ፣ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንና ኦርቶዶክሳውያን ተገኝተዋል።

@መረጃው የተዋሕዶ ሚዲያ ነው

@ortodoxtewahedo

BY ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ







Share with your friend now:
tgoop.com/ortodoxtewahedo/21748

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

How to Create a Private or Public Channel on Telegram? The administrator of a telegram group, "Suck Channel," was sentenced to six years and six months in prison for seven counts of incitement yesterday. Clear 3How to create a Telegram channel? During the meeting with TSE Minister Edson Fachin, Perekopsky also mentioned the TSE channel on the platform as one of the firm's key success stories. Launched as part of the company's commitments to tackle the spread of fake news in Brazil, the verified channel has attracted more than 184,000 members in less than a month.
from us


Telegram ኦርቶዶክስ ተዋህዶን እንወቅ
FROM American