...እነዚህ ሰዎች ሲቸግራቸው፣ ሲከፋቸው እና መውጫ ቀዳዳ ሲጠፋቸው ይስታውሱሃል እንጂ በደስታቸውና በስኬታቸው ጊዜ አትታያቸውም፤ የተቸገሩ ጊዜ ከአንተ እርዳታ ለመጠየቅ ፣ የጨነቃቸው ሰሞን ባንተ ለመጽናናት ፣ ዝቅ ያሉ ሲመስላቸው ባንተ ተጠቅመው ወደ ከፍታ ስፍራቸው ለመውጣት ዘወትር ከደጅህ ናቸው። ያገኙ ቀን፣ ያማረባቸው ዕለት፣ በሰዎች በተከበቡ ጊዜ ግን አንተን አያውቁኽም፣ ካጠገባቸው ኾነኽ አያዩህም ፣ እያወራሃቸው አይሰሙኽም፣ እየጠየቅሃቸው አይመልሱልኽም።...
ሜሎሪና ሕይወቴ❤
እያነበባችሁ ነው?
ሜሎሪና ሕይወቴ❤
እያነበባችሁ ነው?
ሜሎሪና ቁጥር 3 (ሜሎሪና - ሕይወቴ) ለአንባቢያን ቀርቧል
“ሜሎሪና” ታሪካዊ የሥነልቡና ልብወለድ የሰው ልጅ ሞትን ለማሸነፍ በሚያረገው ትግል ውስጥ የኢትዮጵያውያንን ቀደምት ጥበብ ሚና የሚተርክና ስለ ኢትዮጵያ ትንሣኤ የሚያወራ ልብወለድ መጽሐፍ ነው ፡፡ በአቀራረቡም #የሥነልቡና_ምክሮችንና ሀሳቦችን
#የሥነ_አመራር ጥበቦችን #ከታሪካዊ_ክስተቶች ጋር አጣምሮ ይዟል ፡፡
ከ"ሜሎሪና" መጽሐፍ የተወሰዱ የሕይወት ምክሮችና እውነታዎች
📕 ‹‹ትልቁ ብቸኝነት ሰውን ማጣት ሳይኾን ራስን ማጣት ነው። በምድር ላይ ራሱን እንዳጣ ሰው ብቸኛ የለም። ራስን ማጣት፥ በኛ ውስጥ ያሉ ችሎታዎቻችንን አቅማችንንና ስሜቶቻችንን ማጣት ነው፡፡ እራሱን ያጣ ሰው በዙሪያው እልፍ ሰዎች ቢሰበስብ እሱ ግን ዘወትር ብቸኛ ነው።››
📕‹‹...ትዝታ ለብዙ ሰው የዕድሜ ዘመን እስር ቤት ነው። ብዙ ሠዎችም ወደፊት መራመድ እየፈለጉ አስሮ የሚይዛቸው በገዛ አዕምሮአቸው ውስጥ ያስቀመጡት የትናንት ታዝታቸው ነው።››
📕‹‹አፍሪካ ውስጥ ‹ሕዝቡ› እንደሚለው ቃል በመሪዎች የተነገደበት ቃል የለም። አንዳንዱ መሪ ሕዝቡ የሚለው የገዛ ራሱን እሳቤ ነው። ሌላው ደግሞ ቤተሰቦቹንና ዘመዶቹ ብቻ ነው ሕዝቡ ብሎ የሚቆጥረው።››
📕‹‹ሰው የሚሞተው ሥጋው ነፍሱን መሸከም ሲያቅተው ነው፡፡ ሥጋችን ደግሞ የሚያረጅም የሚበላሽም ነው፡፡ ነፍስ ልትሞት ካልቻለችና የሚሞተው ሥጋችን ከኾነ፣ለምን ለነፍሳችን የማያረጅና የማይሞት ሥጋ አንሠራላትም››
📕‹‹በህይወት ስትኖር መቼም ቢሆን ኹሉንም ሰው ማስደሰት አትችልም፤ ማወቅና መጠንቀቅ ያለብህ ዋናው ቁም ነገር ማስከፋት የሌለብህን ሰው ለይተህ ማወቁ ላይ ነው።››
ሜሎሪና ሕይወቴ
@psychoet
“ሜሎሪና” ታሪካዊ የሥነልቡና ልብወለድ የሰው ልጅ ሞትን ለማሸነፍ በሚያረገው ትግል ውስጥ የኢትዮጵያውያንን ቀደምት ጥበብ ሚና የሚተርክና ስለ ኢትዮጵያ ትንሣኤ የሚያወራ ልብወለድ መጽሐፍ ነው ፡፡ በአቀራረቡም #የሥነልቡና_ምክሮችንና ሀሳቦችን
#የሥነ_አመራር ጥበቦችን #ከታሪካዊ_ክስተቶች ጋር አጣምሮ ይዟል ፡፡
ከ"ሜሎሪና" መጽሐፍ የተወሰዱ የሕይወት ምክሮችና እውነታዎች
📕 ‹‹ትልቁ ብቸኝነት ሰውን ማጣት ሳይኾን ራስን ማጣት ነው። በምድር ላይ ራሱን እንዳጣ ሰው ብቸኛ የለም። ራስን ማጣት፥ በኛ ውስጥ ያሉ ችሎታዎቻችንን አቅማችንንና ስሜቶቻችንን ማጣት ነው፡፡ እራሱን ያጣ ሰው በዙሪያው እልፍ ሰዎች ቢሰበስብ እሱ ግን ዘወትር ብቸኛ ነው።››
📕‹‹...ትዝታ ለብዙ ሰው የዕድሜ ዘመን እስር ቤት ነው። ብዙ ሠዎችም ወደፊት መራመድ እየፈለጉ አስሮ የሚይዛቸው በገዛ አዕምሮአቸው ውስጥ ያስቀመጡት የትናንት ታዝታቸው ነው።››
📕‹‹አፍሪካ ውስጥ ‹ሕዝቡ› እንደሚለው ቃል በመሪዎች የተነገደበት ቃል የለም። አንዳንዱ መሪ ሕዝቡ የሚለው የገዛ ራሱን እሳቤ ነው። ሌላው ደግሞ ቤተሰቦቹንና ዘመዶቹ ብቻ ነው ሕዝቡ ብሎ የሚቆጥረው።››
📕‹‹ሰው የሚሞተው ሥጋው ነፍሱን መሸከም ሲያቅተው ነው፡፡ ሥጋችን ደግሞ የሚያረጅም የሚበላሽም ነው፡፡ ነፍስ ልትሞት ካልቻለችና የሚሞተው ሥጋችን ከኾነ፣ለምን ለነፍሳችን የማያረጅና የማይሞት ሥጋ አንሠራላትም››
📕‹‹በህይወት ስትኖር መቼም ቢሆን ኹሉንም ሰው ማስደሰት አትችልም፤ ማወቅና መጠንቀቅ ያለብህ ዋናው ቁም ነገር ማስከፋት የሌለብህን ሰው ለይተህ ማወቁ ላይ ነው።››
ሜሎሪና ሕይወቴ
@psychoet
ትላንት ምሳ ሰአት ነው…ሶስት ናቸው… ትልቅ ሮቶ ይዘዋል …ላዳ አስቆሙና ሮቶውን ጫኑና ገቡ…
ከዛ ሩቅ መንገድ ይዘውት ሄዱ…ብዙ ጉራንጉር አስገቡትና የሆነ ቤት ጋር ላይ ሲደርሱ እዚህ ጋር ነን ብለው አስቆሙት
እቃቸውንም ተሸክሞ አወረደና
…ሂሳብ ሲል ...
