REZAKUHAKIMU Telegram 1612
Forwarded from 🌏Abu Hafsua (አቡ ሐፍሷ) (أبو حفصة إمام)
ይጠንቀቁ

በአዲስ አበባ ሌቦች ሊሰርቋቹ ሲያስቡ  ከሚጠቀሙት ዘዴዎች መካከል:—
👇           👇              👇
ሞተር  እና ሳይክል ወደ እርሶ ሲጠጋ ይጠንቀቁ  ስንቱ  ስልኩን ተበልቷልና።

የማያውቆት ሰው ፀያፍ ስድብ ይሰድቦታል።  ለመጣላት ሲጋበዙ ገላጋይ መስለው   የተሳዳቢው ተባባሪ ሌቦች ኪሶትን  ያጥቦታል።

ታክሲ ውስጥ ሆን ብለው የታመመ  ወይም ነፍሰ ጡር የሚመስል ሰው  አስቀምጠው መስኮት እንዲከፍቱ በጥድፊያ   ይጠይቆታል ። እርሶም መስኮቱን ሲከፍቱ ወይም ቦታ ለመቀየር ሲያስቡ ኪሶት ይገባሉ።

የታክሲ ረዳት በመመስል "የት ኖት " ብለው በሚያልፉበት መንገድ ይጠይቆታል።  እርሶ ወደጠሩት ቦታ  እንደሚሄዱ በማስመሰል ታክሲ ካስገቦት በኋላ  ዘርፈው ደብድበው ያወርዶታል።

አውቀው በታክሲ ትርፍ  እንዲጫኑ ካደረጉ በኋላ "  ትራፊክ መጣ፣ውረድ  ፣ውረጂ " በማለት አዋክበው አውርደው  በመሀል ገንዘቦትን ወይም ሞባይል  ስልኮትን ይሰርቆታል።

አሁን አሁንማ  ማር ፣ቅቤ ተልኮለት ነው  በማለት  እቤት ሰተት ብለው ገብተው  የላከኝን ሰው ልንገረው ስልኮትን አውሱኝ በማለት ያልተሰማቸው በማስመሰል ሹልክ ብለው ያመልጣሉ።

መንገድ ላይ  አጣዳፊ ካልሆነ   ስልክ ባያወሩ ይመረጣል። መንታፊው በዝቷልና።

ሎተሪ ደረሰኝ  ብሎ ወይም የማያውቁት ሰው መንገድ ላይ  እያወሮት ሲሄድ  ይጠንቀቁ።


ኮፒ



tgoop.com/rezakuhakimu/1612
Create:
Last Update:

ይጠንቀቁ

በአዲስ አበባ ሌቦች ሊሰርቋቹ ሲያስቡ  ከሚጠቀሙት ዘዴዎች መካከል:—
👇           👇              👇
ሞተር  እና ሳይክል ወደ እርሶ ሲጠጋ ይጠንቀቁ  ስንቱ  ስልኩን ተበልቷልና።

የማያውቆት ሰው ፀያፍ ስድብ ይሰድቦታል።  ለመጣላት ሲጋበዙ ገላጋይ መስለው   የተሳዳቢው ተባባሪ ሌቦች ኪሶትን  ያጥቦታል።

ታክሲ ውስጥ ሆን ብለው የታመመ  ወይም ነፍሰ ጡር የሚመስል ሰው  አስቀምጠው መስኮት እንዲከፍቱ በጥድፊያ   ይጠይቆታል ። እርሶም መስኮቱን ሲከፍቱ ወይም ቦታ ለመቀየር ሲያስቡ ኪሶት ይገባሉ።

የታክሲ ረዳት በመመስል "የት ኖት " ብለው በሚያልፉበት መንገድ ይጠይቆታል።  እርሶ ወደጠሩት ቦታ  እንደሚሄዱ በማስመሰል ታክሲ ካስገቦት በኋላ  ዘርፈው ደብድበው ያወርዶታል።

አውቀው በታክሲ ትርፍ  እንዲጫኑ ካደረጉ በኋላ "  ትራፊክ መጣ፣ውረድ  ፣ውረጂ " በማለት አዋክበው አውርደው  በመሀል ገንዘቦትን ወይም ሞባይል  ስልኮትን ይሰርቆታል።

አሁን አሁንማ  ማር ፣ቅቤ ተልኮለት ነው  በማለት  እቤት ሰተት ብለው ገብተው  የላከኝን ሰው ልንገረው ስልኮትን አውሱኝ በማለት ያልተሰማቸው በማስመሰል ሹልክ ብለው ያመልጣሉ።

መንገድ ላይ  አጣዳፊ ካልሆነ   ስልክ ባያወሩ ይመረጣል። መንታፊው በዝቷልና።

ሎተሪ ደረሰኝ  ብሎ ወይም የማያውቁት ሰው መንገድ ላይ  እያወሮት ሲሄድ  ይጠንቀቁ።


ኮፒ

BY Islamic knowledge for all


Share with your friend now:
tgoop.com/rezakuhakimu/1612

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

1What is Telegram Channels? During a meeting with the president of the Supreme Electoral Court (TSE) on June 6, Telegram's Vice President Ilya Perekopsky announced the initiatives. According to the executive, Brazil is the first country in the world where Telegram is introducing the features, which could be expanded to other countries facing threats to democracy through the dissemination of false content. Find your optimal posting schedule and stick to it. The peak posting times include 8 am, 6 pm, and 8 pm on social media. Try to publish serious stuff in the morning and leave less demanding content later in the day. Clear End-to-end encryption is an important feature in messaging, as it's the first step in protecting users from surveillance.
from us


Telegram Islamic knowledge for all
FROM American