REZAKUHAKIMU Telegram 1621
ኢላሂ!

ወገብ የሚያጎብጥ የኑሮ ሸክም እና የዱኒያ ጉዳይ ያላቸው ወዳጆች በኛ ተስፋ አድርገው በዱዓ አደራ ብለውናልና።

ያረቢ!  በኛ ሳይሆን እዝነትህን ከጂለው ዱዓ አድርጉልኝ ስላሉ ብቻ ።

ያልታሰበ ሪዝቅህን፤
የማያልቅ ምህረትህን፤
የማይዋዥቅ ዓፊያህን፤
የተደላደለ ኑሮ ስጣቸው። ያሰቡትንም ሆነ ያላሰቡትን ጉዳያቸውን ፈፅምላቸው። የቀልባቸውን ጭንቀት ገላግላቸው።
አሚን! 🤲

https://www.tgoop.com/rezakuhakimu



tgoop.com/rezakuhakimu/1621
Create:
Last Update:

ኢላሂ!

ወገብ የሚያጎብጥ የኑሮ ሸክም እና የዱኒያ ጉዳይ ያላቸው ወዳጆች በኛ ተስፋ አድርገው በዱዓ አደራ ብለውናልና።

ያረቢ!  በኛ ሳይሆን እዝነትህን ከጂለው ዱዓ አድርጉልኝ ስላሉ ብቻ ።

ያልታሰበ ሪዝቅህን፤
የማያልቅ ምህረትህን፤
የማይዋዥቅ ዓፊያህን፤
የተደላደለ ኑሮ ስጣቸው። ያሰቡትንም ሆነ ያላሰቡትን ጉዳያቸውን ፈፅምላቸው። የቀልባቸውን ጭንቀት ገላግላቸው።
አሚን! 🤲

https://www.tgoop.com/rezakuhakimu

BY Islamic knowledge for all




Share with your friend now:
tgoop.com/rezakuhakimu/1621

View MORE
Open in Telegram


Telegram News

Date: |

Ng Man-ho, a 27-year-old computer technician, was convicted last month of seven counts of incitement charges after he made use of the 100,000-member Chinese-language channel that he runs and manages to post "seditious messages," which had been shut down since August 2020. Those being doxxed include outgoing Chief Executive Carrie Lam Cheng Yuet-ngor, Chung and police assistant commissioner Joe Chan Tung, who heads police's cyber security and technology crime bureau. “Hey degen, are you stressed? Just let it all out,” he wrote, along with a link to join the group. Read now Polls
from us


Telegram Islamic knowledge for all
FROM American