የለንም አሉት…
ወርዶ ቢለምን ምን ቢል ዝምብለህ ንካው አሉት…
ጭራሽ እንድንከፍልህ ከፈለክ ዝፈንልን አሉት… ዘፈን አልችልም አለ…
በቃ እሺ #እልል በልና እንሰጥሃለን አሉት …ሰርቼ እኮ ነው ለምን ታንገላቱኛላቹ ይህን የሚያክል ሮቶ ጭኜ መኪናዬን ኮሮኮንች ውስጥ ጎድቼ ምንም አትከፍሉኝም ?ቢልም
ጮክ ብለህ #እልልል ካላልክ አንሰጥህም አሉት…
ተናደደና ተውት በቃ ከላይ አገኘዋለው ብሎ እየተሳሳቁበት ሳይቀበላቸው ጥሏቸው ሄደ…
ትንሽ እንደሄደ ከኋላው ስልክ ጠራ… ዞር ሲል Sumsung Not 8+ የተባለ ስልክ አንሱኝ አንሱኝ እያለ እየጮኅ ነው…
መኪናውን ዳር አስያዘና ስልኩን አንስቶት ሃሎ አለ…
ይቅርታ ወንድሜ አንተ ታክሲ ውስጥ ስልክ ጥለን ነበር የሚል ድምፅ ተከተለ…
ማን ልበል? አላቸው … አሁን ያወረድከን ሮቶውን የጫነው ልጆች ነን… እባክህን ስልክ ጥለን ነው
ይሄኔ ይሄ ላዳ ሹፌር ምን ቢል ጥሩ ነው… …
,
,
,
,
,
,
,
አሁን ነዋ #እልልልልል ማለት ብሎ
ጮክ ብሎ ስልክ ጆሮአቸው ላይ
እልልልልልልልል, ልልልልልልልልልል, እልልልልልልልልልል, እልልልልልልል
😂😂
መልካም የስራ ቀን
መመለስ ነበረበት የሚል #ሼር
እርሶ ቢሆኑ ምን ያደርጋሉ ?!
©Fb
ከዛ ሩቅ መንገድ ይዘውት ሄዱ…ብዙ ጉራንጉር አስገቡትና የሆነ ቤት ጋር ላይ ሲደርሱ እዚህ ጋር ነን ብለው አስቆሙት
እቃቸውንም ተሸክሞ አወረደና
…ሂሳብ ሲል ...
የለንም አሉት…
ወርዶ ቢለምን ምን ቢል ዝምብለህ ንካው አሉት…
ጭራሽ እንድንከፍልህ ከፈለክ ዝፈንልን አሉት… ዘፈን አልችልም አለ…
በቃ እሺ #እልል በልና እንሰጥሃለን አሉት …ሰርቼ እኮ ነው ለምን ታንገላቱኛላቹ ይህን የሚያክል ሮቶ ጭኜ መኪናዬን ኮሮኮንች ውስጥ ጎድቼ ምንም አትከፍሉኝም ?ቢልም
ጮክ ብለህ #እልልል ካላልክ አንሰጥህም አሉት…
ተናደደና ተውት በቃ ከላይ አገኘዋለው ብሎ እየተሳሳቁበት ሳይቀበላቸው ጥሏቸው ሄደ…
ትንሽ እንደሄደ ከኋላው ስልክ ጠራ… ዞር ሲል Sumsung Not 8+ የተባለ ስልክ አንሱኝ አንሱኝ እያለ እየጮኅ ነው…
መኪናውን ዳር አስያዘና ስልኩን አንስቶት ሃሎ አለ…
ይቅርታ ወንድሜ አንተ ታክሲ ውስጥ ስልክ ጥለን ነበር የሚል ድምፅ ተከተለ…
ማን ልበል? አላቸው … አሁን ያወረድከን ሮቶውን የጫነው ልጆች ነን… እባክህን ስልክ ጥለን ነው
ይሄኔ ይሄ ላዳ ሹፌር ምን ቢል ጥሩ ነው… …
,
,
,
,
,
,
,
አሁን ነዋ #እልልልልል ማለት ብሎ
ጮክ ብሎ ስልክ ጆሮአቸው ላይ
እልልልልልልልል, ልልልልልልልልልል, እልልልልልልልልልል, እልልልልልልል
😂😂
መልካም የስራ ቀን
መመለስ ነበረበት የሚል #ሼር
እርሶ ቢሆኑ ምን ያደርጋሉ ?!
©Fb
"ይቺ ዓለም የምትፈልግህ ጠቃሚ ነገር አንተ ጋር እንዳለ ስታምን ብቻ ነው፡፡ ባጠቃላይ ዓለም ራስ ወዳድ ናት - ነዋሪዎቿም እንደዛው። ይሳካልህ ብለው መርቀውህ ሲሳካልህ የማይወዱ፣ ሰላም ሁን ብለው ሸኝተውኽ ጥልን የሚመኙልህ፣ ይከናወንልህ ብለው ውድቀትን የሚያስቡልኽ፣ ራሳቸውን ለመጥቀም አንተን የሚጎዱ ሰዎች ብዙዎች ናቸው።"
✍መስፍን እንዳለው
ሜሎሪና - ሕይወቴ
✍መስፍን እንዳለው
ሜሎሪና - ሕይወቴ
ከቻናሉ ቤተሰቦች ምን ያህሎቻችሁ "ሜሎሪና-ሕይወቴ" ን እያነበባችሁ ነው? የመጀመሪያው ዕትም ጥቂት ስለቀረ በሚቀርባችሁ መደብር በተመጣጣኝ ዋጋ ማግኘት ትችላላችሁ።
@psychoet
@psychoet
ሀሙስ 20
#ውሸት
ለምን እንዋሻለን ??? ውሸት ተናጋሪዎችን እንዴት እናውቃለን???
ለምን እንዋሻለን ??
ሀ. ግላዊ ጥቅም ለማግኘት፡– ለምሳሌ ለስራ ስንወዳደር ቃለ መጠየቅ ላይ የተሻለ ደመወዝ እንዲከፈለን አሁን የሚከፈለንን የደመወዝ መጠን ከፍ አድርገን እንናገራለን፡፡
ለ.ቅጣትን ለማስቀረት፡– ህፃናት በወላጆቻቸው እንዳይቀጡ ያጠፉትን ነገር አይናገሩም ወይም አልሰራንም ይላሉ፡፡
ሐ. ሌሎች ስለኛ መልካም እይታ እንዲኖራቸው ፡- ሰዎች ስለኛ ጥሩ የሆነ ግንዛቤ ይኖራቸው ዘንድ ያልሆነውን ሆንን፣ ያላደረግነውን አደረግን ብለን እንናገራለን፡፡
ከላይ የተጠቀሱት የውሸት ዓይነቶች በእኛ ዙሪያ ያጠነጠኑ እና እራሳችንን ለመጥቀም የታለሙ (self oriented) ናቸው፡፡ ሆኖም ግን ለሌላ ሰው ተብለው የሚዋሹ ውሸቶችም አሉ ለምሳሌ፡-
ሀ. ሌሎች ሰዎችን ለመጥቀም፡– እናት ልጇን ከፍርድ ቤት ቅጣት ለመጠበቅ ስትል ወንጀሉ በተፈፀመበት ሰዓት ልጄ እቤት ነው ብላ ልትመሰክር ትችላለች፡፡
ለ. ሰዎች ለማህበራዊ ግንኙነት ሲባልም ይዋሻሉ፡– ጎረቤት እራት ተጋብዘን እዚህ ግባ የማይባለውን ምግብ ጣት ያስቆረጥማል ብለን የምንወጣው ቀጣይ የሚኖረንን ግንኙነት ከግምት ውስጥ በማሰገባት ነው፡፡
ሐ. ሰዎችን ለመጉዳት እንዋሻለን :- ይህ ደግሞ በሌሎች እንዲቀጡ ባልሰሩት ነገር ላይ በሀሰት በመመስከር የሚደረግ ውሸት ነው ፡፡
ሰዎች እንደሁኔታው ዓይነት ውሸቶችን ይዋሻሉ ለምሳሌ #ሮቢንሰን ባጠናው ጥናት ላይ ስራ ለማግኘት ተብሎ ቃለ ምልልስ ላይ የሚዋሽ ውሸትን #83% የሚሆኑ የጥናት ተሳታፊዎች የነበሩት የኮሌጅ ተማሪዎች እንደ ውሸት አይቆጥሩትም፡፡
#ሮዋት ባጠናው ጥናት ደግሞ #40% የሆኑት የጥናቱ ተሳታፊዎች ወደፊት የፍቅር አጋር ይሆናል ብለው ላሰቡት ሰው በመጀመሪያ ግንኙነት ላይ እንደሚዋሹ አረጋግጠዋል፡፡
ሆኖም ግን ምን ያህል የሚሆነው የተሳካ የፍቅር ግንኙነት ኖሮት እንደቀጠለ ጥናቱ የሚለው ነገር ባይኖርም ከላይ በተቀስነው የውሸት ዓይነት ማለትም ሰዎች ስለ እኛ መልካም እይታ እንዲኖራቸው ለማድረግ በሚዋሽ ውሸት ፍፃሜው ያማረ የፍቅር ግንኙነት ሊኖረን አይችልም፡፡
ሌላው በጥናቱ ላይ የተመለከተው ነጥብ ጾታን በተመለከተ የታየ ልዩነት የለም ይህም ማለት ሁለቱም ወንዶችም ሴቶችም በእኩል መጠን ይዋሻሉ፡፡ በእኛስ ሀገር የትኛው የበለጠ ይዋሻል?? #ወንድ ወይስ #ሴት?? መልሱን ለእናንተ ተውኩት፡፡ ተጨማሪ በሌሎች ጥናቶች ላይ እንደተመለከተው ተጫዋች (ማህበራዊ) (Extraverts) ግላዊ (Introvert) ከሆኑት በበለጠ ውሸት እንደሚያዋሹ አመልክተዋል፡፡
ውሸትን እና ውሸታሞኝችን ለመለየት ሰዎች በጥናት የተደገፉ ከቤተ ሙከራ እስከ ውሸትን የማወቂያ መሳሪያ (polygraph) ድረስ ያሉ የተለያዩ ዓይነት ዘዴዎችን ይጠቀማሉ፡፡ ፖሊግራፍን ውሸትን ለማወቅ የሚለካው እንደ ልብ ምትና የመሳሰሉትን አካለዊ ለውጦችን እንደመሆኑ መጠን እንደየ ግለሰቡ ባህሪ ትክክለኝነቱ ሊወሰን ይችላል፡፡ ስሜታቸውን በቀላሉ የሚቆጣጠሩ ሰዎች ውጤቱን ሊያሳስቱ ሲችሉ፤ ድንጉጥ፤ ስሜታዊና ለነገሩ አዲስ የሆኑ ግለሰቦች ደግሞ በተቃራኒው የቀጣፊነት ባህሪ ሊሰጣቸው ይችላል፡፡ አሁን አሁን ግን ከጎንዮሽ ጉዳቱና ከውጤቱ እርግጠኝነት ጋር በተያያዘ ፖሊግራፍ እየቀረ ያለ ቴክኖሎጂ ነው፡፡
ለጊዜው ግን ለእኛ ይሆነን ዘንድ የሰዎችን ባህርይ በማየት እንዴት ውሸታሞችን መለየት እንችላለን የሚለውን እንመለከት፡፡ የተደረጉት ጥናቶች በዋናነት መሰረት ያደረጉት
#ስሜታዊነትን (emotional state)፣
#የወሬያቸውን (የመልዕክቱን) ይዘት (content complexity) እና
#ባህርይን ለመቆጣጠር ከሚደረግ ጥረት (attempted behavioral control) በመነሳት ነው፡፡ ስሜታዊነት ላይ ሰዎች ውሸት ሲያወሩ አንደኛ ውሸት እያወሩ ስለሆነ የጥፋተኝነት ስሜት ይሰማቸዋል፣ ሁለተኛ በውሸቱ ምክንያት ወደፊት በሚያገኙት ጥቅም ደስተኛ ይሆናሉ ወይም ደግሞ ይታወቅብኝ ይሆን በማለት ይፈራሉ፡፡ ከወሬያቸው ይዘት ጋር በተገናኘ ውሸት ተናጋሪዎችን ለመለየት ተናጋሪውን ተደጋጋሚ ጥያቄ በመጠየቅ ተመሳሳይ መልስ እንደመለሰልን ማረጋገጥ እና ለምላስ ወለምታዎች ትኩረት መስጠት እንደ ዘዴ ተቀምጠዋል፡፡
የሰዎችን ባህርይ በማየትም ውሸት ተናጋሪዎችን መለየት እንችላለን #ዲፓውሎ_እና_ሮዘንሀል በጥናታቸው እንዳረጋገጡት ከሆነ ውሸት የሚያወሩ ሰዎች በሚያውሩበት ጊዜ እነዚህን ባህሪዎች አሳይተዋል መረጃውን የሚያስተላልፉለትን ወይም የሚነግሩትን ሰው ዓይን ላለማየት የተለያየ ጥረት ደርጋሉ፣ አላስፈላጊ በሆነ ቦታ ላይ ሊስቁ እና ፈገግ ሊሉ ይችላሉ፣ ተደጋጋሚ የሆነ መንገድ በእጅ ለማስረዳት የእጅ እንቅስቃሴ ያደርጋሉ (ውሸት የማይናገሩ ሰዎች በእጃቸው እንቅስቃሴ ለማስረዳት እንደሚሞክሩ ልብ ይሏል)፣ ፊታቸውን እና ፀጉራቸውን ያካሉ ወይም ይነካሉ፣ በተለያዩ ፊት ለፊት በተቀመጡ ግዑዝ ነገሮች ይጫወታሉ፣ በፍጥነት ያወራሉ፣ ግንባራቸውን እና እጃቸውን ያልባቸዋል፣ ጥያቄ ሲጠየቁ እስኪመልሱ ድረስ ባንጻራዊነት ሰፊ ጊዜ ይወስዳሉ፣ በመሀል አ……ኧ….እም……ያበዛሉ፣ መንተባተብ (ቃላትን መደጋገም፣ ዐረፍተ-ነገሮችን አለመጨረስ፣ የምላስ ወለምታ)እንዲሁም ድንገተኛ የሆነ የድምጽ መጨመርና መቀነስ ይታይባቸዋል፡፡
ሰዎች በተለያየ መንገድ ግንኙነት ፈጥረው ሲያወሩልን ወይም መልዕክት ሲያስተላልፉልን ከላይ ከጠቀስናቸው ምክንያቶች መካከል አንዳንድ ነገሮችን ካየን ውሸታም ብለን ከመፈረጃችን በፊት በእራሳችን መንገድ እና ለምን እንደዋሹን ደግሞ ማጣራት ይኖርብናል፡፡ በዚህች ባጭር ጽሁፍ መሸፈን አልችልም እንጂ ስለ Pathological liars (ህይወታቸው በሙሉ በውሸት ስለተሞላና ውሸት መናገርና ማቆም ስለማይችሉ ውሸት በሽታ ስለሆነባቸው ሰዎች) ጥቂት ባወራ ደስ ባለኝ ነበር፡፡ ነገር ግን ወደፊት ይዤላችሁ እንደምቀርብ ቃል በመግባት የዛሬውን በዚህ ልቋጨው፡፡
ሰላማችሁ ይብዛ………..
©Zepsychologist
@psychoet
#ውሸት
ለምን እንዋሻለን ??? ውሸት ተናጋሪዎችን እንዴት እናውቃለን???
ለምን እንዋሻለን ??
ሀ. ግላዊ ጥቅም ለማግኘት፡– ለምሳሌ ለስራ ስንወዳደር ቃለ መጠየቅ ላይ የተሻለ ደመወዝ እንዲከፈለን አሁን የሚከፈለንን የደመወዝ መጠን ከፍ አድርገን እንናገራለን፡፡
ለ.ቅጣትን ለማስቀረት፡– ህፃናት በወላጆቻቸው እንዳይቀጡ ያጠፉትን ነገር አይናገሩም ወይም አልሰራንም ይላሉ፡፡
ሐ. ሌሎች ስለኛ መልካም እይታ እንዲኖራቸው ፡- ሰዎች ስለኛ ጥሩ የሆነ ግንዛቤ ይኖራቸው ዘንድ ያልሆነውን ሆንን፣ ያላደረግነውን አደረግን ብለን እንናገራለን፡፡
ከላይ የተጠቀሱት የውሸት ዓይነቶች በእኛ ዙሪያ ያጠነጠኑ እና እራሳችንን ለመጥቀም የታለሙ (self oriented) ናቸው፡፡ ሆኖም ግን ለሌላ ሰው ተብለው የሚዋሹ ውሸቶችም አሉ ለምሳሌ፡-
ሀ. ሌሎች ሰዎችን ለመጥቀም፡– እናት ልጇን ከፍርድ ቤት ቅጣት ለመጠበቅ ስትል ወንጀሉ በተፈፀመበት ሰዓት ልጄ እቤት ነው ብላ ልትመሰክር ትችላለች፡፡
ለ. ሰዎች ለማህበራዊ ግንኙነት ሲባልም ይዋሻሉ፡– ጎረቤት እራት ተጋብዘን እዚህ ግባ የማይባለውን ምግብ ጣት ያስቆረጥማል ብለን የምንወጣው ቀጣይ የሚኖረንን ግንኙነት ከግምት ውስጥ በማሰገባት ነው፡፡
ሐ. ሰዎችን ለመጉዳት እንዋሻለን :- ይህ ደግሞ በሌሎች እንዲቀጡ ባልሰሩት ነገር ላይ በሀሰት በመመስከር የሚደረግ ውሸት ነው ፡፡
ሰዎች እንደሁኔታው ዓይነት ውሸቶችን ይዋሻሉ ለምሳሌ #ሮቢንሰን ባጠናው ጥናት ላይ ስራ ለማግኘት ተብሎ ቃለ ምልልስ ላይ የሚዋሽ ውሸትን #83% የሚሆኑ የጥናት ተሳታፊዎች የነበሩት የኮሌጅ ተማሪዎች እንደ ውሸት አይቆጥሩትም፡፡
#ሮዋት ባጠናው ጥናት ደግሞ #40% የሆኑት የጥናቱ ተሳታፊዎች ወደፊት የፍቅር አጋር ይሆናል ብለው ላሰቡት ሰው በመጀመሪያ ግንኙነት ላይ እንደሚዋሹ አረጋግጠዋል፡፡
ሆኖም ግን ምን ያህል የሚሆነው የተሳካ የፍቅር ግንኙነት ኖሮት እንደቀጠለ ጥናቱ የሚለው ነገር ባይኖርም ከላይ በተቀስነው የውሸት ዓይነት ማለትም ሰዎች ስለ እኛ መልካም እይታ እንዲኖራቸው ለማድረግ በሚዋሽ ውሸት ፍፃሜው ያማረ የፍቅር ግንኙነት ሊኖረን አይችልም፡፡
ሌላው በጥናቱ ላይ የተመለከተው ነጥብ ጾታን በተመለከተ የታየ ልዩነት የለም ይህም ማለት ሁለቱም ወንዶችም ሴቶችም በእኩል መጠን ይዋሻሉ፡፡ በእኛስ ሀገር የትኛው የበለጠ ይዋሻል?? #ወንድ ወይስ #ሴት?? መልሱን ለእናንተ ተውኩት፡፡ ተጨማሪ በሌሎች ጥናቶች ላይ እንደተመለከተው ተጫዋች (ማህበራዊ) (Extraverts) ግላዊ (Introvert) ከሆኑት በበለጠ ውሸት እንደሚያዋሹ አመልክተዋል፡፡
ውሸትን እና ውሸታሞኝችን ለመለየት ሰዎች በጥናት የተደገፉ ከቤተ ሙከራ እስከ ውሸትን የማወቂያ መሳሪያ (polygraph) ድረስ ያሉ የተለያዩ ዓይነት ዘዴዎችን ይጠቀማሉ፡፡ ፖሊግራፍን ውሸትን ለማወቅ የሚለካው እንደ ልብ ምትና የመሳሰሉትን አካለዊ ለውጦችን እንደመሆኑ መጠን እንደየ ግለሰቡ ባህሪ ትክክለኝነቱ ሊወሰን ይችላል፡፡ ስሜታቸውን በቀላሉ የሚቆጣጠሩ ሰዎች ውጤቱን ሊያሳስቱ ሲችሉ፤ ድንጉጥ፤ ስሜታዊና ለነገሩ አዲስ የሆኑ ግለሰቦች ደግሞ በተቃራኒው የቀጣፊነት ባህሪ ሊሰጣቸው ይችላል፡፡ አሁን አሁን ግን ከጎንዮሽ ጉዳቱና ከውጤቱ እርግጠኝነት ጋር በተያያዘ ፖሊግራፍ እየቀረ ያለ ቴክኖሎጂ ነው፡፡
ለጊዜው ግን ለእኛ ይሆነን ዘንድ የሰዎችን ባህርይ በማየት እንዴት ውሸታሞችን መለየት እንችላለን የሚለውን እንመለከት፡፡ የተደረጉት ጥናቶች በዋናነት መሰረት ያደረጉት
#ስሜታዊነትን (emotional state)፣
#የወሬያቸውን (የመልዕክቱን) ይዘት (content complexity) እና
#ባህርይን ለመቆጣጠር ከሚደረግ ጥረት (attempted behavioral control) በመነሳት ነው፡፡ ስሜታዊነት ላይ ሰዎች ውሸት ሲያወሩ አንደኛ ውሸት እያወሩ ስለሆነ የጥፋተኝነት ስሜት ይሰማቸዋል፣ ሁለተኛ በውሸቱ ምክንያት ወደፊት በሚያገኙት ጥቅም ደስተኛ ይሆናሉ ወይም ደግሞ ይታወቅብኝ ይሆን በማለት ይፈራሉ፡፡ ከወሬያቸው ይዘት ጋር በተገናኘ ውሸት ተናጋሪዎችን ለመለየት ተናጋሪውን ተደጋጋሚ ጥያቄ በመጠየቅ ተመሳሳይ መልስ እንደመለሰልን ማረጋገጥ እና ለምላስ ወለምታዎች ትኩረት መስጠት እንደ ዘዴ ተቀምጠዋል፡፡
የሰዎችን ባህርይ በማየትም ውሸት ተናጋሪዎችን መለየት እንችላለን #ዲፓውሎ_እና_ሮዘንሀል በጥናታቸው እንዳረጋገጡት ከሆነ ውሸት የሚያወሩ ሰዎች በሚያውሩበት ጊዜ እነዚህን ባህሪዎች አሳይተዋል መረጃውን የሚያስተላልፉለትን ወይም የሚነግሩትን ሰው ዓይን ላለማየት የተለያየ ጥረት ደርጋሉ፣ አላስፈላጊ በሆነ ቦታ ላይ ሊስቁ እና ፈገግ ሊሉ ይችላሉ፣ ተደጋጋሚ የሆነ መንገድ በእጅ ለማስረዳት የእጅ እንቅስቃሴ ያደርጋሉ (ውሸት የማይናገሩ ሰዎች በእጃቸው እንቅስቃሴ ለማስረዳት እንደሚሞክሩ ልብ ይሏል)፣ ፊታቸውን እና ፀጉራቸውን ያካሉ ወይም ይነካሉ፣ በተለያዩ ፊት ለፊት በተቀመጡ ግዑዝ ነገሮች ይጫወታሉ፣ በፍጥነት ያወራሉ፣ ግንባራቸውን እና እጃቸውን ያልባቸዋል፣ ጥያቄ ሲጠየቁ እስኪመልሱ ድረስ ባንጻራዊነት ሰፊ ጊዜ ይወስዳሉ፣ በመሀል አ……ኧ….እም……ያበዛሉ፣ መንተባተብ (ቃላትን መደጋገም፣ ዐረፍተ-ነገሮችን አለመጨረስ፣ የምላስ ወለምታ)እንዲሁም ድንገተኛ የሆነ የድምጽ መጨመርና መቀነስ ይታይባቸዋል፡፡
ሰዎች በተለያየ መንገድ ግንኙነት ፈጥረው ሲያወሩልን ወይም መልዕክት ሲያስተላልፉልን ከላይ ከጠቀስናቸው ምክንያቶች መካከል አንዳንድ ነገሮችን ካየን ውሸታም ብለን ከመፈረጃችን በፊት በእራሳችን መንገድ እና ለምን እንደዋሹን ደግሞ ማጣራት ይኖርብናል፡፡ በዚህች ባጭር ጽሁፍ መሸፈን አልችልም እንጂ ስለ Pathological liars (ህይወታቸው በሙሉ በውሸት ስለተሞላና ውሸት መናገርና ማቆም ስለማይችሉ ውሸት በሽታ ስለሆነባቸው ሰዎች) ጥቂት ባወራ ደስ ባለኝ ነበር፡፡ ነገር ግን ወደፊት ይዤላችሁ እንደምቀርብ ቃል በመግባት የዛሬውን በዚህ ልቋጨው፡፡
ሰላማችሁ ይብዛ………..
©Zepsychologist
@psychoet
#3ቱ_የትኩረት_መንገዶች
ተግባራቶችን እየቀያየሩ አንዴ እዚህ፣ አንዴ እዛ ከሚል በውጥረት የተሞላ የአእምሮ ሁኔታ ውስጥ ከመግባት ይልቅ ቀጣዩን ተግባርህን በጥንቃቄ ምረጥ፤
#1_እጅህ_ላይ_ባለው_ስራ_ላይ_አተኩር
ሌላውን ነገር ሁሉ ወዲያ በል እና በእጅህ የያዝከው ስራ ላይ ብቻ ትኩረትህን አድርገህ ስራ፡፡ በእጅህ የያዝከውን ስራ በጥድፊያ ጨርሰህ ወደሚጠብቅህ ቀጣይ ስራ መሄድ እንዳለብህ ከሚያሳስብህ ስሜት ውስጥ ወጥተህ በእጅህ ባለው ስራ ላይ ብቻ ተመሰጥ፡፡ ሁልጊዜም ቀጣይ የሚሰራ ስራ ይኖራል፤ ምክንያቱም የስራ ዝርዝሮች ባህሪያቸው እንዲህ ነው፣ ማብቂያ የላቸውም፡፡
#2_በኋላ_የሚሰሩትን_ስራዎች_ለበኋላ_አቆያቸው፡፡
ይህ መላው ዓለምህ እንደሆነ ቆጥረህ መቶ ፐርሰንት ትኩረትህን በእጅህ ላይ ባለው ስራ ላይ በማድረግ እርሱን ስራ፡፡
#3_አሁኑ_ቅጽበት_ላይ_ሁን።
ሙሉ በሙሉ አትኩሮትህን አንድ ጊዜ አንድ ተግባርን መፈጸም ላይ አድርግ፡፡
#ቁም_ነገሩ - ዝግ በል፡፡ ተንፍስ፡፡ ተነሳሽነትህንና ግቦችህን ገምግም፡፡ መቅደም ያለበትን ነገር አስቀድም፡፡ አንድ ጊዜ አንድ ተግባርን ብቻ ፈጽም፡፡ አሁን ጀምር፡፡ በየሰዓቱ የ5 ደቂቃ እረፍት አድርግ፡፡ እንደገና ደጋግመው፡፡ (እናም አስታውስ፤ ውጤት ውጤቱን ለማምጣት ከሚወስደውም ጊዜ በላይ አስፈላጊ ነው፡፡)
📗📒📕 © ድሬ
አስተማሪ መልእክቶችን፣ ለማግኘት የፌስቡክና ቴሌግራም ገጾቻችንን ይቀላቀሉ።
ተግባራቶችን እየቀያየሩ አንዴ እዚህ፣ አንዴ እዛ ከሚል በውጥረት የተሞላ የአእምሮ ሁኔታ ውስጥ ከመግባት ይልቅ ቀጣዩን ተግባርህን በጥንቃቄ ምረጥ፤
#1_እጅህ_ላይ_ባለው_ስራ_ላይ_አተኩር
ሌላውን ነገር ሁሉ ወዲያ በል እና በእጅህ የያዝከው ስራ ላይ ብቻ ትኩረትህን አድርገህ ስራ፡፡ በእጅህ የያዝከውን ስራ በጥድፊያ ጨርሰህ ወደሚጠብቅህ ቀጣይ ስራ መሄድ እንዳለብህ ከሚያሳስብህ ስሜት ውስጥ ወጥተህ በእጅህ ባለው ስራ ላይ ብቻ ተመሰጥ፡፡ ሁልጊዜም ቀጣይ የሚሰራ ስራ ይኖራል፤ ምክንያቱም የስራ ዝርዝሮች ባህሪያቸው እንዲህ ነው፣ ማብቂያ የላቸውም፡፡
#2_በኋላ_የሚሰሩትን_ስራዎች_ለበኋላ_አቆያቸው፡፡
ይህ መላው ዓለምህ እንደሆነ ቆጥረህ መቶ ፐርሰንት ትኩረትህን በእጅህ ላይ ባለው ስራ ላይ በማድረግ እርሱን ስራ፡፡
#3_አሁኑ_ቅጽበት_ላይ_ሁን።
ሙሉ በሙሉ አትኩሮትህን አንድ ጊዜ አንድ ተግባርን መፈጸም ላይ አድርግ፡፡
#ቁም_ነገሩ - ዝግ በል፡፡ ተንፍስ፡፡ ተነሳሽነትህንና ግቦችህን ገምግም፡፡ መቅደም ያለበትን ነገር አስቀድም፡፡ አንድ ጊዜ አንድ ተግባርን ብቻ ፈጽም፡፡ አሁን ጀምር፡፡ በየሰዓቱ የ5 ደቂቃ እረፍት አድርግ፡፡ እንደገና ደጋግመው፡፡ (እናም አስታውስ፤ ውጤት ውጤቱን ለማምጣት ከሚወስደውም ጊዜ በላይ አስፈላጊ ነው፡፡)
📗📒📕 © ድሬ
አስተማሪ መልእክቶችን፣ ለማግኘት የፌስቡክና ቴሌግራም ገጾቻችንን ይቀላቀሉ።
ናሁሰናይ ፀዳሉ አበራ (ዶ/ር) 🤷♂
Photo
✍️ የዚህ ድንቅ መምህር የህይወት ታሪክ በአጭሩ እንዲህ ፅፌዋለሁ፣የምር ግን አንድ 5 ፊልም ይወጣዋል 😲
👉 አባቴ ጥበቃ እየሰራ፣ጫማውን እየሰጠ ነው ያስተማረኝ፣8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ሳልፍ በጣም ደስ ብሎት አልጋ ላይ መተኛት ያለበት እሱ ነው ብሎ ከእናቴ ጋር መሬት እየተኙ እኔ አልጋ ላይ እተኛ ነበር።
👉 ዩንቨርስቲ ስገባ ነበር መበላሸት የጀመርኩት፣የመጀመሪያ አመት ጥሩ ውጤት ነበረኝ፣ሁለተኛ አመት ግን ከትምህርቱ ሱሱ ቀደመና ክላስም መግባት ተውኩኝ፣መማር አቃተኝ ከዛም ከዩንቨርሲቲው ተባረርኩ።
👉አባቴ ይሄን አያውቅም ህንድ ሀገር የጀመርኩት ፕሮሰስ ነበር ለሱ ስሮጥ ለዩንቨርሲቲ ዊዝድሮው ሞልቼ ነው ብየ ዋሸሁት፣በዚህ አላበቃም የህንዱም ፕሮሰስ እንደተበላሸ ዋሸሁት
👉 በጣም ስለሚያምነኝ ያሰብከው አይቀርም ብሎ ያለውን ዕቃ ሸጦ ቻይና ላከኝ
👉ቻይናም ሄጄ ሱሱ አላቆመም፣ ቀጠለ እዛም በሱስ ምክንያት ከአመት በኋላ ተባረርኩ፣ ኢትዮጵያ መጥቼ ለ2ኛ ጊዜ አባቴን ዋሸሁት፣እርሱም ለ2ኛ ጊዜ የቤት እቃውን ሸጦ ድጋሚ ላከኝ🤔
👉 በዚህ ዙር ተለውጬ አባቴን ለመካስ ለራሴ ቃል ገብቼ ነበር የሄድኩ፣ነገር ግን በሱስ ተተብትቤ ስለነበር አሁንም አልተሳካም 1 አመት ሙሉ ክላስ ሳልገባ ሱሱን ሳካሂድ ቆየሁ፣ ለ3ኛ ጊዜ ከዩንቨርሲቲ ተባረርኩ፣ለአባቴ ሳልናገር ተመልሼ መጣሁ፣አዲስ አበባ አልጋ ይዤ የነበረኝ ገንዘብ እስከሚያልቅ ቆየሁ፣ሱሱም ቀጥሎ ነበር
👉የነበረኝ ብር አለቀ፣በስተመጨረሻም ጎዳና ወጥቼ መኖር ጀመርኩ፣አባቴ ግን ቻይና እንዳለሁ ነበር የሚያውቀው
👉እናም ጎዳና ላይ ብዙ ጊዜያቶች አሳለፍኩ የረሀብና የጥማት ጊዜያቶች፣ለመተኛት ከ22 የካአባዶ ጫካ እሄድ ነበር፣ለሊት እቀመጣለሀ፣ቀን ነበር የምተኛው በጣም ከባድ ጊዜ ስለነበር
👉 አንድ ቀን ጎዳና ላይ ቁጭ ብዬ የሚያውቁኝ ልጆች በአጠገቤ ሲያልፉ አየሁ እነሱ በጣም ተጎሳቁየ ስለነበር አለዩኝም ነበር ግን ድንገት የሚያውቀኝ ሰው አይቶኝ ለአባቴ እንዳይናገር ፈርቼ ለምኜ ወደ ደብረዘይት ሄድኩ።
👉 እዛም መነሀሪያ አካባቢ የሚያድሩ ልጆች ጋር ጎዳና መኖር ጀመርኩ፣ከዛም የህይወቴን ከባዱን የመራብና የመጠማት ጊዜ አሳለፍኩ
👉 ከዛም ልሞት ስለመሰለኝ፣ከሞትኩም በቃ የሚያውቀኝ ሰው እንዲያገኘኝ አዲስ አበባ ሄጄ ልሙት ብየ ወደ አዲስ አበባ መንገድ ጀመርኩ
👉 እኔ ደክሞኝ ተስፋ ቆርጬ በጨረስኩ ሰዓት እግዚአብሔር ጀመረ፣ የተሳፈርኩበት ሚኒባስ ውስጥ ታሪኬ እንዲቀየር ምክንያት የሆነችዋን ሴት አገኘሁ....................ይቀጥላል
።©የእውነትመንገድ
@psychoet
👉 አባቴ ጥበቃ እየሰራ፣ጫማውን እየሰጠ ነው ያስተማረኝ፣8ኛ ክፍል ሚኒስትሪ ሳልፍ በጣም ደስ ብሎት አልጋ ላይ መተኛት ያለበት እሱ ነው ብሎ ከእናቴ ጋር መሬት እየተኙ እኔ አልጋ ላይ እተኛ ነበር።
👉 ዩንቨርስቲ ስገባ ነበር መበላሸት የጀመርኩት፣የመጀመሪያ አመት ጥሩ ውጤት ነበረኝ፣ሁለተኛ አመት ግን ከትምህርቱ ሱሱ ቀደመና ክላስም መግባት ተውኩኝ፣መማር አቃተኝ ከዛም ከዩንቨርሲቲው ተባረርኩ።
👉አባቴ ይሄን አያውቅም ህንድ ሀገር የጀመርኩት ፕሮሰስ ነበር ለሱ ስሮጥ ለዩንቨርሲቲ ዊዝድሮው ሞልቼ ነው ብየ ዋሸሁት፣በዚህ አላበቃም የህንዱም ፕሮሰስ እንደተበላሸ ዋሸሁት
👉 በጣም ስለሚያምነኝ ያሰብከው አይቀርም ብሎ ያለውን ዕቃ ሸጦ ቻይና ላከኝ
👉ቻይናም ሄጄ ሱሱ አላቆመም፣ ቀጠለ እዛም በሱስ ምክንያት ከአመት በኋላ ተባረርኩ፣ ኢትዮጵያ መጥቼ ለ2ኛ ጊዜ አባቴን ዋሸሁት፣እርሱም ለ2ኛ ጊዜ የቤት እቃውን ሸጦ ድጋሚ ላከኝ🤔
👉 በዚህ ዙር ተለውጬ አባቴን ለመካስ ለራሴ ቃል ገብቼ ነበር የሄድኩ፣ነገር ግን በሱስ ተተብትቤ ስለነበር አሁንም አልተሳካም 1 አመት ሙሉ ክላስ ሳልገባ ሱሱን ሳካሂድ ቆየሁ፣ ለ3ኛ ጊዜ ከዩንቨርሲቲ ተባረርኩ፣ለአባቴ ሳልናገር ተመልሼ መጣሁ፣አዲስ አበባ አልጋ ይዤ የነበረኝ ገንዘብ እስከሚያልቅ ቆየሁ፣ሱሱም ቀጥሎ ነበር
👉የነበረኝ ብር አለቀ፣በስተመጨረሻም ጎዳና ወጥቼ መኖር ጀመርኩ፣አባቴ ግን ቻይና እንዳለሁ ነበር የሚያውቀው
👉እናም ጎዳና ላይ ብዙ ጊዜያቶች አሳለፍኩ የረሀብና የጥማት ጊዜያቶች፣ለመተኛት ከ22 የካአባዶ ጫካ እሄድ ነበር፣ለሊት እቀመጣለሀ፣ቀን ነበር የምተኛው በጣም ከባድ ጊዜ ስለነበር
👉 አንድ ቀን ጎዳና ላይ ቁጭ ብዬ የሚያውቁኝ ልጆች በአጠገቤ ሲያልፉ አየሁ እነሱ በጣም ተጎሳቁየ ስለነበር አለዩኝም ነበር ግን ድንገት የሚያውቀኝ ሰው አይቶኝ ለአባቴ እንዳይናገር ፈርቼ ለምኜ ወደ ደብረዘይት ሄድኩ።
👉 እዛም መነሀሪያ አካባቢ የሚያድሩ ልጆች ጋር ጎዳና መኖር ጀመርኩ፣ከዛም የህይወቴን ከባዱን የመራብና የመጠማት ጊዜ አሳለፍኩ
👉 ከዛም ልሞት ስለመሰለኝ፣ከሞትኩም በቃ የሚያውቀኝ ሰው እንዲያገኘኝ አዲስ አበባ ሄጄ ልሙት ብየ ወደ አዲስ አበባ መንገድ ጀመርኩ
👉 እኔ ደክሞኝ ተስፋ ቆርጬ በጨረስኩ ሰዓት እግዚአብሔር ጀመረ፣ የተሳፈርኩበት ሚኒባስ ውስጥ ታሪኬ እንዲቀየር ምክንያት የሆነችዋን ሴት አገኘሁ....................ይቀጥላል
።©የእውነትመንገድ
@psychoet